ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
@erhioaplus
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
@erhioaplus
1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
@ethioaplus
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
@ethioaplus
#Grade_12_Result
በሀገር አቀፍ ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪዎች ብቻ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፈዋል።
አጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል።
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
🌐ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችንም የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን! ቻናሉን ለጓደኞቻችሁ አጋሩት📲👇
@ethioaplus
በሀገር አቀፍ ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪዎች ብቻ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፈዋል።
አጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል።
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
🌐ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችንም የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን! ቻናሉን ለጓደኞቻችሁ አጋሩት📲👇
@ethioaplus
ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ?
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@ethioaplus
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@ethioaplus
AAU MEREJA:
#Learn_at_AAU – Notice to All Applicants
Undergraduate Admission (Regular & Extension Programs)
Academic Year 2025/26 (2018 E.C.)
Addis Ababa University is pleased to announce that applications are now open for admission to its Undergraduate Regular and Extension Programs for the 2025/26 Academic Year (2018 E.C.). Interested candidates—whether applying under government sponsorship (cost-sharing) or self-sponsorship, are invited to apply by fulfilling the requirements and procedures outlined below.
#Requirements for Self-Sponsored Applicants
1. Applicants must have completed the Ethiopian Secondary School Leaving Certificate Examination (ESSLCE) administered by the Ministry of Education (MoE) and achieved passing marks, as required by the MoE, for the academic years 2014–2017 E.C.
2. Applicants must take the Undergraduate Admission Test (UAT) of Addis Ababa University and obtain the required minimum passing score of 50 percent.
3. Applicants with previous enrollment in other government universities (2015–2017 E.C.) must submit official proof of cost-sharing payments along with their academic credentials.
4. Applicants who pursued remedial education at any recognized institution must successfully pass the remedial qualifying examination.
5. Applicants must pass any additional assessments required by the University for specific programs, including health-related, law, and other fields of study.
6. If an applicant’s ESSLCE and UAT results do not meet eligibility for their preferred program, they must consent to placement in an alternative field of study as determined by the University.
#Requirements for Government-Sponsored Applicants (Cost-Sharing Scheme)
1. Applicants must have taken the 2017 E.C. ESSLCE and achieved the minimum cut-off score for higher education admission as determined by the Ministry of Education.
2. Applicants must take the UAT and obtain a minimum passing score of 50 percent.
3. Applicants must provide official proof of economic deprivation, obtained from their local administrative authority (Kebele/Woreda/Zone/District) or a recognized legal organization supporting their education.
4. Applicants must pass any additional assessments required by the University for health-related, law, and other specific fields of study.
#AAU Presidential Scholarship Requirements
Applicants wishing to be considered for the AAU Presidential Scholarship must:
1. Achieve a minimum score of 500 in the 2017 E.C. ESSLCE.
2. Successfully pass the UAT administered by AAU.
3. Provide consent to be placed in a department alongside government-sponsored students, based on merit and institutional placement guidelines.
#Application Steps
1. Open the AAU Admission Portal: [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
2. Click Apply for Admission (left-hand side menu).
3. From the Undergraduate Student menu, select Apply.
4. Click Call for Undergraduate Regular Admission.
5. Click Apply Now after reviewing the programs.
6. Create an account using the Create Undergraduate Applicant Account form. Use a valid email address as your username and set your password.
7. Log in with your email and password to access your AAU application account.
8. Fill out the Personal Profile and Academic Profile forms, then click Update and Next.
9. Under Financing Your Study, select either:
* Government Sponsorship: Upload supporting evidence for requesting sponsorship, then choose your freshman program (Natural Sciences or Social Sciences).
* Self-Sponsorship: Select your top three program preferences, consent to placement conditions, and continue.
10. Upload the required documents:
* ESSLCE result certificate
* Remedial result certificate (if applicable)
* Grade 9–12 transcripts
11. Select your UAT Exam Location from the drop-down menu.
12. Read the Consent Statement, select Accept, and click Submit (review all information before submission).
13. Proceed to payment:
#Learn_at_AAU – Notice to All Applicants
Undergraduate Admission (Regular & Extension Programs)
Academic Year 2025/26 (2018 E.C.)
Addis Ababa University is pleased to announce that applications are now open for admission to its Undergraduate Regular and Extension Programs for the 2025/26 Academic Year (2018 E.C.). Interested candidates—whether applying under government sponsorship (cost-sharing) or self-sponsorship, are invited to apply by fulfilling the requirements and procedures outlined below.
