ኦሜጋ መጻሕፍት- Omega Books
354 subscribers
486 photos
9 videos
7 files
42 links
Download Telegram
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተጻፉ የተለያዩ መጻሕፍትን አስገብተናል።
#ኢቮሊዩሺን የተረጋገጠ ሳይንስ ወይስ እምነት የተሰኘው የዲያቆን ያረጋል አበጋዝ አዲሱ መጽሐፍ በመደብራችን ይገኛል።
#ኦርቶዶክሳዊ_ተዋስኦ
ከኦሪት ዘፍጥረት እስከ ዮሐንስ ራእይ የሚነሡ ጥያቄዎች የተመለሱበት ይህ ድንቅ መጽሐፍ በመደብራችን መከፋፈል ጀምሮዋል።
ዋና አከፋፋይ፡- ኦሜጋ መጽሐፍ መደብር
ስልክ፡-0941555550 ይደውሉ።
በተመጣጣኝ ዋጋ እኛ ጋ ያገኙታል
#በገበያ_ላይ_ውሏል
ጠፍቶ የነበረው የረ/ፕ መ/ር ግርማ ባቱ መጽሐፍ በገበያ ላይ ውሏል።

በማከፋፈል ላይ ነን
0941555550 ወይም 0911456866
የአማርኛ የቤተክርስቲያን መዝገበ ቃላት 4 ቅጂዎች ተገኝተዋል።

አድራሻ: ቁ1፦ አራት ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ሕንጻ
ቁ2፦ አብርሆት ቤተ መጻሕፍት አጠገብ
0941555550
#ትውስታዎቼ
ስለ መሬት ይዞታና የተለያዩ ፖለቲካዊና አገራዊ ጉዳዮች

#አድራሻችን
ቁጥር 1:- ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ሕንጻ
ቁጥር 2:- አብርሆት ቤተመጻሕፍት አጠገብ
0941555550 ይደውሉ።
የደራሲ አዳም ረታ ሥራዎች በመደብራችን ይገኛሉ

0941555550
ሀብተ አእምሮ
በመምህር አብርሃም አድማሴ (የደብረ መድኃኒት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሰባኬ ወንጌል)

ዋና አከፋፋይ
ኦሜጋ መጻሕፍት
0941555550
#ድጋሜ_ሕትመት
ጠፍቶ የነበረው "ኦርቶዶክሳዊ ተዋሥኦ" መጽሐፍ በድጋሜ ታትሞ ከነገ ጀምሮ በገበያ ላይ ይውላል።

#ማሳሰቢያ በወረቀት እጥረት ምክንያት አሁንም ታትሞ የደረሰው ጥቂት ኮፒ በመሆኑ ስትፈልጉ የነበራችሁ ለመግዛት ሞክሩ።

አድራሻ ቁ 1 ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ሕንጻ ግራውንድ
ቁ 2 አብርሆት ቤተመጻሕፍት አጠገብ
ስልክ:- 0941555550
1.2. የሰሎሞን ልጅነት
ሰሎሞን የተወለደው በኢየሩሳሌም ነው። ንጉሥ ዳዊት ሕግን ተላልፎ ከኦርዮ ሚስት ከቤርሳቤህ ጋራ በዝሙት በወደቀ ጊዜ ባሏን በማስገደሉ፤ ከእርሷም ጋራ በደል በመፈጸሙ እግዚአብሔር ነቢዩን ልኮ ከገሠጸው በኋላ ንስሓ ገብቶ መሪር ልቅሶን አለቀሰ። እግዚአብሔርም ንስሓውን ተቀብሎ ኀጢአቱን ይቅር አለው። ዳዊትም ቤርሳቤህን አጽናና፤ ኋላም በእግዚአብሔር ፈቃድ ሚስቱ አደረጋት። የመጀመሪያ ልጃቸው በሕፃንነቱ ከሞተ በኋላ የወለዱትን ኹለተኛ ልጃቸውን እናቱ ሰሎሞን ብላ ጠራችው፤ ትርጉሙም የሰላም ሰው ወይም ሰላማዊ ማለት ነው፤ በዘመኑ ሰላም ይነግሣልና። ሰሎሞን ሲያድግ በዙፋኑ እንደሚተካው ንጉሥ ዳዊት ለቤርሳቤህ ቃል ገባላት።

በዘመኑ እንደነበረው ኹሉ፣ “እግዚአብሔር ለእሥራኤል ሰላምንና ጸጥታን ሰጠ።”7
#ሲሎንዲስ ገጽ 15
_______
መጽሐፉን ከሐሙስ ጀምሮ በመደብራችን ያገኙታል
አድራሻ:- ቁጥር 1 ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ሕንጻ
ቁጥር 2 አብርሆት ቤተመጻሕፍት አጠገብ
ስልክ፦0941555550 ወይም 0911456866