🙈ሰበር
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
@ethioaplus
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
@ethioaplus
❤1
Just to remind
የ 12ተኛ ክፍል ዉጤት ሲገለፅ የምታዩባቸው መንገዶች
1. result.neaea.gov.et
2. result.eaes.et
3. Telegram:- @EAESbot
4. SMS 6284
connection አስቸጋሪ ሊሆን ስለሚችል በተቻለን አቅም ከሌሎች አድሚኖች ጋር በመሆን
በዚህ👉 @freshman_studentsgroup ዉስጥ ዉጤት በማየት ምናግዛችሁ ይሆናል😊
መልካም ዕድል!!
@
የ 12ተኛ ክፍል ዉጤት ሲገለፅ የምታዩባቸው መንገዶች
1. result.neaea.gov.et
2. result.eaes.et
3. Telegram:- @EAESbot
4. SMS 6284
connection አስቸጋሪ ሊሆን ስለሚችል በተቻለን አቅም ከሌሎች አድሚኖች ጋር በመሆን
በዚህ👉 @freshman_studentsgroup ዉስጥ ዉጤት በማየት ምናግዛችሁ ይሆናል😊
መልካም ዕድል!!
@
ethioaplus
👏1
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
@erhioaplus
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
@erhioaplus
1249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
@ethioaplus
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
@ethioaplus
#Grade_12_Result
በሀገር አቀፍ ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪዎች ብቻ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፈዋል።
አጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል።
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
🌐ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችንም የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን! ቻናሉን ለጓደኞቻችሁ አጋሩት📲👇
@ethioaplus
በሀገር አቀፍ ደረጃ 8.4 በመቶ ተማሪዎች ብቻ 50% በላይ በማምጣት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን አልፈዋል።
አጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል።
ከፍተኛ ውጤት የት ተመዘገበ ?
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600
➡️ 591 ወንድ ተማሪ ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
➡️ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 562 ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ከሴት 548 ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
1,249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ሳያሳልፉ ቀርተዋል። ከአምናው ጋር ሲነጻጸር 114 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በማሳለፍ መሻሻል ታይቷል።
መቶ በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉት 50 ትምህርት ቤቶች ናቸው።
🌐ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችንም የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን! ቻናሉን ለጓደኞቻችሁ አጋሩት📲👇
@ethioaplus
ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር የት አለፈ ?
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@ethioaplus
" ዘንድሮ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል " - ትምህርት ሚኒስቴር
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት እየተገለጸ ይገኛል።
በዘንድሮ አመት ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 8.4 በመቶ ተማሪ ከ 50 በመቶ በላይ በማስመዝገብ ፈተናውን አልፏል ተብሏል።
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።
ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።
ባለፈው አመት ያለፈው ተማሪ ቁጥር 36,409 ነበር።
በጾታ ስብጥር ፦
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከፍተኛ ውጤት
ወንድ 591/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
ሴት 579/600 ብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት
በማህበራዊ ሳይንስ
ወንድ 562/600 አምቦ አምቦ ቦርዲንግ ስኩል።
548 /600 ሴንት ጆሴፍ ትምህርት ቤት።
አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@ethioaplus
AAU MEREJA:
#Learn_at_AAU – Notice to All Applicants
Undergraduate Admission (Regular & Extension Programs)
Academic Year 2025/26 (2018 E.C.)
Addis Ababa University is pleased to announce that applications are now open for admission to its Undergraduate Regular and Extension Programs for the 2025/26 Academic Year (2018 E.C.). Interested candidates—whether applying under government sponsorship (cost-sharing) or self-sponsorship, are invited to apply by fulfilling the requirements and procedures outlined below.
#Requirements for Self-Sponsored Applicants
1. Applicants must have completed the Ethiopian Secondary School Leaving Certificate Examination (ESSLCE) administered by the Ministry of Education (MoE) and achieved passing marks, as required by the MoE, for the academic years 2014–2017 E.C.
2. Applicants must take the Undergraduate Admission Test (UAT) of Addis Ababa University and obtain the required minimum passing score of 50 percent.
3. Applicants with previous enrollment in other government universities (2015–2017 E.C.) must submit official proof of cost-sharing payments along with their academic credentials.
4. Applicants who pursued remedial education at any recognized institution must successfully pass the remedial qualifying examination.
5. Applicants must pass any additional assessments required by the University for specific programs, including health-related, law, and other fields of study.
