#ETHIOPIA🇪🇹
#GERD💪
💧 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአጠቃላይ ከ13 ተርባይኖች 5,150 ሜጋዋት ማመንጨት የሚችልበት አቅም ላይ ይገኛል።
💧እስካሁን ከ71 ቢሊየን ኪዩቢክ ሜትር በላይ ውሃ ተይዟል። ቀሪው 2.1 ቢሊየን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ በመጪዎቹ 7-10 ቀናት ውስጥ ይያዛል።
🔵 በግድቡ የተያዘው ውሃ ወደኋላ ከ246 ኪሎ ሜትር በላይ ይተኛል፤ እስካሁን ባለው 240 ኪሎ ሜትር ላይ ተደርሷል። ርቀቱ ከአዲስ አበባ እስከ ሻሸመኔ ይሆናል።
(#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ)
ኢትዮጵያ ገንብታ ባጠናቀቀችው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አማካኝነት ኃይል እያገኘች ትገኛለች። የኃይል ማመንጫ ግድቡ ነሐሴ 24/2017 ላይ 2530 ሜጋ ዋት በማመንጨት ኃይል መስጠት ችሏል።
ለመሆኑ ግድቡ ተጠናቋል ሲባል ምን ማለት ነው ?
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋናው ግድብ በ1.8 ኪሎ ሜትር እርዝማኔና 145 ሜትር ከፍታ ተገንብቶ ተጠናቋል። በአጠቃላይ ከ10 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር ያህል ኮንክሪት (RCC) ሙሌት ተካሂዷል።
የግድቡ የስረኛው ክፍል 150 ሜትር ስፋት አለው። የላይኛው ክፍል ደግሞ 11 ሜትር ስፋት ሲኖረው ሁለት መኪኖችን ጎን ለጎን ማሳለፍ ይችላል።
ኃይል ማመንጨት የሚችሉ 13 ተርባይኖች ተከላ የተጠናቀቀ ሲሆን ከእነዚህ ተርባይኖች 5150 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት ይቻላል።
በግድቡ የውጨኛው ክፍል የሚታዩት የብረት አሸንዳዎች በግራ እና በቀኝ በኩል ላሉ ኃይል የሚያመነጩ ተርባይኖች ውኃ የሚተላለፍባቸው ሲሆን እያንዳንዳቸው 8.5 ሜትር ዲያሜትር ስፋት አላቸው። 300 ሜትር ኪዩብ በሰከንድ ማሳለፍ አቅም አላቸው።
በግራ የኃይል ማመንጫ 7 ተርባይኖች ሲኖሩ በቀኝ የኃይል ማመንጫ ደግሞ 6 ተርባይኖች ሙሉ ለሙሉ ተከላቸው ተጠናቋል።
@ethioaplus
#GERD💪
💧 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአጠቃላይ ከ13 ተርባይኖች 5,150 ሜጋዋት ማመንጨት የሚችልበት አቅም ላይ ይገኛል።
💧እስካሁን ከ71 ቢሊየን ኪዩቢክ ሜትር በላይ ውሃ ተይዟል። ቀሪው 2.1 ቢሊየን ኪዩቢክ ሜትር ውሃ በመጪዎቹ 7-10 ቀናት ውስጥ ይያዛል።
🔵 በግድቡ የተያዘው ውሃ ወደኋላ ከ246 ኪሎ ሜትር በላይ ይተኛል፤ እስካሁን ባለው 240 ኪሎ ሜትር ላይ ተደርሷል። ርቀቱ ከአዲስ አበባ እስከ ሻሸመኔ ይሆናል።
(#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ)
ኢትዮጵያ ገንብታ ባጠናቀቀችው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አማካኝነት ኃይል እያገኘች ትገኛለች። የኃይል ማመንጫ ግድቡ ነሐሴ 24/2017 ላይ 2530 ሜጋ ዋት በማመንጨት ኃይል መስጠት ችሏል።
ለመሆኑ ግድቡ ተጠናቋል ሲባል ምን ማለት ነው ?
