Forwarded from Omega Books
የቀሲስ ዶክተር መንግሥቱ ጎበዜ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሦስት ሺሕ ዘመናት የታሪክ ጉዞ በመደብራችን ይገኛል
0941555550
0941555550
🥰2
የመጽሐፉ ርዕስ፦ ፍኖተ ሊቃውንት (ቅጽ ሁለት)
ደራሲ/አዘጋጅ፦ በዲ/ን አሻግሬ እምጤ
የታተመበት ዘመን፦ ሚያዝያ 2018 ዓ.ም (አዲስ አበባ)
የገጽ ብዛት፦ 532 ገጾች
ይዘት፦ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት የሕይወት ታሪክ፣ ታሪካዊ ግንኙነቶች እና አበርክቶዎች
1. ጭብጥ
«ፍኖተ ሊቃውንት (ቅጽ ሁለት)» በዲያቆን አሻግሬ እምጤ ተዘጋጅቶ በቅርቡ ለንባብ የበቃ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሊቃውንትን ታሪካዊ ጉዞና አሻራ በሰፊው የሚመረምር ድንቅ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ በአራት ዋና ዋና ክፍሎችና በስምንት ምዕራፎች የተዋቀረ ሲሆን፣ ከጥንት የሐዋርያት ዘመን ጀምሮ እስከ ቅርብ ጊዜ የነበሩ የቤተክርስቲያን አባቶችና ሊቃውንት ያለፉበትን «ፍኖተ ሕይወት» (የሕይወት ጎዳና)፣ ያጋጠሟቸውን ተግዳሮቶችና ያበረከቱትን የዕውቀትና የገድል አበርክቶ በማስረጃ አስደግፎ ያቀርባል።
2. የይዘት
✍️ ክፍል አንድ፦ ታሪካዊ ግንኙነቶች እና ማኅበራዊ መዋቅር
🎚 ምዕራፍ አንድ (ኢትዮጵያ ከውጭው ዓለም ጋር የነበራት ግንኙነት)፦ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከእየሩሳሌም፣ ከግብፅ፣ ከሮምና ከሶርያ ጋር የነበራትን ጥንታዊ ግንኙነት እንዲሁም ክርስትና ወደ ሀገሪቱ የገባበትን ታሪካዊ ሂደት ይቃኛል።
🎚 ምዕራፍ ሁለት (የሊቃውንት፣ የተማሪዎች እና የሕዝቡ ግንኙነት)፦ በባህላዊው የቤተክርስቲያን የትምህርት ሥርዓት ውስጥ በሊቃውንቱ፣ በተማሪዎቹና በምእመናኑ መካከል የነበረውን ጥልቅ መንፈሳዊና ማኅበራዊ ትስስር («በተዋሕዶ ከበረ» እና «በውኃ ልክ የተመጠነ» በሚሉ ንዑሳን ርዕሶች) ያብራራል።
✍️ ክፍል ሁለት፦ የሊቃውንት ፍኖተ ሕይወት (ከጥንት እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል)
🎚 ምዕራፍ ሦስት (ከሐዋርያት ዘመን እስከ 4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን)፦ * ሐዋርያው ቅዱስ ማቴዎስ፦ «ሐዋርያው ማቴዎስ ኢትዮጵያ አልገባም» እና «በኢትዮጵያ አስተምሯል» የሚሉትን ሁለት የተለያዩ የታሪክ መከራከሪያዎች በስፋት ይመረምራል።
🪢 ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ፦ የትውልድ ሀገሩን፣ መንፈሳዊ ቅንዓቱን፣ ያጠመቀውን አባትና ሐዋርያዊ አገልግሎቱን በዝርዝር ያቀርባል።
🪢 አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን፦ የጵጵስና ሹመታቸውን፣ የገጠማቸውን ፈተናና ዘመኑ ለኢትዮጵያ ያስገኘውን ጠቀሜታ ያትታል።