6. If an applicant’s ESSLCE and UAT results do not meet eligibility for their preferred program, they must consent to placement in an alternative field of study as determined by the University.
#Requirements for Government-Sponsored Applicants (Cost-Sharing Scheme)
1. Applicants must have taken the 2017 E.C. ESSLCE and achieved the minimum cut-off score for higher education admission as determined by the Ministry of Education.
2. Applicants must take the UAT and obtain a minimum passing score of 50 percent.
3. Applicants must provide official proof of economic deprivation, obtained from their local administrative authority (Kebele/Woreda/Zone/District) or a recognized legal organization supporting their education.
4. Applicants must pass any additional assessments required by the University for health-related, law, and other specific fields of study.
#AAU Presidential Scholarship Requirements
Applicants wishing to be considered for the AAU Presidential Scholarship must:
1. Achieve a minimum score of 500 in the 2017 E.C. ESSLCE.
2. Successfully pass the UAT administered by AAU.
3. Provide consent to be placed in a department alongside government-sponsored students, based on merit and institutional placement guidelines.
#Application Steps
1. Open the AAU Admission Portal: [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
2. Click Apply for Admission (left-hand side menu).
3. From the Undergraduate Student menu, select Apply.
4. Click Call for Undergraduate Regular Admission.
5. Click Apply Now after reviewing the programs.
6. Create an account using the Create Undergraduate Applicant Account form. Use a valid email address as your username and set your password.
7. Log in with your email and password to access your AAU application account.
8. Fill out the Personal Profile and Academic Profile forms, then click Update and Next.
9. Under Financing Your Study, select either:
* Government Sponsorship: Upload supporting evidence for requesting sponsorship, then choose your freshman program (Natural Sciences or Social Sciences).
* Self-Sponsorship: Select your top three program preferences, consent to placement conditions, and continue.
10. Upload the required documents:
* ESSLCE result certificate
* Remedial result certificate (if applicable)
* Grade 9–12 transcripts
11. Select your UAT Exam Location from the drop-down menu.
12. Read the Consent Statement, select Accept, and click Submit (review all information before submission).
13. Proceed to payment:
#Learn_at_AAU – Notice to All Applicants
Undergraduate Admission (Regular & Extension Programs)
Academic Year 2025/26 (2018 E.C.)
Addis Ababa University is pleased to announce that applications are now open for admission to its Undergraduate Regular and Extension Programs for the 2025/26 Academic Year (2018 E.C.). Interested candidates—whether applying under government sponsorship (cost-sharing) or self-sponsorship, are invited to apply by fulfilling the requirements and procedures outlined below.
#Requirements for Self-Sponsored Applicants
1. Applicants must have completed the Ethiopian Secondary School Leaving Certificate Examination (ESSLCE) administered by the Ministry of Education (MoE) and achieved passing marks, as required by the MoE, for the academic years 2014–2017 E.C.
2. Applicants must take the Undergraduate Admission Test (UAT) of Addis Ababa University and obtain the required minimum passing score of 50 percent.
3. Applicants with previous enrollment in other government universities (2015–2017 E.C.) must submit official proof of cost-sharing payments along with their academic credentials.
4. Applicants who pursued remedial education at any recognized institution must successfully pass the remedial qualifying examination.
5. Applicants must pass any additional assessments required by the University for specific programs, including health-related, law, and other fields of study.
6. If an applicant’s ESSLCE and UAT results do not meet eligibility for their preferred program, they must consent to placement in an alternative field of study as determined by the University.
#Requirements for Government-Sponsored Applicants (Cost-Sharing Scheme)
1. Applicants must have taken the 2017 E.C. ESSLCE and achieved the minimum cut-off score for higher education admission as determined by the Ministry of Education.
2. Applicants must take the UAT and obtain a minimum passing score of 50 percent.
3. Applicants must provide official proof of economic deprivation, obtained from their local administrative authority (Kebele/Woreda/Zone/District) or a recognized legal organization supporting their education.
4. Applicants must pass any additional assessments required by the University for health-related, law, and other specific fields of study.
#AAU Presidential Scholarship Requirements
Applicants wishing to be considered for the AAU Presidential Scholarship must:
1. Achieve a minimum score of 500 in the 2017 E.C. ESSLCE.
2. Successfully pass the UAT administered by AAU.
3. Provide consent to be placed in a department alongside government-sponsored students, based on merit and institutional placement guidelines.