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋናው ግድብ በ1.8 ኪሎ ሜትር እርዝማኔና 145 ሜትር ከፍታ ተገንብቶ ተጠናቋል። በአጠቃላይ ከ10 ሚሊየን ኪዩቢክ ሜትር ያህል ኮንክሪት (RCC) ሙሌት ተካሂዷል።
የግድቡ የስረኛው ክፍል 150 ሜትር ስፋት አለው። የላይኛው ክፍል ደግሞ 11 ሜትር ስፋት ሲኖረው ሁለት መኪኖችን ጎን ለጎን ማሳለፍ ይችላል።
ኃይል ማመንጨት የሚችሉ 13 ተርባይኖች ተከላ የተጠናቀቀ ሲሆን ከእነዚህ ተርባይኖች 5150 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት ይቻላል።
በግድቡ የውጨኛው ክፍል የሚታዩት የብረት አሸንዳዎች በግራ እና በቀኝ በኩል ላሉ ኃይል የሚያመነጩ ተርባይኖች ውኃ የሚተላለፍባቸው ሲሆን እያንዳንዳቸው 8.5 ሜትር ዲያሜትር ስፋት አላቸው። 300 ሜትር ኪዩብ በሰከንድ ማሳለፍ አቅም አላቸው።
በግራ የኃይል ማመንጫ 7 ተርባይኖች ሲኖሩ በቀኝ የኃይል ማመንጫ ደግሞ 6 ተርባይኖች ሙሉ ለሙሉ ተከላቸው ተጠናቋል።
@ethioaplus
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲሄዱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲሄዱ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ።
የገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት ክፍያ ለመሰብሰብ እያንዳንዱ የወጪ መጋራት ተጠቃሚ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማውጣት እንዳለበት አስታውሷል።
አዲስ እና ነባር ተማሪዎች በሙሉ የፋይዳ ቁጥር በመያዝ በአካባቢያቸው በሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ ተቋማት (ገቢዎች) ወይም ቢሮ በመቅረብ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እንዲያወጡ ማሳሰቡን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚኒስቴሩ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ተማሪዎቹ ወደ ዩኒቨርሲቲ በሚገቡበት ወቅት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲቀርቡ አስገንዝቧል።
@ethioaplus
የገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት ክፍያ ለመሰብሰብ እያንዳንዱ የወጪ መጋራት ተጠቃሚ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማውጣት እንዳለበት አስታውሷል።
አዲስ እና ነባር ተማሪዎች በሙሉ የፋይዳ ቁጥር በመያዝ በአካባቢያቸው በሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ ተቋማት (ገቢዎች) ወይም ቢሮ በመቅረብ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እንዲያወጡ ማሳሰቡን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚኒስቴሩ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ተማሪዎቹ ወደ ዩኒቨርሲቲ በሚገቡበት ወቅት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲቀርቡ አስገንዝቧል።
@ethioaplus
Ethio A+
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲሄዱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲሄዱ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ። የገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት ክፍያ ለመሰብሰብ እያንዳንዱ የወጪ መጋራት ተጠቃሚ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማውጣት እንዳለበት አስታውሷል። አዲስ እና ነባር ተማሪዎች በሙሉ የፋይዳ ቁጥር በመያዝ በአካባቢያቸው በሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ ተቋማት (ገቢዎች)…
#TIN (Taxpayer Identification Number) — የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር
