Ethio A+
255 subscribers
211 photos
10 videos
203 files
98 links
A+ is Possible!
Feel free to ask and give any suggestion!
@EthioAplus_admin

https://youtube.com/@ethioa_plus?si=DekKjJasKzd5Oaq-
Download Telegram
"ዛፍ ለመቁረጥ 6 ደቂቃ ብቻ ቢሰጠኝ🌴 አራቱን ደቂቃ መጥረቢያውን እየሳልኩ አጠፋዋለው"🧭 ብሎ ነበር አንድ የማከብረው የሀገር መሪ።😇

አንተም ጊዜ ማጥፋት ያለብህ ራስህን ለመቀየር ነው እንጂ ትምህርት፣ ስራው፣ ገንዘቡ፣ የፍቅር ግንኙነቱን ማሳመር ቀላል ነው። ወዳጄ መጀመሪያ አንተ በአመለካከትና በስብዕና ከፍ በል እንጂ ሌላውን መቀየር ማገዶ አይፈጅም!

መጋቢት 29/2017 ዓ.ም

መልካም ቀን///////////////

Ethio A+ The New Way Of Learning!📖

https://t.me/ethioaplus
በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ ተጠየቀ፡፡

የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት "በኢትዮጵያ መልቀቂያ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የቅርብ ጊዜ ተለዋዋጭነት ግምገማ" በሚል ርዕስ ለአንድ ዓመት የቆየ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል።

ኢንስቲትዩቱ ካቀረባቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች መካከል፣ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የሚለው ይገኝበታል፡፡

በኢንስቲትዩቱ የማኅበራዊ ልማትና አካታችነት ማዕከል ኃላፊና ከፍተኛ ተመራማሪ ደሳለኝ አንጭሶ (ዶ/ር)፥ የተማሪዎች ውጤት እንዲቀንስ ካደረጉ ቁልፍ ምክንያቶች መካከል የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱ መቀየር በተለይ ከከተሞች ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚመጡ ተማሪዎች ላይ የፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመዋል።

በተፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ምክንያት ጥሩ ውጤት ማምጣት የነበረባቸው ተማሪዎች ውጤት ሳያመጡ መቅረታቸው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡

"ተማሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎች እንዲሞሉ በማድረግ እንዲሁም በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የደኅንነት ካሜራዎችን በመግጠም የቁጥጥር ስራ በመስራት፣ ተማሪዎች ከሚኖሩበት አካባቢ ሳይርቁ ፈተናውን እንዲፈተኑ ትምህርት ሚኒስቴር የረዥም ጊዜ ዕቅድ ይዞ እንዲሠራ" ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ገልፀዋል።

የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል እና ከታች ጀምሮ ጥራት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ የገለፁት ኃላፊው፤ የትምህርት ቤት አመራሮች ዕውቀትን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ሊመደቡ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ተናግረዋል።

በማኅበረሰቡ ዘንድ "ትምህርት ምን ያደርጋል" የሚል ዕሳቤ መቀየር ላይ አፅንኦት ሰጥቶ የለውጥ ሥራ መስራት ይገባል የሚለው በጥናቱ የተለየ ምክረ ሐሳብ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

ጥናቱ በፀጥታ ችግር ምክንያት የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎችን እንዳላካተተ ተገልጿል። #Reporter

https://t.me/ethioaplus
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ6ኛ ፣ የ8ኛና የ12ኛ ክፍል ምዴል ፈተና መስጫ የጊዜ ሴሌዳ

@ethioaplus
" ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ ይዘው እንዳይሄዱ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሯል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ የሚባል ነገር ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በሚመሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ስለአፈጻጻምና ስለታቀዱ እቅዶች ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በሰጡት ማብራሪያም በሚቀጥለው ሳምንት ከትምህርት ቢሮዎች ጋር ውይይት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል።

በዚህም ወቅት ተማሪዎች ስልክ ትምህርት ቤት ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ ስለሚደረገው እንቅስቃሴ እንደሚመከር ገልጸዋል።

" የጋራ ስምምነት ላይ ከደረስን ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተማሪዎች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርት መከታተል ነው እንጂ ከስልክ ጋር የሚጫወቱበት ሁኔታ እንዳይፈጠር ይደረጋል " ብለዋል።


@ethioaplus
ለ150 ሺህ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተናን በበየነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል

ለ150ሺህ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል ፈተናን በበየነ መረብ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ።በዘንድሮው ዓመት 150ሺህ ተማሪዎች በበየነ መረብ ለመፈተን ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው ብለዋል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ 3 ሺህ 222 ትምህርት ቤቶች የማጠናከሪያ ትምህርት እየሰጡ ሲሆን ፈተናውን ለመውሰድ ከተመዘገቡ 936 ሺህ 624 ተማሪዎች መካከል 416 ሺህ 284 ተማሪዎች በ48 ሺህ 242 መምህራን ማጠናከሪያ ትምህርት እየተከታተሉ እንደሚገኙ ተናግረዋል።

በሌላ በኩል በ2016 ዓ.ም ምንም ተማሪ ከለሰለፉ ትምህርት ቤቶች መካከል 700 ትምህርት ቤቶች ተለይተው የአንድ ዓመት ሙሉ ድጋፍ በተለያዩ ዘርፎች እየተደረገላቸው ይገኛል ብለዋል።

ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በተመረጡ 294 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 783 ርዕሰ መምህራን፣ 19ሺህ 566 መምህራንና 3ሺህ 628 የአስተዳደር ሰራተኞች በአጠቃላይ 23ሺህ 977 የትምህርት ማህበረሰብ በተግባር የተደገፈ ስልጠና መሰጠቱን ገልፀዋል።

በ2016 ዓም በሀገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ የተደረገውንና ውጤት የተገኘበትን የማጠናከሪያ ትምህርት በስፋት ለመስጠት የንቅናቄ ሰነድ በማዘጋጀት በትኩረት እየተሰራ ስለመሆኑ አብራርተዋል።

በ2016 ዓም 674 ሺህ 814 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዩኒቨርስቲው መግቢያ ፈተና ወስደዋል። ከዚህ 29ሺህ 727 ተፈታኞች በተመረጡ ቦታዎች በበየነ መረብ መፈተናቸው ይታወሳል።

@ethioaplus
Channel photo updated
#GOOD FRIDAY!

Good Friday is an important religious holiday for Christians throughout the world. It commemorates the crucifixion and death of Jesus Christ and is the most solemn day of the Christian year. It is the day before Easter Sunday, which celebrates the resurrection of Jesus.

Happy Good Friday!

@ethioaplus
" የ12ኛ ክፍል ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው  " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

ሚኒስትሩ ፥ " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል።

ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና በተናገሩበት ወቅት 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።

ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።

via @ethioaplus
👍1
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም እና የደስታ ይሁንላችሁ ።

መልካም በአል🙏

@ethioaplus
🙏21
Order of adjective with rules
👍2
Punctuation marks
👍2
መሳሳትህን አትጥላው ፣መውደቅም መሸነፍ አይደለም፤ ግን አንድ ነገር አስታውስ የተሸነፍከው ያቆምክ እለት ነው!

ማርቲን ሉተርም በአስገራሚ ንግግሩ እንዲህ ብሏል "መሮጥ ቢያቅትህ ተራመድ መራመድ ቢያቅትህ ዳዴ በል ዳዴ ማለት ቢያቅትህ ተንፏቀቅ ግን በፍፁም #እንዳታቆም!"

@ethioaplus
👍3
😱Biology common Terms for Grade 12 Entrance Examinations 🥰

1. Cell: The basic unit of life; the smallest structure capable of performing all life processes.

2. DNA (Deoxyribonucleic Acid): A molecule that carries genetic information in living organisms and is responsible for heredity.

3. Gene: A segment of DNA that contains the instructions for building a specific protein or function.

4. Chromosome: A thread-like structure made of DNA and proteins that contains genetic information; humans typically have 46 chromosomes.

5. Mitosis: A type of cell division that results in two genetically identical daughter cells, used for growth and repair.

6. Meiosis: A specialized form of cell division that reduces the chromosome number by half, producing gametes (sperm and eggs).

7. Protein: A macromolecule made up of amino acids, essential for structure, function, and regulation of the body’s tissues and organs.

8. Enzyme: A protein that acts as a catalyst to speed up chemical reactions in biological processes.

9. Photosynthesis: The process by which green plants and some other organisms convert light energy into chemical energy (glucose) using carbon dioxide and water.

10. Respiration: The biochemical process in which cells convert glucose and oxygen into energy, carbon dioxide, and water.

11. Homeostasis: The maintenance of a stable internal environment within an organism despite external changes.

12. Ecosystem: A community of living organisms interacting with one another and their physical environment.

13. Biodiversity: The variety of life in a particular habitat or ecosystem, including the number of species and genetic diversity.

14. Natural Selection: The process by which organisms better adapted to their environment tend to survive and produce more offspring.

15. Mutation: A change in the DNA sequence that can lead to variations in traits and may affect an organism's ability to survive.