#Requirements for Self-Sponsored Applicants
1. Applicants must have completed the Ethiopian Secondary School Leaving Certificate Examination (ESSLCE) administered by the Ministry of Education (MoE) and achieved passing marks, as required by the MoE, for the academic years 2014–2017 E.C.
2. Applicants must take the Undergraduate Admission Test (UAT) of Addis Ababa University and obtain the required minimum passing score of 50 percent.
3. Applicants with previous enrollment in other government universities (2015–2017 E.C.) must submit official proof of cost-sharing payments along with their academic credentials.
4. Applicants who pursued remedial education at any recognized institution must successfully pass the remedial qualifying examination.
5. Applicants must pass any additional assessments required by the University for specific programs, including health-related, law, and other fields of study.
6. If an applicant’s ESSLCE and UAT results do not meet eligibility for their preferred program, they must consent to placement in an alternative field of study as determined by the University.
#Requirements for Government-Sponsored Applicants (Cost-Sharing Scheme)
1. Applicants must have taken the 2017 E.C. ESSLCE and achieved the minimum cut-off score for higher education admission as determined by the Ministry of Education.
2. Applicants must take the UAT and obtain a minimum passing score of 50 percent.
3. Applicants must provide official proof of economic deprivation, obtained from their local administrative authority (Kebele/Woreda/Zone/District) or a recognized legal organization supporting their education.
4. Applicants must pass any additional assessments required by the University for health-related, law, and other specific fields of study.
#AAU Presidential Scholarship Requirements
Applicants wishing to be considered for the AAU Presidential Scholarship must:
1. Achieve a minimum score of 500 in the 2017 E.C. ESSLCE.
2. Successfully pass the UAT administered by AAU.
3. Provide consent to be placed in a department alongside government-sponsored students, based on merit and institutional placement guidelines.
#Application Steps
1. Open the AAU Admission Portal: [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
2. Click Apply for Admission (left-hand side menu).
3. From the Undergraduate Student menu, select Apply.
4. Click Call for Undergraduate Regular Admission.
5. Click Apply Now after reviewing the programs.
6. Create an account using the Create Undergraduate Applicant Account form. Use a valid email address as your username and set your password.
7. Log in with your email and password to access your AAU application account.
8. Fill out the Personal Profile and Academic Profile forms, then click Update and Next.
9. Under Financing Your Study, select either:
* Government Sponsorship: Upload supporting evidence for requesting sponsorship, then choose your freshman program (Natural Sciences or Social Sciences).
* Self-Sponsorship: Select your top three program preferences, consent to placement conditions, and continue.
10. Upload the required documents:
* ESSLCE result certificate
* Remedial result certificate (if applicable)
* Grade 9–12 transcripts
11. Select your UAT Exam Location from the drop-down menu.
12. Read the Consent Statement, select Accept, and click Submit (review all information before submission).
13. Proceed to payment:
* Application fee: ETB 350
* UAT fee: ETB 750
* Total: ETB 1,100
* Payment via Telebirr (QR code scan or mobile number deduction). contiuned....
14. Print your UAT Admission Ticket.
15. Check the Exam Schedule for your assigned date and center.
16. Access your UAT Result through the portal.
#Important Information on the UAT
Applications open starting August 21, 2025, subject to the release of the 2017 E.C. ESSLCE results.
Additional details will be posted on the University’s official websites:
* [www.aau.edu.et](http://www.aau.edu.et)
* [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
The UAT will be administered digitally. Applicants must check the Telegram channel daily for updates on test center, date, and time.
Application and UAT fees are non-refundable. Applicants should carefully confirm their eligibility before applying and making payments.
With regards,
Application Portal: [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
©️Addis Ababa University, Office of the Registrar
Join & Share
@ethioaplus
* UAT fee: ETB 750
* Total: ETB 1,100
* Payment via Telebirr (QR code scan or mobile number deduction). contiuned....
14. Print your UAT Admission Ticket.
15. Check the Exam Schedule for your assigned date and center.
16. Access your UAT Result through the portal.
#Important Information on the UAT
Applications open starting August 21, 2025, subject to the release of the 2017 E.C. ESSLCE results.
Additional details will be posted on the University’s official websites:
* [www.aau.edu.et](http://www.aau.edu.et)
* [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
The UAT will be administered digitally. Applicants must check the Telegram channel daily for updates on test center, date, and time.