🎚 ምዕራፍ አራት (ከ5ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል)፦ የታዋቂ አባቶችን (አቡነ ዮሐኒ፣ አቡነ ኢየሱስ ሞዓ፣ አቡነ ኅሩተ አምላክ ወዘተ) ታሪክ ይዳስሳል። በተለይም የአባ ጽጌ ድንግልን የድርሰትና የምሕንድስና ጥበብ እንዲሁም የመተርጉም ሰላማን ሰፊ አበርክቶ ያካትታል።
✍️ ክፍል ሦስት፦ ከሚሲዮናውያን መግባት እስከ ጎንደር ዘመን ሊቃውንት
🎚 ምዕራፍ አምስት (የውጭ ተጽዕኖና የአባቶች ተጋድሎ)፦ የካቶሊክ ሚሲዮናውያን በገቡበትና በዐፄ ሱሰንዮስ ዘመን የነበረውን የቤተክርስቲያን ፈተና ያነሳል። እጨጌ ዕንባቆም (ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውና ክርስትናቸውን)፣ አባ ዝክሬ (የደረሰባቸው መከራና የቤተክርስቲያን መጠለፍ) እና የታዋቂው ሊቅ የአባ ባሕርይ ሥራዎች በስፋት ተዳስሰዋል።
🎚 ምዕራፍ ስድስት (በጎንደር ነገሥታት ዘመን የተነሡ ሊቃውንት)፦ የጻድቁ ዐፄ ፋሲለደስን የሱስንዮስን አዋጅ መሻርና የጎንደር አብያተ ክርስቲያናት አመሠራረት፣ እንዲሁም በዘመኑ የነበሩትን እንደ ክፍለ ዮሐንስ፣ ሊቀ አዕሩፍ (የነበራቸው ዕውቀትና የኢትዮጵያ አምባሳደርነታቸው) እና መተርጉም አብርሃም ያሉ የጥበብና የትርጓሜ ሊቃውንት ታሪክ ያቀርባል።
✍️ ክፍል አራት፦ የስደት፣ የዕውቀትና የሰማዕትነት ታሪክ
🎚 ምዕራፍ ሰባት (ከሸዋ የተሰደዱ ሊቃውንት)፦ በንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ዘመን ከእንጦጦ የተሰደዱትን የአባቶችን ታሪክ (እንደ አለቃ ወልደ ሐና፣ አለቃ ምሥራቅ ሀብቱ፣ አለቃ ደፈረስ ወዘተ) ይተርካል።
🎚 ምዕራፍ ስምንት (ከጎንደር ነገሥታት በኋላ የተነሡ ሊቃውንት)፦ ይህ ምዕራፍ የመጽሐፉ እጅግ ሰፊና የቅርብ ጊዜ ታሪኮችን የያዘ ክፍል ነው። በርካታ ታዋቂ ሊቃውንትን (መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም፣ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ) ታሪክ ይይዛል።
🫰 ልዩ ትኩረት (የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕትነት)፦ የመጽሐፉ ማጠቃለያ ምዕራፍ ለሰማዕቱ አባት ለአቡነ ጴጥሮስ ልዩ ቦታ ሰጥቷል። ከምንኩስና በፊት ከነበረው ስማቸው ጀምሮ፣ በትምህርታቸው፣ በጵጵስናቸው፣ ለሰማዕትነት እስከመብቃታቸው፣ የውጭ ሀገር ጸሐፊዎች ስለእሳቸው የሰጡትን ምስክርነትና የብፁዕነታቸውን መቃብር ሁኔታ ጭምር በስፋት ይተነትናል።
👉 የመጽሐፍ መደርደሪያዎ ላይ ሊኖር የሚገባ ድንቅ መጽሐፍ!
#ይዘዙን_እናቀርባለን!!!!!!!!
ኦሜጋ መጻሕፍት - Omega Books
💎 telegram : https://t.me/ethiofagos
📍 4ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ግራውንድ ላይ ያገኙናል።
🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia.
📞 0941555550
👉 የቤተክርስቲያንን እውነተኛ የታሪክ አሻራ በሰነድ የተደገፈ እውነታ ለማወቅ ይህንን መጽሐፍ ያንብቡ!