#Application Steps
1. Open the AAU Admission Portal: [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
2. Click Apply for Admission (left-hand side menu).
3. From the Undergraduate Student menu, select Apply.
4. Click Call for Undergraduate Regular Admission.
5. Click Apply Now after reviewing the programs.
6. Create an account using the Create Undergraduate Applicant Account form. Use a valid email address as your username and set your password.
7. Log in with your email and password to access your AAU application account.
8. Fill out the Personal Profile and Academic Profile forms, then click Update and Next.
9. Under Financing Your Study, select either:
* Government Sponsorship: Upload supporting evidence for requesting sponsorship, then choose your freshman program (Natural Sciences or Social Sciences).
* Self-Sponsorship: Select your top three program preferences, consent to placement conditions, and continue.
10. Upload the required documents:
* ESSLCE result certificate
* Remedial result certificate (if applicable)
* Grade 9–12 transcripts
11. Select your UAT Exam Location from the drop-down menu.
12. Read the Consent Statement, select Accept, and click Submit (review all information before submission).
13. Proceed to payment:
* Application fee: ETB 350
* UAT fee: ETB 750
* Total: ETB 1,100
* Payment via Telebirr (QR code scan or mobile number deduction). contiuned....
14. Print your UAT Admission Ticket.
15. Check the Exam Schedule for your assigned date and center.
16. Access your UAT Result through the portal.
#Important Information on the UAT
Applications open starting August 21, 2025, subject to the release of the 2017 E.C. ESSLCE results.
Additional details will be posted on the University’s official websites:
* [www.aau.edu.et](http://www.aau.edu.et)
* [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
The UAT will be administered digitally. Applicants must check the Telegram channel daily for updates on test center, date, and time.
Application and UAT fees are non-refundable. Applicants should carefully confirm their eligibility before applying and making payments.
With regards,
Application Portal: [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
©️Addis Ababa University, Office of the Registrar
Join & Share
@ethioaplus
* UAT fee: ETB 750
* Total: ETB 1,100
* Payment via Telebirr (QR code scan or mobile number deduction). contiuned....
14. Print your UAT Admission Ticket.
15. Check the Exam Schedule for your assigned date and center.
16. Access your UAT Result through the portal.
#Important Information on the UAT
Applications open starting August 21, 2025, subject to the release of the 2017 E.C. ESSLCE results.
Additional details will be posted on the University’s official websites:
* [www.aau.edu.et](http://www.aau.edu.et)
* [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
The UAT will be administered digitally. Applicants must check the Telegram channel daily for updates on test center, date, and time.
Application and UAT fees are non-refundable. Applicants should carefully confirm their eligibility before applying and making payments.
With regards,
Application Portal: [https://portal.aau.edu.et](https://portal.aau.edu.et)
©️Addis Ababa University, Office of the Registrar
Join & Share
@ethioaplus
ዘንድሮ የሬሜዲያል /አቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም ይኖራል ?
በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል /የአቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
" ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ ሬሚዳል ይሰጣል " ነው ያሉት።
ምን ያህል ተማሪዎች ሬሜዲያል ይገባሉ ? ለሚለው ጥያቄ ሚኒስትሩ " አልወሰንም " ሲሉ መልሰዋል።
" ዘንድሮ ሪሚዲያል እድል የሚሰጣቸውን ተማሪዎች ቁጥር አልተወሰነም። 40-50 በመቶ መካከል ይሁን የሚለው ላይ በውይይት ላይ ነው " ብለዋል።
ካለፈው አመት ግን መግቢያው ከፍ እንደሚደረግ እና የሚገባው ተማሪ ቁጥርም ቅናሽ እንደሚኖረው ተገልጿል።
@ethioaplus
በዘንድሮ ዓመት ሬሜዲያል /የአቅም ማሻሻያ/ ፕሮግራም እንደሚኖር የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።
" ከባለፈው ዓመት መግቢያውን ከፍ በማድረግ ሬሚዳል ይሰጣል " ነው ያሉት።
ምን ያህል ተማሪዎች ሬሜዲያል ይገባሉ ? ለሚለው ጥያቄ ሚኒስትሩ " አልወሰንም " ሲሉ መልሰዋል።
" ዘንድሮ ሪሚዲያል እድል የሚሰጣቸውን ተማሪዎች ቁጥር አልተወሰነም። 40-50 በመቶ መካከል ይሁን የሚለው ላይ በውይይት ላይ ነው " ብለዋል።
ካለፈው አመት ግን መግቢያው ከፍ እንደሚደረግ እና የሚገባው ተማሪ ቁጥርም ቅናሽ እንደሚኖረው ተገልጿል።
@ethioaplus
#MoE #መሉመግለጫው
የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል።
@ethioaplus
የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን አስመልክቶ የተዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሙሉ ይዘት ከላይ ተያይዟል።
@ethioaplus
💪Prepare urself for UAT with this best mock exam💯
https://youtu.be/uKr22XHtvMI?si=BcTjTnCZv7SzlvwnP
https://youtu.be/uKr22XHtvMI?si=BcTjTnCZv7SzlvwnP
YouTube
UAT Mock Exam ll #አአዩ ll #English ll #Ethio A+
Welcome to Ethio A+, where learning comes alive!