Application and UAT fees are non-refundable. Applicants should carefully confirm their eligibility before applying and making payments.
With regards,
Application Portal: [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
©️Addis Ababa University, Office of the Registrar
Join & Share
@ethioaplus
ዘንድሮ የሬሜዲያል /አቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም ይኖራል ?
በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል /የአቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
" ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ ሬሚዳል ይሰጣል " ነው ያሉት።
ምን ያህል ተማሪዎች ሬሜዲያል ይገባሉ ? ለሚለው ጥያቄ ሚኒስትሩ " አልወሰንም " ሲሉ መልሰዋል።
" ዘንድሮ ሪሚዲያል እድል የሚሰጣቸውን ተማሪዎች ቁጥር አልተወሰነም። 40-50 በመቶ መካከል ይሁን የሚለው ላይ በውይይት ላይ ነው " ብለዋል።
ካለፈው አመት ግን መግቢያው ከፍ እንደሚደረግ እና የሚገባው ተማሪ ቁጥርም ቅናሽ እንደሚኖረው ተገልጿል።
@ethioaplus
በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል /የአቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
" ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ ሬሚዳል ይሰጣል " ነው ያሉት።
ምን ያህል ተማሪዎች ሬሜዲያል ይገባሉ ? ለሚለው ጥያቄ ሚኒስትሩ " አልወሰንም " ሲሉ መልሰዋል።
" ዘንድሮ ሪሚዲያል እድል የሚሰጣቸውን ተማሪዎች ቁጥር አልተወሰነም። 40-50 በመቶ መካከል ይሁን የሚለው ላይ በውይይት ላይ ነው " ብለዋል።
ካለፈው አመት ግን መግቢያው ከፍ እንደሚደረግ እና የሚገባው ተማሪ ቁጥርም ቅናሽ እንደሚኖረው ተገልጿል።
@ethioaplus
#MoE #መሉመግለጫው
የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል።
@ethioaplus
የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል።
@ethioaplus
💪Prepare urself for UAT with this best mock exam💯
https://youtu.be/uKr22XHtvMI?si=BcTjTnCZv7SzlvwnP
https://youtu.be/uKr22XHtvMI?si=BcTjTnCZv7SzlvwnP
YouTube
UAT Mock Exam ll #አአዩ ll #English ll #Ethio A+
Welcome to Ethio A+, where learning comes alive!
Whether you're a student, a curious mind, or a lifelong learner, our channel is your one-stop destination for enriching content. Our talented team of educators and experts craft each video with care, ensuring…
Whether you're a student, a curious mind, or a lifelong learner, our channel is your one-stop destination for enriching content. Our talented team of educators and experts craft each video with care, ensuring…
❤2
ዉጤት እስከ ቀኑ 6:00 ድረስ ይፋ ይሆናል! ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው።
. result.neaea.gov.et
. result.eaes.et
. moeresult.com
. SMS 6284
. t.me/EAESbot
መልካም ዕድል ተመኘን🙏
የ12ኛ ክፍል ውጤት እንደተለቀቀ መረጃ በፍጥነት የሚያደርሳችሁን ቻናል ለመቀላቀል! 👇
@ethioaplus
. result.neaea.gov.et
. result.eaes.et
. moeresult.com
. SMS 6284
. t.me/EAESbot
መልካም ዕድል ተመኘን🙏
የ12ኛ ክፍል ውጤት እንደተለቀቀ መረጃ በፍጥነት የሚያደርሳችሁን ቻናል ለመቀላቀል! 👇
@ethioaplus
Telegram
EAES Official Results Bot
EAES: Educational Assessment and Examination Service Official Bot.
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. SMS 6284
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. SMS 6284
#ወላይታሊቃ
ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ያስፈተናቸውን ሁሉንም ተማሪዎች በከፍተኛ ውጤት በማሳለፍ ውጤታማነቱን አስቀጥሏል፡፡
የትምርት ቤቱ የዓመቱ ከፍተኛ ውጤት 560/600 (93%) ላይ ሲሆን ይህም በትምህርት ቤቱ ታሪክ ከፍተኛው ውጤት ሆኖ ተመዝግቧል::
እንኳን ደስ አላችሁ!
