ኦሜጋ መጻሕፍት- Omega Books
354 subscribers
486 photos
9 videos
7 files
42 links
Download Telegram
እሁድ በዐውደ ፋጎስ ይቀርባል
~~~~
ርእስ:- ቅድመ ውሳኔን (predestination) ከነጻ ፈቃድ (freewil) ጋር ማስታረቅ : ከትምህርተ መለኮት እይታ

( Reconciling predestination with freewil:
A theological perspective)

አቅራቢ:- "ቀሲስ ዶ/ር መዝገቡ ካሳ" (የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ የነገረ መለኮት መምህር)

ቀን :- እሁድ መስከረም 4 /2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00

ቦታ :- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻሕፍት( ወመዘክር)
የዐፄ ዘርአ ያዕቆብ ዜና መዋዕል

ትርጉም፦ ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ
የሀገራችን ነገሥታት ዜና መዋዕሎች (Chronicles) የተጻፉት በግእዝ ቋንቋ ነው። የኢትዮጵያን ታሪክ ያለግእዝ ቋንቋ ዕውቀት አጠናለሁ ብሎ የሚነሣ አካል ካለ በጨለማ እንደመሄድ ይሆንበታል። ቋንቋው መሰጠቱ በሀገራችን የታሪክ ዕውቀት ላይ የሚጨምርልን ብዙ ጉዳዮች አሉት። ታሪክን ከሥር መሠረቱ ማወቅ ደግሞ ትላንትን በትክክል ተረድተን ዛሬን ለመሻገርና ነገን ለመሥራት ይጠቅመናል።

የግእዝ ቋንቋን ሁሉም በቀላሉ መረዳት እንዲችል በማሰብ ይህንን መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ። መጽሐፉን የምትፈልጉ አዲስ አበባ፣ አራት ኪሎ፣ ኢትዮ ፋጎስ መጽሐፍ ማከፋፈያ በስልክ ቁጥር 0941555550 ታገኙታላችሁ።

ቋንቋው ላይ ያለን ዕውቀት እንዲዳብር በመፈለግ ለብዙ ጊዜ በተከታታይ ያስተማርኳቸው የግእዝ ትምህርቶች በPDF በቴሌግራም ቻናሌ ደግሜ ዛሬ ለቅቄያቸዋለሁ ገብታችሁ ማውረድ ትችላላችሁ።

© በትረ ማርያም አበባው

✝️የቴሌግራም ቻናሌ በትረማርያም አበባው Betremariam Abebaw https://t.me/betremariyamabebaw ነው።

✝️የዩቲዩብ ቻናሌ:- We belong to Christ ንሕነ ዘክርስቶስ https://youtube.com/@edenawizechristos?si=6V4y-73OM3LTzhAf ነው።
1
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት፣ ሥርዓተ አምልኮና የውጭ ግንኙነት
የአማርኛ የቤተክርስቲያን መዝገበ ቃላት በሀርድ ከቨር ታተመ። አዲስ የታተመውን መጽሐፍ በመደብራችን ያገኙታል።

0941555550
👍3