◽️ የዚህ ነገር አጠቃላይ ሀሳቡ ምንድነው❓
👉 የወደፊት የግብር ስርዓት:
▬ ተማሪዎች ይማራሉ ፣ ይመረቃሉ ፣ ስራ ይይዛሉ ከዚያም ገንዘብ ያገኛሉ። TIN ሲኖራቸው ወደፊት የሚያገኙትን ገቢ በቀላሉ በማግኘት ግብር የመሰብሰብ ስራን ቀላል ያደርጋል።
👉 የፋይናንስ መለያ(ID):
▬ TIN በሀገሪቱ የፋይናንስ ስርዓት ውስጥ ልክ እንደ መለያ ቁጥር ያገለግላል። ይህም የባንክ አካውንት ሲከፈት ፣ ነፃ የትምህርት እድል ሲገኝ እንዲሁም ከመንግሥት ጋር የተገናኙ ስራዎችን በሀገሪቱ የመረጃ ቋት ለማደራጀት ያግዛል።
👉 ምዝገባ እና ቁጥጥር:
▬ መንግስት የዜጎችን (ተማሪዎችን ጨምሮ) አጠቃላይ መረጃ መያዝ ይፈልጋል። ይሄም ምን ያክል ተመራቂዎች ፣ ሰራተኞች እና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች እንዳሉት ለማወቅ ይረዳዋል።
#ማጠቃለያ
👉 ተማሪዎች አሁን TIN ያስፈልጋቸዋል ማለት አሁን ግብር ይከፍላሉ ማለት አይደለም። ይልቁንስ መንግስት የዜጎቹን (የተማሪዎችን ጨምሮ) መረጃ ለመሰብሰብ ፣ ለመመዝገብ ፣ ለመለየት እና ለወደፊቱ አጠናቅሮ ለማዘጋጀት የሚጠቀመው መንገድ ነው።
👉 ኢትዮጵያ የተማሪዎች የወጪ መጋራትን (Cost Sharing) መልሰው የሚከፍሉበትን "Student loan system" እየተገበረች መሆኑን ማሳያ ነው።
👉 TIN ማውጣት ያስፈለገው የዩኒቨርስቲ ቆይታን የወጪ መጋራት (Cost Sharing) ልክ ግብር በ TIN እንደሚከፈለው ስለሚከፈል ነው።
👉 ተማሪዎች ተምረው ፣ ተመርቀው ፣ ስራ ይዘው ገንዘብ ማግኘት ሲጀምሩ መንግስት የ TIN ቁጥርን በመጠቀም የወጪ መጋራት (Cost Sharing) ክፍያን እና ግብርን በቀላሉ እንዲሰበስብ ይረዳዋል።
@ethioaplus
◽️ የዚህ ነገር አጠቃላይ ሀሳቡ ምንድነው❓
👉 የወደፊት የግብር ስርዓት:
▬ ተማሪዎች ይማራሉ ፣ ይመረቃሉ ፣ ስራ ይይዛሉ ከዚያም ገንዘብ ያገኛሉ። TIN ሲኖራቸው ወደፊት የሚያገኙትን ገቢ በቀላሉ በማግኘት ግብር የመሰብሰብ ስራን ቀላል ያደርጋል።
👉 የፋይናንስ መለያ(ID):
▬ TIN በሀገሪቱ የፋይናንስ ስርዓት ውስጥ ልክ እንደ መለያ ቁጥር ያገለግላል። ይህም የባንክ አካውንት ሲከፈት ፣ ነፃ የትምህርት እድል ሲገኝ እንዲሁም ከመንግሥት ጋር የተገናኙ ስራዎችን በሀገሪቱ የመረጃ ቋት ለማደራጀት ያግዛል።
👉 ምዝገባ እና ቁጥጥር:
▬ መንግስት የዜጎችን (ተማሪዎችን ጨምሮ) አጠቃላይ መረጃ መያዝ ይፈልጋል። ይሄም ምን ያክል ተመራቂዎች ፣ ሰራተኞች እና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች እንዳሉት ለማወቅ ይረዳዋል።
#ማጠቃለያ
👉 ተማሪዎች አሁን TIN ያስፈልጋቸዋል ማለት አሁን ግብር ይከፍላሉ ማለት አይደለም። ይልቁንስ መንግስት የዜጎቹን (የተማሪዎችን ጨምሮ) መረጃ ለመሰብሰብ ፣ ለመመዝገብ ፣ ለመለየት እና ለወደፊቱ አጠናቅሮ ለማዘጋጀት የሚጠቀመው መንገድ ነው።
👉 ኢትዮጵያ የተማሪዎች የወጪ መጋራትን (Cost Sharing) መልሰው የሚከፍሉበትን "Student loan system" እየተገበረች መሆኑን ማሳያ ነው።
👉 TIN ማውጣት ያስፈለገው የዩኒቨርስቲ ቆይታን የወጪ መጋራት (Cost Sharing) ልክ ግብር በ TIN እንደሚከፈለው ስለሚከፈል ነው።
👉 ተማሪዎች ተምረው ፣ ተመርቀው ፣ ስራ ይዘው ገንዘብ ማግኘት ሲጀምሩ መንግስት የ TIN ቁጥርን በመጠቀም የወጪ መጋራት (Cost Sharing) ክፍያን እና ግብርን በቀላሉ እንዲሰበስብ ይረዳዋል።
@ethioaplus
"አንድ የሰፈራችን የተከበረ አባወራ ልጁን ፈረንሳይ አገር ወደሚገኘው “Jules Romania college
ወዴት ወዴት 😂😅😭
” ህክምና እንዲያጠና ላከው። ከዛም ከዓመታት በኋላ ልጁን እዛው ፈረንሳይ አገር ሊጠይቀው ሲሄድ የተፈጠረው ነገር ትዝ አለኝ። ልጁ በኩራት ለአባቱ ፓሪስ ውስጥ ያሉትን ነገሮች እየጠቆመ እያስረዳው ነው፦“ይሄ መጠጥ ቤት ነው፤ ይህ የምሽት ክበብ ነው፤ ይሄኛው ደግሞ ምርጥ ፔንሲዮን ነው።”
እንዲህ እንዲህ እያለህ በመጨረሻም አንድ ትልቅ የተንጣለለ ሕንፃ ጋር ደረሱ። አባትየውም ከዚህ ሕንፃ አጠገብ እንደቆመ “ይሄኛውስ ምንድነው?” ብሎ ጠየቀ።
ልጁ፦“እኔንጃ ከዚህ በፊት አይቼው አላውቅም”
አባትየው እና ልጁ ስለዚህ ሕንፃ የማወቅ ጉጉት ፈጥሮባቸው ከአጠገባቸው የቆመውን አንድ ሰውዬ ጠየቁት።
ሰውዬው፦“ይህ የህክምና ትምህርት የሚሰጥበት Jules Romania college ነው”🫣ወዴት ወዴት 😂😅😭
😁2
ህዳሴ ተመረቀ!