@ethioaplus
ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ያስፈተናቸውን ሁሉንም ተማሪዎች በከፍተኛ ውጤት በማሳለፍ ውጤታማነቱን አስቀጥሏል፡፡
የትምርት ቤቱ የዓመቱ ከፍተኛ ውጤት 560/600 (93%) ላይ ሲሆን ይህም በትምህርት ቤቱ ታሪክ ከፍተኛው ውጤት ሆኖ ተመዝግቧል::
እንኳን ደስ አላችሁ!
@ethioaplus
👏3
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቆ እየጠበቀ መሆኑን ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በራሱ መመዘኛና መስፈርት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩ ይታወቃል።
በመሆኑም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመስከረም 05-09/2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ፖርታል (https://portal.aau.edu.et) አማካኝነት መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በቀጣይ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፣ ሰዓት እና የፈተና ማዕከላት በተመለከተ በዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ መገናኛ ገፆች እና በተቋሙ ይፋዊ ድረገፅ እንደሚገለፅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡
@ethioaplus
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በራሱ መመዘኛና መስፈርት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩ ይታወቃል።
በመሆኑም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመስከረም 05-09/2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ፖርታል (https://portal.aau.edu.et) አማካኝነት መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በቀጣይ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፣ ሰዓት እና የፈተና ማዕከላት በተመለከተ በዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ መገናኛ ገፆች እና በተቋሙ ይፋዊ ድረገፅ እንደሚገለፅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡
Write all ur critical questions here in comment section, I will tryna help u!
@ethioaplus
#Attention
📣በ2018 በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገብታችሁ መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች ግልጽ እና አጠቃላይ መረጃ:-
📍መስከረም 9- Apply የማድረጊያ የመጨረሻ ቀን (በሾላርሺፕ ሚመዘገቡትን ጨምሮ)
📍 መስከረም 10 - የመፈተኛ ቦታ ምደባ
📍ከመስከረም 12- 14 - UAT ፈተና ይሰጣል
📍መስከረም 16 - የUAT ፈተና ውጤት ይለቀቃል
📍 መስከረም 19 - የተማሪዎች campus ምደባ ይለቀቃል
📍 መስከረም 22 - ለሁሉም Freshman ኦረንቴሽን ይሰጣል
📍መስከረም 22-23 - የአዲስ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ይካሔዳል
📍 መስከረም 24 - የርቀት ተማሪዎች ምዝገባ
📍 መስከረም 26 - የሁሉም አዲስ የመጀሪያ አመት Class ይጀመራል።
በዚህ መሰረት ራሳቹህን አዘጋጁ::
@ethioaplus
📣በ2018 በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ገብታችሁ መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች ግልጽ እና አጠቃላይ መረጃ:-
📍መስከረም 9- Apply የማድረጊያ የመጨረሻ ቀን (በሾላርሺፕ ሚመዘገቡትን ጨምሮ)
📍 መስከረም 10 - የመፈተኛ ቦታ ምደባ
📍ከመስከረም 12- 14 - UAT ፈተና ይሰጣል
📍መስከረም 16 - የUAT ፈተና ውጤት ይለቀቃል
📍 መስከረም 19 - የተማሪዎች campus ምደባ ይለቀቃል
📍 መስከረም 22 - ለሁሉም Freshman ኦረንቴሽን ይሰጣል
📍መስከረም 22-23 - የአዲስ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ይካሔዳል
📍 መስከረም 24 - የርቀት ተማሪዎች ምዝገባ
📍 መስከረም 26 - የሁሉም አዲስ የመጀሪያ አመት Class ይጀመራል።
በዚህ መሰረት ራሳቹህን አዘጋጁ::
Write all ur critical questions here in comment section, I will tryna help u!