ደራሲ/አዘጋጅ፦ በዲ/ን አሻግሬ እምጤ
የታተመበት ዘመን፦ ሚያዝያ 2018 ዓ.ም (አዲስ አበባ)
የገጽ ብዛት፦ 532 ገጾች
ይዘት፦ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት የሕይወት ታሪክ፣ ታሪካዊ ግንኙነቶች እና አበርክቶዎች
1. ጭብጥ
«ፍኖተ ሊቃውንት (ቅጽ ሁለት)» በዲያቆን አሻግሬ እምጤ ተዘጋጅቶ በቅርቡ ለንባብ የበቃ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሊቃውንትን ታሪካዊ ጉዞና አሻራ በሰፊው የሚመረምር ድንቅ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ በአራት ዋና ዋና ክፍሎችና በስምንት ምዕራፎች የተዋቀረ ሲሆን፣ ከጥንት የሐዋርያት ዘመን ጀምሮ እስከ ቅርብ ጊዜ የነበሩ የቤተክርስቲያን አባቶችና ሊቃውንት ያለፉበትን «ፍኖተ ሕይወት» (የሕይወት ጎዳና)፣ ያጋጠሟቸውን ተግዳሮቶችና ያበረከቱትን የዕውቀትና የገድል አበርክቶ በማስረጃ አስደግፎ ያቀርባል።
2. የይዘት
✍️ ክፍል አንድ፦ ታሪካዊ ግንኙነቶች እና ማኅበራዊ መዋቅር
🎚 ምዕራፍ አንድ (ኢትዮጵያ ከውጭው ዓለም ጋር የነበራት ግንኙነት)፦ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከእየሩሳሌም፣ ከግብፅ፣ ከሮምና ከሶርያ ጋር የነበራትን ጥንታዊ ግንኙነት እንዲሁም ክርስትና ወደ ሀገሪቱ የገባበትን ታሪካዊ ሂደት ይቃኛል።
🎚 ምዕራፍ ሁለት (የሊቃውንት፣ የተማሪዎች እና የሕዝቡ ግንኙነት)፦ በባህላዊው የቤተክርስቲያን የትምህርት ሥርዓት ውስጥ በሊቃውንቱ፣ በተማሪዎቹና በምእመናኑ መካከል የነበረውን ጥልቅ መንፈሳዊና ማኅበራዊ ትስስር («በተዋሕዶ ከበረ» እና «በውኃ ልክ የተመጠነ» በሚሉ ንዑሳን ርዕሶች) ያብራራል።
✍️ ክፍል ሁለት፦ የሊቃውንት ፍኖተ ሕይወት (ከጥንት እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል)
🎚 ምዕራፍ ሦስት (ከሐዋርያት ዘመን እስከ 4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን)፦ * ሐዋርያው ቅዱስ ማቴዎስ፦ «ሐዋርያው ማቴዎስ ኢትዮጵያ አልገባም» እና «በኢትዮጵያ አስተምሯል» የሚሉትን ሁለት የተለያዩ የታሪክ መከራከሪያዎች በስፋት ይመረምራል።
🪢 ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ፦ የትውልድ ሀገሩን፣ መንፈሳዊ ቅንዓቱን፣ ያጠመቀውን አባትና ሐዋርያዊ አገልግሎቱን በዝርዝር ያቀርባል።
🪢 አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን፦ የጵጵስና ሹመታቸውን፣ የገጠማቸውን ፈተናና ዘመኑ ለኢትዮጵያ ያስገኘውን ጠቀሜታ ያትታል።
🎚 ምዕራፍ አራት (ከ5ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እስከ ዐፄ ልብነ ድንግል)፦ የታዋቂ አባቶችን (አቡነ ዮሐኒ፣ አቡነ ኢየሱስ ሞዓ፣ አቡነ ኅሩተ አምላክ ወዘተ) ታሪክ ይዳስሳል። በተለይም የአባ ጽጌ ድንግልን የድርሰትና የምሕንድስና ጥበብ እንዲሁም የመተርጉም ሰላማን ሰፊ አበርክቶ ያካትታል።
✍️ ክፍል ሦስት፦ ከሚሲዮናውያን መግባት እስከ ጎንደር ዘመን ሊቃውንት
🎚 ምዕራፍ አምስት (የውጭ ተጽዕኖና የአባቶች ተጋድሎ)፦ የካቶሊክ ሚሲዮናውያን በገቡበትና በዐፄ ሱሰንዮስ ዘመን የነበረውን የቤተክርስቲያን ፈተና ያነሳል። እጨጌ ዕንባቆም (ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውና ክርስትናቸውን)፣ አባ ዝክሬ (የደረሰባቸው መከራና የቤተክርስቲያን መጠለፍ) እና የታዋቂው ሊቅ የአባ ባሕርይ ሥራዎች በስፋት ተዳስሰዋል።
