Forwarded from Ethio A+
A compound that produces hydrogen ions in solution is a (an)
Anonymous Quiz
78%
Acid
1%
Salt
13%
Base
7%
Polymer
ሕልም ሲኖርህ፣ መንገዱ ራሱ ይከፈታል።
ለረጅም ጊዜ ሲዘጋጅ የነበረው ነገር አሁን እውን ሊሆን ነው።
ምትጠብቀው ላይሆን ይችላል — ግን የሚፈልገው ነው።
👉 @ethioaplus
ለረጅም ጊዜ ሲዘጋጅ የነበረው ነገር አሁን እውን ሊሆን ነው።
ምትጠብቀው ላይሆን ይችላል — ግን የሚፈልገው ነው።
👉 @ethioaplus
#ExitExam
በ2018 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ በድጋሚ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) የምትፈተኑ ተማሪዎች፤ ከዚህ በታች በተገለጸው ሊንክ (Link) በመጠቀም፣ የ750 ብር ክፍያ በቴሌብር በመፈጸም ቁጥሩን (Transaction Number) በማስገባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
http://exam.ethernet.edu.et/
@ethioaplus
በ2018 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ በድጋሚ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) የምትፈተኑ ተማሪዎች፤ ከዚህ በታች በተገለጸው ሊንክ (Link) በመጠቀም፣ የ750 ብር ክፍያ በቴሌብር በመፈጸም ቁጥሩን (Transaction Number) በማስገባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
http://exam.ethernet.edu.et/
@ethioaplus
exam.ethernet.edu.et
Ministry of Education
Ministry of Education | National GAT
Exit Exam
የዳግም ተፈታኞች ምዝገባ ጀምሯል
http://exam.ethernet.edu.et/
ለምዝገባ የባለፈው ፈተና ላይ ከትምህርት ቤት የወሰዳቹት username ያስፈልጋል
@ethioaplus
የዳግም ተፈታኞች ምዝገባ ጀምሯል
http://exam.ethernet.edu.et/
ለምዝገባ የባለፈው ፈተና ላይ ከትምህርት ቤት የወሰዳቹት username ያስፈልጋል
@ethioaplus
exam.ethernet.edu.et
Ministry of Education
Ministry of Education | National GAT
#Update
ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በሚሰጥባቸው የጊዜ መርሐግብር ላይ ማሻሻያ መደረጉን ሰምተናል።
በዚህም፥
➫ የሪሚዲያል ፈተና ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም
➫ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም
➫ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም የሚሰጡ መሆኑ ተገልጿል።
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የመርሐግብር ለውጡን ከዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች ለማረጋገጥ ችሏል። የመርሐግብር ለውጥ መደረጉን የተወሰኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻቸው እያጋሩ ይገኛሉ።
@ethioaplus
ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በሚሰጥባቸው የጊዜ መርሐግብር ላይ ማሻሻያ መደረጉን ሰምተናል።
በዚህም፥
➫ የሪሚዲያል ፈተና ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም
➫ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም
➫ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም የሚሰጡ መሆኑ ተገልጿል።
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የመርሐግብር ለውጡን ከዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች ለማረጋገጥ ችሏል። የመርሐግብር ለውጥ መደረጉን የተወሰኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻቸው እያጋሩ ይገኛሉ።
@ethioaplus
የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል።
የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል።
ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል።
የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡-
- Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc)
- Nuclear Physics and Technology (BSc)
- Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc)
- Heat Power Engineering (BSc)
- Management in Technological Systems (MA)
የመወዳደሪያ መስፈርቶች ?
• ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ።
• ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ።
ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
@ethioaplus
የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል።
ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል።
የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡-
- Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc)
- Nuclear Physics and Technology (BSc)
- Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc)
- Heat Power Engineering (BSc)
- Management in Technological Systems (MA)
የመወዳደሪያ መስፈርቶች ?
• ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ።
• ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ።
ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል።
መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
@ethioaplus
ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለመውሰድ ተመዝግበዋል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍልብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 24/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የመልቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።
ከተመዘገቡት ውስጥ አብዛኛዎቹ ተማሪዎች ፈተናውን በበይነ-መረብ እንደሚወስዱ የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የመሰረተ ልማት ውስንነት ባሉባቸው አካባቢዎች ፈተናው በወረቀት እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
የፈተና ሒደቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢንተርኔት እና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝነትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተሠራ መሆኑን ኃላፊው ጠቁመዋል።
@ethioaplus
@ethioaplus
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍልብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 24/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ይሰጣል።
የመልቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ560 ሺህ በላይ ተፈታኞች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።
ከተመዘገቡት ውስጥ አብዛኛዎቹ ተማሪዎች ፈተናውን በበይነ-መረብ እንደሚወስዱ የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የመሰረተ ልማት ውስንነት ባሉባቸው አካባቢዎች ፈተናው በወረቀት እንደሚሰጥ ገልፀዋል።
የፈተና ሒደቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢንተርኔት እና የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝነትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተሠራ መሆኑን ኃላፊው ጠቁመዋል።
@ethioaplus
@ethioaplus
Happy new month! Wishing you a productive and successful study week ahead.
መልካም አዲስ ወር! የተሳካ እና ውጤታማ የንባብ እና የፈተና ሳምንት ይሁንላችሁ!
@ethioaplus
@AAUMEREJA
መልካም አዲስ ወር! የተሳካ እና ውጤታማ የንባብ እና የፈተና ሳምንት ይሁንላችሁ!
@ethioaplus
@AAUMEREJA
❤1
Happy new month! Wishing you a productive and successful study week ahead.
መልካም አዲስ ወር! የተሳካ እና ውጤታማ የንባብ እና የፈተና ሳምንት ይሁንላችሁ!
@ethioaplus
መልካም አዲስ ወር! የተሳካ እና ውጤታማ የንባብ እና የፈተና ሳምንት ይሁንላችሁ!
@ethioaplus
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አኃዛዊ መረጃዎች
564,219 ➫ ለፈተናው የተመዘገቡ ተማሪዎች
306,964 ➫ የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተፈታኞች
257,255 ➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች
570 ➫ ለፈተናው የተዘጋጁ የክልል ማዕከላት
667 ➫ በልዩ ሁኔታ የተዘጋጁ ማዕከላት
122,000 ➫ ለፈተናው የተዘጋጁ ኮምፒውተሮች
97 ➫ ፈተናው የሚሰጥባቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
🔔 የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል ባሉ መማሪያ መጻሕፍት ላይ ብቻ ተመስርቶ የተዘጋጀና ከአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ጋር ሙሉ ለሙሉ የተጣጣመ መሆኑ ተገልጿል፡፡ - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
@ethioaplus
564,219 ➫ ለፈተናው የተመዘገቡ ተማሪዎች
306,964 ➫ የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተፈታኞች
257,255 ➫ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች
570 ➫ ለፈተናው የተዘጋጁ የክልል ማዕከላት
667 ➫ በልዩ ሁኔታ የተዘጋጁ ማዕከላት
122,000 ➫ ለፈተናው የተዘጋጁ ኮምፒውተሮች
97 ➫ ፈተናው የሚሰጥባቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
🔔 የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል ባሉ መማሪያ መጻሕፍት ላይ ብቻ ተመስርቶ የተዘጋጀና ከአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ጋር ሙሉ ለሙሉ የተጣጣመ መሆኑ ተገልጿል፡፡ - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
@ethioaplus