@ethioaplus
👏2
"የኦሽዊትዝ ሚስጢር" እና ዶክተር ሜንጌሌ
"የኦሽዊትዝ ሚስጢር" በሚል ርእስ የሚጠራ መጽሐፍ ታስታውሳላችሁን? አዎን! በሕይወቴ እየዘገነነኝና ሰውነቴን እየነዘረኝ ካነበብኳቸው መጻሕፍት አንዱ በዚህ ርእስ የተሰየመ ነው። መጽሐፉ የጀርመኖቹ የናዚ መንግሥት "ኦሽዊትዝ" (Auschwitz) በሚባለው የማጎሪያ ካምፕ በሰው ልጆች ላይ የሰራውን የተለያዩ የስቃይ ዓይነቶችና ድርጊቶች በዝርዝር የሚተርክ ኢ-ልብወለድ ድርሰት ነው።
----
ያንን መጽሐፍ ያነበበ ሁሉ በደንብ የሚያስታውሰው አንድ ጨካኝ ግለሰብ አለ። ይህም ከላይ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ሰው ነው። ዶክተር ጆሴፍ ሜንጌሌ ይባላል። በእርሱ እጅ ወድቀው ልዩ ልዩ ስቃዮችን የተቀበሉና ከኦሽዊትዝ ግድያ የተረፉ ህያዋን "መልአከ ሞት" የሚል ቅጽል ስም አውጥተውለታል።
ዶክተር ሜንጌሌ በኦፊሴል የተሰጠው የስራ መደብ "በኦሽዊትዝ ያለውን ማህበረሰብ ጤና ማስተባበር" የሚል ነበር። እርሱ ግን የሚታወቀው በዚህ ሙያው አይደለም። በካምፑ በቆየበት የሁለት ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ በኦሽዊትዝ በታጎሩ የስቃይ ሰላባዎች ላይ አሰቃቂ እና አጸያፊ የጤና ምርምር (experiment) ሲሰራ ነው የኖረው።
የዶክተር ሜንጌሌ ምርምር የሳይንስንም ሆነ የጤና ህግጋትን የተከተለ አይደለም። ሰዎችን በቁማቸው እያሉ ቆዳቸውን እየገፈፈና ሰውነታቸውን እየበለተ ምርምር ያካሄድባቸዋል። የትኩስ ሬሳዎችን አንገት እየቀነጠሰ እና የሆድ እቃ እየቆራረጠ እንደ ታክሲደርሚ ይደረድራቸዋል።
በሌላ በኩል ዶክተር ሜንጌሌ "ያገኘሁት አዲስ ክትባት የሚሰራ መሆኑን ልሞክር" እያለ በኦሽዊትዝ የታጎሩ ሰዎችን ከብዙ ኬሚካሎች የተቀመመ ነገር በመርፌ ይወጋቸዋል። በዚህም ብዙዎች ሞተዋል። ታዲያ ሜንጌሌ " መድሃኒቱ አይሰራም" ብሎ መተውን አያውቅም።
" ኬሚካሉን በመጠንና በዓይነት እየቀያየረ በሌሎች ጤነኛ ሰዎች ላይ ይሞክራል። በዚህም በርካታ ተጨማሪ ሰዎች ይሞቱ ነበር።
የዶክተር ሜንጌሌ ምርምር አዲስ መድሃኒት በመሞከር ላይ ብቻ የተገደበ አይደለም። ጤነኛ ሰዎችን በበሽታ አምጪ ተውሳኮች ጭምር እየበከለ ምርምር ያካሂድባቸው ነበር። ለምሳሌ የታይፎድ ወይንም የሳባ ነቀርሳ ወረርሽኝ በጀርመን ግዛቶች ውስጥ ከተከሰተ ሜንጌሌ "ለበሽታው መድሀኒት መፈለግ አለብኝ" ይልና ወደ ኦሽዊትዝ የሚመጡ ጤነኞችን በበሽታው እየበከለ ምርምር ያካሂድባቸዋል። በዚህም እጅግ ብዙ ሰዎች አልቀዋል።
የዶክተር ሜንጌሌ ዋነኛ ምርምር ግን ከላይ የተገለጸውም አይደለም። የምርምሩ ዋነኛ ዘርፍ በመንትዮች ላይ ያተኮረ ነው። ይህንንም የሚያደርገው "የጀርመን ዝርያ ያላቸው ሰዎችን አብዝተን አውሮጳን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር አለብን" በሚል ሐሳብ ነው። በዚህም የተነሳ ወደ ኦሽዊትዝ የሚደርሱ መንትያዎች ከፍተኛ ስቃይ ይደርስባቸው ነበር።
በኦሽዊትዝ ካምፕ በሜንጌሌ እጅ ከፍተኛ ከፍተኛ ስቃይ የተቀበሉት አይሁዶች፣ የጂፕሲ (ሮማኒ) ተወላጆች፣ ስላቮች፣ ኮሚኒስቶች፣ የግራ ፖለቲካ አቀንቃኞች፣ የናዚ ተቃዋሚ የሆኑ የጀርመን ዜጎች እና የጦር ምርኮኞች (POW) ነበሩ።