Whether you're a student, a curious mind, or a lifelong learner, our channel is your one-stop destination for enriching content. Our talented team of educators and experts craft each video with care, ensuring…
Whether you're a student, a curious mind, or a lifelong learner, our channel is your one-stop destination for enriching content. Our talented team of educators and experts craft each video with care, ensuring…
❤2
ዉጤት እስከ ቀኑ 6:00 ድረስ ይፋ ይሆናል! ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው።
. result.neaea.gov.et
. result.eaes.et
. moeresult.com
. SMS 6284
. t.me/EAESbot
መልካም ዕድል ተመኘን🙏
የ12ኛ ክፍል ውጤት እንደተለቀቀ መረጃ በፍጥነት የሚያደርሳችሁን ቻናል ለመቀላቀል! 👇
@ethioaplus
. result.neaea.gov.et
. result.eaes.et
. moeresult.com
. SMS 6284
. t.me/EAESbot
መልካም ዕድል ተመኘን🙏
የ12ኛ ክፍል ውጤት እንደተለቀቀ መረጃ በፍጥነት የሚያደርሳችሁን ቻናል ለመቀላቀል! 👇
@ethioaplus
Telegram
EAES Official Results Bot
EAES: Educational Assessment and Examination Service Official Bot.
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. SMS 6284
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. SMS 6284
#ወላይታሊቃ
ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ያስፈተናቸውን ሁሉንም ተማሪዎች በከፍተኛ ውጤት በማሳለፍ ውጤታማነቱን አስቀጥሏል፡፡
የትምርት ቤቱ የዓመቱ ከፍተኛ ውጤት 560/600 (93%) ላይ ሲሆን ይህም በትምህርት ቤቱ ታሪክ ከፍተኛው ውጤት ሆኖ ተመዝግቧል::
እንኳን ደስ አላችሁ!
@ethioaplus
ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት በ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ያስፈተናቸውን ሁሉንም ተማሪዎች በከፍተኛ ውጤት በማሳለፍ ውጤታማነቱን አስቀጥሏል፡፡
የትምርት ቤቱ የዓመቱ ከፍተኛ ውጤት 560/600 (93%) ላይ ሲሆን ይህም በትምህርት ቤቱ ታሪክ ከፍተኛው ውጤት ሆኖ ተመዝግቧል::
እንኳን ደስ አላችሁ!
@ethioaplus
👏3
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቆ እየጠበቀ መሆኑን ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በራሱ መመዘኛና መስፈርት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩ ይታወቃል።
በመሆኑም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመስከረም 05-09/2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ፖርታል (https://portal.aau.edu.et) አማካኝነት መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በቀጣይ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፣ ሰዓት እና የፈተና ማዕከላት በተመለከተ በዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ መገናኛ ገፆች እና በተቋሙ ይፋዊ ድረገፅ እንደሚገለፅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡
@ethioaplus
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በራሱ መመዘኛና መስፈርት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩ ይታወቃል።
በመሆኑም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመስከረም 05-09/2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ፖርታል (https://portal.aau.edu.et) አማካኝነት መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
በቀጣይ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፣ ሰዓት እና የፈተና ማዕከላት በተመለከተ በዩኒቨርሲቲው ማኅበራዊ መገናኛ ገፆች እና በተቋሙ ይፋዊ ድረገፅ እንደሚገለፅ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡
Write all ur critical questions here in comment section, I will tryna help u!
@ethioaplus