16. Allele: Different forms of a gene that can exist at a specific locus on a chromosome.

17. Phenotype: The observable physical or biochemical characteristics of an organism, determined by its genotype and environment.

18. Genotype: The genetic constitution of an organism, representing the alleles inherited from its parents.

19. Autotroph: An organism that produces its own food from inorganic substances, typically through photosynthesis or chemosynthesis.

20. Heterotroph: An organism that cannot produce its own food and must consume other organisms for energy.

21. Cell Membrane: A phospholipid bilayer that surrounds the cell, controlling the movement of substances in and out.

22. Nucleus: The membrane-bound organelle that contains the cell's genetic material (DNA) and controls cellular activities.

23. Cytoplasm: The gel-like substance within the cell membrane that contains organelles and is the site of many metabolic processes.

24. Organelle: Specialized structures within a cell that perform distinct functions (e.g., mitochondria, ribosomes).

25. Vesicle: A small membrane-bound sac within a cell that transports materials to different locations inside the cell.

26. Antibody: A protein produced by the immune system that recognizes and neutralizes foreign objects like bacteria and viruses.

27. Hormone: A chemical messenger produced by glands in the endocrine system that regulates physiological processes in the body.

28. Symbiosis: A close interaction between two different species, which can be mutualistic, commensalistic, or parasitic.

29. Population: A group of individuals of the same species living in a specific area at the same time.

30. Trophic Level: The position an organism occupies in a food chain, determined by its feeding relationships (e.g., producers, primary consumers).

https://t.me/ethioaplus
👍1
Physics 10 ጥያቄዎች ለ ማትሪክ ተፈታኞች ከነመልሶቻቸው

1.  What is the SI unit of capacitance?
A) Ohm
B) Farad
C) Coulomb
D) Volt

2. Which of the following factors does not affect the capacitance of a capacitor?
A) Area of the plates
B) Distance between the plates
C) Dielectric material between the plates
D) Charge on the plates

3. When a dielectric material is inserted between the plates of a capacitor, what happens to the capacitance?
A) Increases
B) Decreases
C) Remains the same
D) Fluctuates

4. In a parallel plate capacitor, the capacitance is directly proportional to:
A) Area of the plates
B) Distance between the plates
C) Both area and distance
D) Charge on the plates

5. If the potential difference across a capacitor is doubled, what happens to the stored energy in the capacitor?
A) Doubles
B) Halves
C) Quadruples
D) Remains the same

6. The energy stored in a capacitor is given by the formula:
A) 1/2CV^2
B) CV
C) Q/V
D) C/V

7. What happens to the capacitance of a capacitor if the distance between the plates is increased?
A) Increases
B) Decreases
C) Remains the same
D) Becomes zero

8. The total energy stored in a capacitor is directly proportional to:
A) Voltage across the capacitor
B) Square of the voltage across the capacitor
C) Inverse of the voltage across the capacitor
D) Charge on the plates

9. Which of the following materials is commonly used as a dielectric in capacitors?
A) Copper
B) Air
C) Glass
D) Silver

10. Capacitors are commonly used in electrical circuits for:
A) Storing charge
B) Regulating current
C) Increasing resistance
D) Decreasing voltage fluctuations


🔑Answers and explanation

➀. B) Farad
Explanation: The SI unit of capacitance is the Farad, symbol F.

⓶. D) Charge on the plates
Explanation: The capacitance of a capacitor is directly proportional to the area of the plates and the permittivity of the dielectric material, and inversely proportional to the distance between the plates.

⓷. A) Increases
Explanation: When a dielectric material is inserted between the plates of a capacitor, the capacitance increases due to the material's ability to store more charge.

⓸. A) Area of the plates
Explanation: In a parallel plate capacitor, the capacitance is directly proportional to the area of the plates.

⓹. C) Quadruples
Explanation: The energy stored in a capacitor is directly proportional to the square of the potential difference across it.

⓺. A) 1/2CV^2
Explanation: The energy stored in a capacitor is given by the formula 1/2CV^2, where C is the capacitance and V is the potential difference across the capacitor.

⓻. A) Increases
Explanation: The capacitance of a capacitor increases when the distance between the plates is increased.

⓼. B) Square of the voltage across the capacitor
Explanation: The total energy stored in a capacitor is directly proportional to the square of the voltage across the capacitor.

⓽. C
) Glass
Explanation: Glass is a common dielectric material used in capacitors due to its insulating properties.

⓾. A) Storing charge
Explanation: Capacitors are used in electrical circuits to store and release electrical energy in the form of charge.

https://t.me/ethioaplus
👍1