እዚህ ላይ ሁለት አስገራሚ ነጥቦችን መጨመር ያሻል። ዶክተር ሜንጌሌ ዲግሪውን በስርቆት ያገኘ ግለሰብ አይደለም። በተማረበት ዩኒቨርሲቲ genius ተብሎ የተሸለመ የጤና ሳይንስ ምሩቅ ነበር። በተጨማሪ ደግሞ በአንትሮፖሎጂ የዶክትሬት ዲግሪ የነበረው ምሁር ነበር። የናዚ ፓርቲን በ1937 እስኪቀላቀል ድረስ በታካሚዎች የተደነቀና የተከበረ ሃኪም ሆኖ ሰርቷል። እብደቱም ሆነ ጭካኔው የመጣበት የናዚ አባል ከሆነ በኋላ ነበር።
በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ እርሱ አባባል የሆነበት SS (Shzestaffell) የተባለው የናዚ ፓርቲ ቅርንጫፍ ሜንጌሌ የሰራቸውን አሰቃቂ የምርምር ስራዎች በማሞገስ "ሀገሩን በሚገባ ያገለገለ ጀግና ዶክተር" በማለት የከፍተኛ ደረጃ ሜዳሊያ ሸልሞታል።
-----
ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከተጠናቀቀ በኋላ በኑረንበርግ ከተማ የተሰየመው ዓለም አቀፍ ችሎት የሁለተኛ ደረጃ ተከሳሽ ካደረጋቸው የናዚ ወንጀለኞች መካከል አንዱ ዶክተር ጆሴፍ ሜንጌሌ ነበር። ይሁን እንጂ ሜንጌሌ ዱካው ሊገኘ አልቻለም። በኦሽዊትዝ የነበሩትና ለእርሱ ረዳት ሆነው በግዴታ የሰሩት ሁሉ ለፍለጋ ቢሰማሩም ሊያገኙት አልቻሉም።
ሜንጌሌ ከጦርነቱ በኋላ ራሱንና ስሙን ደብቆ በአርጀንቲና፣ በፓራጓይ እና በኮሎምቢያ ይኖር ነበር። በስተመጨረሻው ግን የብራዚልም ሆነ የላቲን አሜሪካ ትልቅ ከተማ በሆነችው ሳኦ ፓውሎ እየኖረ በ1979 በስትሮክ ተመትቶ ሕይወቱ አልፏል። ታዲያ ሰውዬው በላቲን አሜሪካ ይኖር እንደነበረ የታወቀው እርሱ ከሞተ ከአስራ ሶስት ዓመታት በኋላ በ1992 ነበር።
©ተጻፈ በአፈንዲ ሙተቂ!!
@ethioaplus
"የኦሽዊትዝ ሚስጢር" በሚል ርእስ የሚጠራ መጽሐፍ ታስታውሳላችሁን? አዎን! በሕይወቴ እየዘገነነኝና ሰውነቴን እየነዘረኝ ካነበብኳቸው መጻሕፍት አንዱ በዚህ ርእስ የተሰየመ ነው። መጽሐፉ የጀርመኖቹ የናዚ መንግሥት "ኦሽዊትዝ" (Auschwitz) በሚባለው የማጎሪያ ካምፕ በሰው ልጆች ላይ የሰራውን የተለያዩ የስቃይ ዓይነቶችና ድርጊቶች በዝርዝር የሚተርክ ኢ-ልብወለድ ድርሰት ነው።
----
ያንን መጽሐፍ ያነበበ ሁሉ በደንብ የሚያስታውሰው አንድ ጨካኝ ግለሰብ አለ። ይህም ከላይ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ሰው ነው። ዶክተር ጆሴፍ ሜንጌሌ ይባላል። በእርሱ እጅ ወድቀው ልዩ ልዩ ስቃዮችን የተቀበሉና ከኦሽዊትዝ ግድያ የተረፉ ህያዋን "መልአከ ሞት" የሚል ቅጽል ስም አውጥተውለታል።
ዶክተር ሜንጌሌ በኦፊሴል የተሰጠው የስራ መደብ "በኦሽዊትዝ ያለውን ማህበረሰብ ጤና ማስተባበር" የሚል ነበር። እርሱ ግን የሚታወቀው በዚህ ሙያው አይደለም። በካምፑ በቆየበት የሁለት ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ በኦሽዊትዝ በታጎሩ የስቃይ ሰላባዎች ላይ አሰቃቂ እና አጸያፊ የጤና ምርምር (experiment) ሲሰራ ነው የኖረው።
የዶክተር ሜንጌሌ ምርምር የሳይንስንም ሆነ የጤና ህግጋትን የተከተለ አይደለም። ሰዎችን በቁማቸው እያሉ ቆዳቸውን እየገፈፈና ሰውነታቸውን እየበለተ ምርምር ያካሄድባቸዋል። የትኩስ ሬሳዎችን አንገት እየቀነጠሰ እና የሆድ እቃ እየቆራረጠ እንደ ታክሲደርሚ ይደረድራቸዋል።