🎚 ምዕራፍ ስድስት (በጎንደር ነገሥታት ዘመን የተነሡ ሊቃውንት)፦ የጻድቁ ዐፄ ፋሲለደስን የሱስንዮስን አዋጅ መሻርና የጎንደር አብያተ ክርስቲያናት አመሠራረት፣ እንዲሁም በዘመኑ የነበሩትን እንደ ክፍለ ዮሐንስ፣ ሊቀ አዕሩፍ (የነበራቸው ዕውቀትና የኢትዮጵያ አምባሳደርነታቸው) እና መተርጉም አብርሃም ያሉ የጥበብና የትርጓሜ ሊቃውንት ታሪክ ያቀርባል።
✍️ ክፍል አራት፦ የስደት፣ የዕውቀትና የሰማዕትነት ታሪክ
🎚 ምዕራፍ ሰባት (ከሸዋ የተሰደዱ ሊቃውንት)፦ በንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ዘመን ከእንጦጦ የተሰደዱትን የአባቶችን ታሪክ (እንደ አለቃ ወልደ ሐና፣ አለቃ ምሥራቅ ሀብቱ፣ አለቃ ደፈረስ ወዘተ) ይተርካል።
🎚 ምዕራፍ ስምንት (ከጎንደር ነገሥታት በኋላ የተነሡ ሊቃውንት)፦ ይህ ምዕራፍ የመጽሐፉ እጅግ ሰፊና የቅርብ ጊዜ ታሪኮችን የያዘ ክፍል ነው። በርካታ ታዋቂ ሊቃውንትን (መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃም፣ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ) ታሪክ ይይዛል።
🫰 ልዩ ትኩረት (የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሰማዕትነት)፦ የመጽሐፉ ማጠቃለያ ምዕራፍ ለሰማዕቱ አባት ለአቡነ ጴጥሮስ ልዩ ቦታ ሰጥቷል። ከምንኩስና በፊት ከነበረው ስማቸው ጀምሮ፣ በትምህርታቸው፣ በጵጵስናቸው፣ ለሰማዕትነት እስከመብቃታቸው፣ የውጭ ሀገር ጸሐፊዎች ስለእሳቸው የሰጡትን ምስክርነትና የብፁዕነታቸውን መቃብር ሁኔታ ጭምር በስፋት ይተነትናል።
👉 የመጽሐፍ መደርደሪያዎ ላይ ሊኖር የሚገባ ድንቅ መጽሐፍ!
#ይዘዙን_እናቀርባለን!!!!!!!!
ኦሜጋ መጻሕፍት - Omega Books
💎 telegram : https://t.me/ethiofagos
📍 4ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ግራውንድ ላይ ያገኙናል።
🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia.
📞 0941555550
👉 የቤተክርስቲያንን እውነተኛ የታሪክ አሻራ በሰነድ የተደገፈ እውነታ ለማወቅ ይህንን መጽሐፍ ያንብቡ!
የመጽሐፉ ርዕስ፦ መጽሐፈ ሐዊ (ቅጽ ሁለት)
ደራሲ/አዘጋጅ፦ ሊቀ ጠበብት መሠረት ምሕረቱ
የታተመበት ዘመን፦ 2017 ዓ.ም (አዲስ አበባ)
የገጽ ብዛት፦ 914 ገጾች
በብራና ሲጻፍ በወቅቱ 260 የፍየል ቆዳ እንደፈጀ በታሪኩ ላይ ተቀምጧል። ክብደቱም አሁን ላይ ሲለካ 17 ኪሎ ግራም ነው።
መጽሐፈ ሐዊ በአንድ አርዕስት ወይም በአንድ ሃሳብ ብቻ የተወሰነም አይደልም። በተለያዩ ሃሳቦች እና ጭብጦች ያታጨቀ መጽሐፍ ነው። ከነዚህም በጥቂቱ፦
በምሥጢር የሚያራቅቅ
👉 በአእምሮ የሚያመጥቅ
👉 በመንፈስ የሚያረቅ❖
👉 ሃይማኖትን ከምግባር የሚያሰናስል
👉 ሥርዓትን ከትውፊት የሚፈትል
👉 መርሐ ክርስቶስን ከሐዋርያት
👉 ተለውተ ሐዋርያትን ከሊቃውንት
👉 ፍና አበውን ከቅዱሳን አንደበት ያገናኘ
✍️በሊቁ አባት በአንትያኮስ ተሰብስቦ የተዘጋጀው ጥንታዊው መጽሐፍ ነው።
ሰለ ግብረ ገብነት፣ ስርዓተ ምንኩስና፣ ስለ ንጽሕና (ድንግልና)፣ ነገረ ፍልስፍና፣ በሃይማኖት ስለ መጽናት እንዲሁም ስለ ቀደሙት ቅዱሳን እና ሌሎችን በደንብ አድርጎ የሚናገር በቅዱሳን አባቶች ተከትቦ የቆየ መጽሐፍ እንደሆነ ይነገራል። ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌም በብዙ መንገድ ሲገልጹት ነበር። ምክንያቱም መጽሐፈ ሐዊ ብዙ ምርምሮችን በውስጡ አብሮ ይዟል።
🙏 ለዚህ ዘመን ትውልድም የአባቶችን እግር ተክተው የተረጎሙትን ሊቀ ጠበብት መሠረትን ልናመሰግናቸው ይገባል። መጽሐፉም በሁሉ መጽሐፍት ቤት ይገኛል።
👌 የመጽሐፍ መደርደሪያዎ ላይ ሊኖር የሚገባ ድንቅ መጽሐፍ!