ገበያ ሚዲያ ጳጉሜ 4፣ 2017 ዓ.ም
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያውያን ሕብረ ብሔራዊነት መገለጫ የሆነውን ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ በዛሬው ዕለት መርቀዋል።
የኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት የነበረው ታላቁ ኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓት በጉባ እየተካሄደ ይገኛል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተገኝተዋል፡፡
በተጨማሪም በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ፣ የቀድሞ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ሚኒስትሮች ታድመዋል፡፡
@ethioaplus
ገበያ ሚዲያ ጳጉሜ 4፣ 2017 ዓ.ም
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያውያን ሕብረ ብሔራዊነት መገለጫ የሆነውን ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ በዛሬው ዕለት መርቀዋል።
የኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት የነበረው ታላቁ ኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ የምረቃ ሥነ ሥርዓት በጉባ እየተካሄደ ይገኛል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተገኝተዋል፡፡
በተጨማሪም በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ፣ የቀድሞ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ሚኒስትሮች ታድመዋል፡፡
@ethioaplus
❤2
ውጤት ዛሬ ለሊት ይለቀቃል የሚል ተስፋ እንዳይኖራችሁ ፤ cuz ዛሬ ከሰዓትም ምንም አልተባለም ።
መስከረም 2ን እንጠብቃለን ። በዓልን ደስ ብሏችሁ አሳልፉ ሁሉም ከልኩ አያልፍም።
መስከረም 2ን እንጠብቃለን ። በዓልን ደስ ብሏችሁ አሳልፉ ሁሉም ከልኩ አያልፍም።
#Grade12Result
የ 12ኛ ክፍል ውጤትን አስመልክቶ ነገ አዲስ ነገር ይጠበቃል።
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት እስካሁን ያልተገለፀው የሁሉንም ተማሪዎች ውጤት በአንድ ላይ ለመግለፅ እንደሆነና በቅርቡ ፈተናቸውን የወሰዱ ተማሪዎች ፈተና እርማት ስላለቀ ነው ።
አሁን ግን ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉንም ነገር በጊዜ ለመጨረስ እና የተማሪዎችን ውጤት ለማሳወቅ እየሰራ እንደሆን ተገልጿል።
መረጃዎችን ተከታትለን ምናደርሳችሁ ይሆናል
@ethioaplus
የ 12ኛ ክፍል ውጤትን አስመልክቶ ነገ አዲስ ነገር ይጠበቃል።
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት እስካሁን ያልተገለፀው የሁሉንም ተማሪዎች ውጤት በአንድ ላይ ለመግለፅ እንደሆነና በቅርቡ ፈተናቸውን የወሰዱ ተማሪዎች ፈተና እርማት ስላለቀ ነው ።
አሁን ግን ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉንም ነገር በጊዜ ለመጨረስ እና የተማሪዎችን ውጤት ለማሳወቅ እየሰራ እንደሆን ተገልጿል።
መረጃዎችን ተከታትለን ምናደርሳችሁ ይሆናል
@ethioaplus
ሁሉም ት/ቤቶች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ማስተማር ይጀምራሉ
በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከመጪው መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዘንድሮው ዓመት የመማር ማስተማር ሥራ ይጀመራል።
ለ2018 የትምህርት ዘመን በየደረጃው ለመማር ማስተማር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስን ጨምሮ የተለያዩ የዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
በባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና የዘርፉ ባለድርሻዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ መቅረቡ የሚታወስ ነው።
ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር የሚገኝ ተማሪ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌትና የትኛውንም የትምህርት ሥራ ላይ ተጽእኖ የሚያሳድርና አዋኪ የሆነ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ይዞ መገኘት ተከልክሏል፡፡
ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ የትምህርት ምዝገባ እና ተጓዳኝ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡
በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊየን በላይ ሕጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው፡፡
ወላጆች ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ልጅን ወደ ት/ቤት አለመላክ እንደሚያስጠይቅ አውቀው የሚጠበቅባቸው ኃላፊነት እንዲወጡ ሚኒስቴሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡
@ethioaplus
በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከመጪው መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዘንድሮው ዓመት የመማር ማስተማር ሥራ ይጀመራል።
ለ2018 የትምህርት ዘመን በየደረጃው ለመማር ማስተማር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስን ጨምሮ የተለያዩ የዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
በባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና የዘርፉ ባለድርሻዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ መቅረቡ የሚታወስ ነው።
ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር የሚገኝ ተማሪ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌትና የትኛውንም የትምህርት ሥራ ላይ ተጽእኖ የሚያሳድርና አዋኪ የሆነ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ይዞ መገኘት ተከልክሏል፡፡
ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ የትምህርት ምዝገባ እና ተጓዳኝ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡
በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊየን በላይ ሕጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው፡፡
ወላጆች ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ልጅን ወደ ት/ቤት አለመላክ እንደሚያስጠይቅ አውቀው የሚጠበቅባቸው ኃላፊነት እንዲወጡ ሚኒስቴሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡
@ethioaplus
#Grade12Result
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@ethioaplus
" ሲያልቅልን ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ትክክለኛ ቀን እናሳውቃችኋለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
በርካታ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች " የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መቼ ነው ይፋ የሚደረገው ? ከዚህ ቀደም የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ጳጉሜን 4/2017 ዓ/ም ይፋ ይደረጋል ብለው ነበር ሳይደረግ አለፈ ውጤት ይፋ የሚደረገው መቼ ነው ? " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተማሪዎች እና ወላጆችን ጥያቄ ይዞ አንድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከፍተኛ አመራርን አነጋግሯል።
እኚህ አመራር " ውጤት ሲያልቅ እንገልፃለን በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ ይለቀቃል፤ ትክክለኛው ቀን ሲወሰንም በይፋ ሚዲያ ጠርተን እናሳውቃለን " ብለዋል።
" የተለያዩ የማህበራዊ ሚድያዎች ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ በማስተላለፍ ተማሪዎችን እያወናበዱ ነው " ያሉት አመራሩ ተማሪዎች ውጤቱ ይፋ የሚደረግበትን ቀን ከተቋሙ እስኪሰሙ በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ገፆች (በፌስቡክ ፣ ቴሌግራም) " ስለ ውጤት መረጃ አገኘን በዚህ ቀን ይወጣል " እያሉ የሚያሰራጩት መረጃም ሀሰተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።
" እኛ በሚያልቅ ጊዜ እናንተን ጨምሮ ሚድያዎችን ጠርተን እናሳውቃለን " ያሉም ሲሆን " ' በዚህ ቀን ይወጣል ተብሎ ነበር ' የሚለው ሳይሆን ጥርት ብሎ ሲያልቅልን በፍጥነት እናሳውቃለን " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የ2017 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከ580 ሺህ በላይ ተማሪዎች መውሰዳቸው አይዘነጋም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@ethioaplus
" የፓስፖርት አገልግሎት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4:00 ድረስ ፤ እሁድ እስከ ማታ 12:00 ድረስ እንሰጣለን " - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን አሳውዋል።
ተቋሙ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት አግልግሎት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፓስፓርት ፈላጊዎች በተቋሙ ትክክለኛ ድረ ገፆች www.immigration.gov.et እንዲሁም www.ethiopianpassportservices.gov.et ላይ የአስቸኳይ ፥ የእድሳት እና ሌሎች የፓስፓርት አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ አመልክቷል።
@ethioaplus