በሌላ በኩል ዶክተር ሜንጌሌ "ያገኘሁት አዲስ ክትባት የሚሰራ መሆኑን ልሞክር" እያለ በኦሽዊትዝ የታጎሩ ሰዎችን ከብዙ ኬሚካሎች የተቀመመ ነገር በመርፌ ይወጋቸዋል። በዚህም ብዙዎች ሞተዋል። ታዲያ ሜንጌሌ " መድሃኒቱ አይሰራም" ብሎ መተውን አያውቅም።
" ኬሚካሉን በመጠንና በዓይነት እየቀያየረ በሌሎች ጤነኛ ሰዎች ላይ ይሞክራል። በዚህም በርካታ ተጨማሪ ሰዎች ይሞቱ ነበር።
የዶክተር ሜንጌሌ ምርምር አዲስ መድሃኒት በመሞከር ላይ ብቻ የተገደበ አይደለም። ጤነኛ ሰዎችን በበሽታ አምጪ ተውሳኮች ጭምር እየበከለ ምርምር ያካሂድባቸው ነበር። ለምሳሌ የታይፎድ ወይንም የሳባ ነቀርሳ ወረርሽኝ በጀርመን ግዛቶች ውስጥ ከተከሰተ ሜንጌሌ "ለበሽታው መድሀኒት መፈለግ አለብኝ" ይልና ወደ ኦሽዊትዝ የሚመጡ ጤነኞችን በበሽታው እየበከለ ምርምር ያካሂድባቸዋል። በዚህም እጅግ ብዙ ሰዎች አልቀዋል።
የዶክተር ሜንጌሌ ዋነኛ ምርምር ግን ከላይ የተገለጸውም አይደለም። የምርምሩ ዋነኛ ዘርፍ በመንትዮች ላይ ያተኮረ ነው። ይህንንም የሚያደርገው "የጀርመን ዝርያ ያላቸው ሰዎችን አብዝተን አውሮጳን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር አለብን" በሚል ሐሳብ ነው። በዚህም የተነሳ ወደ ኦሽዊትዝ የሚደርሱ መንትያዎች ከፍተኛ ስቃይ ይደርስባቸው ነበር።
በኦሽዊትዝ ካምፕ በሜንጌሌ እጅ ከፍተኛ ከፍተኛ ስቃይ የተቀበሉት አይሁዶች፣ የጂፕሲ (ሮማኒ) ተወላጆች፣ ስላቮች፣ ኮሚኒስቶች፣ የግራ ፖለቲካ አቀንቃኞች፣ የናዚ ተቃዋሚ የሆኑ የጀርመን ዜጎች እና የጦር ምርኮኞች (POW) ነበሩ።
እዚህ ላይ ሁለት አስገራሚ ነጥቦችን መጨመር ያሻል። ዶክተር ሜንጌሌ ዲግሪውን በስርቆት ያገኘ ግለሰብ አይደለም። በተማረበት ዩኒቨርሲቲ genius ተብሎ የተሸለመ የጤና ሳይንስ ምሩቅ ነበር። በተጨማሪ ደግሞ በአንትሮፖሎጂ የዶክትሬት ዲግሪ የነበረው ምሁር ነበር። የናዚ ፓርቲን በ1937 እስኪቀላቀል ድረስ በታካሚዎች የተደነቀና የተከበረ ሃኪም ሆኖ ሰርቷል። እብደቱም ሆነ ጭካኔው የመጣበት የናዚ አባል ከሆነ በኋላ ነበር።
በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ እርሱ አባባል የሆነበት SS (Shzestaffell) የተባለው የናዚ ፓርቲ ቅርንጫፍ ሜንጌሌ የሰራቸውን አሰቃቂ የምርምር ስራዎች በማሞገስ "ሀገሩን በሚገባ ያገለገለ ጀግና ዶክተር" በማለት የከፍተኛ ደረጃ ሜዳሊያ ሸልሞታል።
-----
ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከተጠናቀቀ በኋላ በኑረንበርግ ከተማ የተሰየመው ዓለም አቀፍ ችሎት የሁለተኛ ደረጃ ተከሳሽ ካደረጋቸው የናዚ ወንጀለኞች መካከል አንዱ ዶክተር ጆሴፍ ሜንጌሌ ነበር። ይሁን እንጂ ሜንጌሌ ዱካው ሊገኘ አልቻለም። በኦሽዊትዝ የነበሩትና ለእርሱ ረዳት ሆነው በግዴታ የሰሩት ሁሉ ለፍለጋ ቢሰማሩም ሊያገኙት አልቻሉም።
ሜንጌሌ ከጦርነቱ በኋላ ራሱንና ስሙን ደብቆ በአርጀንቲና፣ በፓራጓይ እና በኮሎምቢያ ይኖር ነበር። በስተመጨረሻው ግን የብራዚልም ሆነ የላቲን አሜሪካ ትልቅ ከተማ በሆነችው ሳኦ ፓውሎ እየኖረ በ1979 በስትሮክ ተመትቶ ሕይወቱ አልፏል። ታዲያ ሰውዬው በላቲን አሜሪካ ይኖር እንደነበረ የታወቀው እርሱ ከሞተ ከአስራ ሶስት ዓመታት በኋላ በ1992 ነበር።