#ይዘዙን_እናቀርባለን!!!!!!!!
ኦሜጋ መጻሕፍት - Omega Book
💎 telegram : https://t.me/ethiofagos
📍 4ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ግራውንድ ላይ ያገኙናል።
🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia.
📞 0941555550
👉 የቤተክርስቲያንን እውነተኛ የታሪክ አሻራ በሰነድ የተደገፈ እውነታ ለማወቅ ይህንን መጽሐፍ ያንብቡ!
ደራሲ/አዘጋጅ፦ ሊቀ ጠበብት መሠረት ምሕረቱ
የታተመበት ዘመን፦ 2017 ዓ.ም (አዲስ አበባ)
የገጽ ብዛት፦ 914 ገጾች
በብራና ሲጻፍ በወቅቱ 260 የፍየል ቆዳ እንደፈጀ በታሪኩ ላይ ተቀምጧል። ክብደቱም አሁን ላይ ሲለካ 17 ኪሎ ግራም ነው።
መጽሐፈ ሐዊ በአንድ አርዕስት ወይም በአንድ ሃሳብ ብቻ የተወሰነም አይደልም። በተለያዩ ሃሳቦች እና ጭብጦች ያታጨቀ መጽሐፍ ነው። ከነዚህም በጥቂቱ፦
በምሥጢር የሚያራቅቅ
👉 በአእምሮ የሚያመጥቅ
👉 በመንፈስ የሚያረቅ❖
👉 ሃይማኖትን ከምግባር የሚያሰናስል
👉 ሥርዓትን ከትውፊት የሚፈትል
👉 መርሐ ክርስቶስን ከሐዋርያት
👉 ተለውተ ሐዋርያትን ከሊቃውንት
👉 ፍና አበውን ከቅዱሳን አንደበት ያገናኘ
✍️በሊቁ አባት በአንትያኮስ ተሰብስቦ የተዘጋጀው ጥንታዊው መጽሐፍ ነው።
ሰለ ግብረ ገብነት፣ ስርዓተ ምንኩስና፣ ስለ ንጽሕና (ድንግልና)፣ ነገረ ፍልስፍና፣ በሃይማኖት ስለ መጽናት እንዲሁም ስለ ቀደሙት ቅዱሳን እና ሌሎችን በደንብ አድርጎ የሚናገር በቅዱሳን አባቶች ተከትቦ የቆየ መጽሐፍ እንደሆነ ይነገራል። ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌም በብዙ መንገድ ሲገልጹት ነበር። ምክንያቱም መጽሐፈ ሐዊ ብዙ ምርምሮችን በውስጡ አብሮ ይዟል።
🙏 ለዚህ ዘመን ትውልድም የአባቶችን እግር ተክተው የተረጎሙትን ሊቀ ጠበብት መሠረትን ልናመሰግናቸው ይገባል። መጽሐፉም በሁሉ መጽሐፍት ቤት ይገኛል።
👌 የመጽሐፍ መደርደሪያዎ ላይ ሊኖር የሚገባ ድንቅ መጽሐፍ!
#ይዘዙን_እናቀርባለን!!!!!!!!
ኦሜጋ መጻሕፍት - Omega Book
💎 telegram : https://t.me/ethiofagos
📍 4ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ግራውንድ ላይ ያገኙናል።
🇪🇹 Addis Ababa, Ethiopia.
📞 0941555550
👉 የቤተክርስቲያንን እውነተኛ የታሪክ አሻራ በሰነድ የተደገፈ እውነታ ለማወቅ ይህንን መጽሐፍ ያንብቡ!