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ከዛሬ መስከረም 2/2018ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ጎተራ እና ጥቁር አንበሳ ቢሮዎች ጨምሮ በሌሎች የክልል ከተሞች በሚገኙ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች እስከ ምሽት 4 ሰአት የፓስፓርት አግልግሎት መስጠት መጀመሩን አሳውዋል።
ተቋሙ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ እሁድ ደግሞ እስከ ማታ 12፡00 ሰአት አግልግሎት እንደሚሰጥ አሳውቋል።
የፓስፓርት ፈላጊዎች በተቋሙ ትክክለኛ ድረ ገፆች www.immigration.gov.et እንዲሁም www.ethiopianpassportservices.gov.et ላይ የአስቸኳይ ፥ የእድሳት እና ሌሎች የፓስፓርት አገልግሎቶችን ማግኘት እንደሚችሉ አመልክቷል።
@ethioaplus
#AAU
#ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር #የመምህራን_ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድል ፕሮግራም (Teachers Education Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ፣ ብቁ እና ተነሳሽነት ያላቸው 500 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ የአምስት ዓመት የተቀናጀ ፕሮግራም ሲሆን፤ በማስተማር የመጀመሪያ ዲግሪ እና የሁለተኛ ዲግሪ ብቃት በተለያዩ መስኮች ማለትም በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በማኅበራዊ ሳንስ እና በቋንቋዎች እንዲያገኙ የሚያስችል ነው፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሽፋን እንዲሁም ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል (የኑሮ እና የትምህርት ወጪዎች) ያስገኛል፡፡
የዚህ ዕድል ተጠቃሚ የሚሆኑ ተማሪዎች ከተመረቁ በኋላ በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ ቢያንስ ለአምስት ዓመት ለማገልገል የስምምነት ውል ይፈርማሉ፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድሉ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
@ethioaplua
#ScholarshipOpportunity
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን የሚተገበር #የመምህራን_ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድል ፕሮግራም (Teachers Education Scholarship Program) ይፋ አድርጓል፡፡
ይህ ዕድል በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ፣ ብቁ እና ተነሳሽነት ያላቸው 500 ተማሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ የአምስት ዓመት የተቀናጀ ፕሮግራም ሲሆን፤ በማስተማር የመጀመሪያ ዲግሪ እና የሁለተኛ ዲግሪ ብቃት በተለያዩ መስኮች ማለትም በተፈጥሮ ሳይንስ፣ በማኅበራዊ ሳንስ እና በቋንቋዎች እንዲያገኙ የሚያስችል ነው፡፡
ነጻ የትምህርት ዕድሉ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሽፋን እንዲሁም ጥሩ የሚባል የማበረታቻ ጥቅል (የኑሮ እና የትምህርት ወጪዎች) ያስገኛል፡፡
የዚህ ዕድል ተጠቃሚ የሚሆኑ ተማሪዎች ከተመረቁ በኋላ በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፍ ቢያንስ ለአምስት ዓመት ለማገልገል የስምምነት ውል ይፈርማሉ፡፡
ለማመልከት 👇
https://admission.aau.edu.et/UGAnnouncements
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው 👇
መስከረም 09/2018 ዓ.ም
(የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድሉ ማስታወቂያ ከላይ ተያይዟል።)
@ethioaplua
🙈ሰበር
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
@ethioaplus
#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይደረጋል።
የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ እንደሚደረግ አሳውቋል።
የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ ነገ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ መግለጫ ይሰጣል።
#MoE
@ethioaplus
❤1
Just to remind
የ 12ተኛ ክፍል ዉጤት ሲገለፅ የምታዩባቸው መንገዶች
1. result.neaea.gov.et
2. result.eaes.et
3. Telegram:- @EAESbot
4. SMS 6284
connection አስቸጋሪ ሊሆን ስለሚችል በተቻለን አቅም ከሌሎች አድሚኖች ጋር በመሆን
በዚህ👉 @freshman_studentsgroup ዉስጥ ዉጤት በማየት ምናግዛችሁ ይሆናል😊
መልካም ዕድል!!
@
የ 12ተኛ ክፍል ዉጤት ሲገለፅ የምታዩባቸው መንገዶች
1. result.neaea.gov.et
2. result.eaes.et
3. Telegram:- @EAESbot
4. SMS 6284
connection አስቸጋሪ ሊሆን ስለሚችል በተቻለን አቅም ከሌሎች አድሚኖች ጋር በመሆን
በዚህ👉 @freshman_studentsgroup ዉስጥ ዉጤት በማየት ምናግዛችሁ ይሆናል😊
መልካም ዕድል!!
@
ethioaplus
👏1