©ተጻፈ በአፈንዲ ሙተቂ!!
@ethioaplus
#Update
ከፊዚክስ ትምህርት ፈተና ጋር በተያያዘ በውጤት ላይ ተፈጥሮ የነበረው ችግር ተስተካከለ።
በሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና 60ው ወደ 100 ሳይየቀር በመቀመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው መውረዱን ጠቁመው መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀው ነበር።
የውጤት ችግሩ ዛሬ መስተካከሉን እና ከ100 ተቀይሮ መቀመጡን ተማሪዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቀዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ችግሩ መስተካከሉን ከክልል ትምህርት ቢሮዎችም ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በሌላ በኩል ፤ መጀመሪያው ዙር የማሕበራዊ ሳይንስ የኢኮኖሚክስ ፈተና ውጤትም ችግር ያለበት እንደሆነ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል።
በርካታ የመጀመሪያ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች የሌሎች ትምህርታቸው ውጤታቸው ከፍተኛ ሆኑ የኢኮኖሚክስ ውጤታቸው እጅግ ዝቅተኛ ሆኖ መቀመጡን ገልጸዋል።
ከማህበራዊ ሳይንስ ሒሳብ ፈተና ጋር በተያያዘ ውጤት ላይ ችግር እንዳለ ተማሪዎች ገልጸዋል። እሱም እንዲታይላቸው አመልክተዋል።
@ethioaplus
ከፊዚክስ ትምህርት ፈተና ጋር በተያያዘ በውጤት ላይ ተፈጥሮ የነበረው ችግር ተስተካከለ።
በሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና 60ው ወደ 100 ሳይየቀር በመቀመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው መውረዱን ጠቁመው መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጠይቀው ነበር።
የውጤት ችግሩ ዛሬ መስተካከሉን እና ከ100 ተቀይሮ መቀመጡን ተማሪዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አሳውቀዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ችግሩ መስተካከሉን ከክልል ትምህርት ቢሮዎችም ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በሌላ በኩል ፤ መጀመሪያው ዙር የማሕበራዊ ሳይንስ የኢኮኖሚክስ ፈተና ውጤትም ችግር ያለበት እንደሆነ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጠቁመዋል።
በርካታ የመጀመሪያ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች የሌሎች ትምህርታቸው ውጤታቸው ከፍተኛ ሆኑ የኢኮኖሚክስ ውጤታቸው እጅግ ዝቅተኛ ሆኖ መቀመጡን ገልጸዋል።
ከማህበራዊ ሳይንስ ሒሳብ ፈተና ጋር በተያያዘ ውጤት ላይ ችግር እንዳለ ተማሪዎች ገልጸዋል። እሱም እንዲታይላቸው አመልክተዋል።
@ethioaplus