┈••✦ የቀደምት ኢትዮጵያያን ጥበብ ✦••
┈••✦ ለኮሮና መድኃኒት ከማዕድናት !!! ✦••
♡┈••✦ # ሼር_share_ሼር ✦••┈♡
✦ የጥንት ኢትዮጵያያን አያቶቻችን የተለያዮ አይነት በሽታዎች ፣ ወረርሽኝ ፣ ቸነፈር ሲያጋጥማቸው ይጠቀሟቸው ከነበሩ ፍቱን መድኃኒቶች መካከል አንደኛው ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያነት የተዘጋጁ የፀሎት መፃሕፍትን መፀለይ ፤ ሁለተኛ ከልዮ ልዮ እፅዋቶች መድኃኒቶችን መቀመም ፤ ሌላው ሰሞኑን በዓለም መነጋገሪያ ለሆነው ለኮሮና ቫይረስ ጨምሮ ለሌሎችም ተዋስያንን ለማጥፋት(ለመግደል) አባቶቻችን ይጠቀሟቸው ከነበሩ ጥበቦች ውስጥ አንዱ የከበሩ መዓድናትን በዋነኝነት መዳብን(copper) በጌጣኔጥ መልክ #አምባር አድርገው በመስራት እጅ ፣ አንገት እንዲሁም እግር ላይ በማሰር ማነኛውም አይነት ቫይረስ ፣ ቫክቴሪያ ፣ ኢንፍሎይንዛ በሽታዎችን እንዳይዛቸው ይጠቀሙበት የነበረ እውነተኛ ፍቱን መድኃኒት ነው ።
:
✦ አዎ አባቶቻችን ድንቆች ነበሩ በሽታው ከመፈጠሩ አስቀድሞ መድኃኒት የቀመሙ...."አምባር እጃችሁ ላይ እሰሩ በሽታን ለመከላከል ያገለግላል" እያሉ ሲነግሩህ ተረት ተረት ብለህ አሽቀንጥረህ ጥለኸው እንዳልነበር አሁን ግን እመነኝ በግድ ሳይሆን በውድ ታነሳዋለሁ አባቶችህንም ታመሰግናለህ ምክንያቱም አንተ ምታመልካቸው ፈረንጆች ኢትዮጵያያን ይጠቀሙት የነበረው copper(መዳብ) ኮሮና ቫይረስ ሙሉ ለሙሉ በሰዓታት ውስጥ የመግደል አቅም አለው !!! የሚል ምርምር በሳይንሳዊ መንገድ ስላረጋገጡልህ!!!
:
✦ በሳውዝሃምተን ዩኒቨርስቲ የአካባቢ ጤና ጥበቃ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ቢል ኪቪል እንዲህ ይላሉ " ከ5000 ዓመታት በፊት የነበሩ ስልጣኔዎች እንደ ሚያሳዮት መዳብን ጤናቸውን ለመጠበቅ ይጠቀሙባቸው ከነበሩ ቁሳቁሶች ውስጥ አንዱ ነው።ኢንፍሎየንዛ ፣ ቫክቴሪያ ፣ ኮሮና ቫይረስ የመሳሰሉ በሽታዎች መሬት ላይ ወይም እቃ ላይ እስከ አምስት ቀን ሳይሞቱ መቆየት ይችላሉ ። ነገር ግን መዳብ(copper) ላይ መቆየት አይችሉም! እነዚህ ህዋስያን መዳብ ላይ ካረፉበት በደቂቃዎች ውስጥ ይገላቸዋል!!! ከሰዓታት በኋላም ደብዛቸው ይጠፋል።"
:
✦..civilizations were referring to copper, a material that cultures across the globe have recognized as vital to our health for more than 5,o00 years.When influenzas, bacteria , superbugs like MRSA, or even # coronaviruses land on most hard surfaces, they can live for up to four to five days. But when they land on copper, and copper alloys like brass, they begin to die within minutes and are undetectable within hours."
:
✦ ሲቀጥልም እንዲህ ይላል " ቫይረሱን ሲበታትን በአይኔ ዐይቻለሁ። መዳብ ተፈጥሮአዊ ፣ ፀረ-ተህዋሲያን፣ እንዲሁም ምንም ኤሌክትሪክ ወይም ፈሳሽ ሳሙና ሳያስፈልገው በራሱ በራሱ self-sterilize ሚያደርግ አስገራሚ መዓድን ነው። ጥንታዊ የውሀ ኮዳዎችና ጽዋዎች ለዚህ ነው ከመዳብ ሚሰሩት ። " እዚህ ላይ ልብ ይበሉ የእኛ የድሮ መመገቢያና መጠጫ እቃዎች ከምን ይሰሩ እንደ ነበር ።
:
✦ ሰሞኑን The New England Journal of Medicine እንደ ዘገበው "የጥንት ግብፃውያን ወታደሮች ለጦርነት ሲሄዱ ጎራዴ(ሰይፋቸውን) ከመዳብ (copper) የሚሰሩት በሚቆስሉበት ወቅት ህመማቸውን ለማስታገስና የተለያዮ በሽታዎችን ለመከላከል ይጠቀሙበት ነበር ። አሁን ያሉ ሳይንቲስቶች ይህን እውቀት ከጥንት ከግብፃው እንዳገኙት ይመሰክራሉ።" ሲል ያትታል።እዚህ ጋ ማስተዋል ያለብን የጥንት ግብፃውያን ተብለው የተገለፁት #ኢትዮጵያያንን ነው።የእኛ ነገስታት አብዛኛው ጊዜ አልባሳቶቻቸው ፣ ጥላዎች ፣ ሰይፏች ለምን ይመስልሀል ከነሀስ እና ብር የሚሰሩ ? ይኸን ጥበብ ስለሚያውቁ ነው።
:
✦ ማስረጃ ከፈለጋችሁ የድሩስሊን <Wonderful Ethiopia of the Ancient cushite Empire > ከተሰኝው መፃፏ ላይ የጥንት ግብፃውያን ከኢትዮጵያ ወርቅ ፣ብር ፣ መዳብ ፣ ኤርመራድ የመሰሉ የከበሩ ማዕድናት እና ጥበባቸውን ጭምር ከእኛ እንደ ወሰዷቸው ትመሰክራለች።".....ግዛቶቻቸው በከበሩ መአድናት የተትረፈረፈ ከመሆናቸው የተነሳ የልዑላኖቻቸው ልብስ ሳይቀር በከበሩ ማዕድናት ያጌጡና የሸክላ ሥራዎቻቸው በጌጥ የተሸለሙ ነበሩ። ኢትዮጵያያን በተለይ ለድግስና ለበዓላት አጊጠው ነው ሚወጡ.....ይህም ከሺህ አመታት በፊት ከአያቶቻቸው የወረሱት ነው ።"
:
✦ የእኛ ጥለን ሌሎችን ስንከተል ይኸ አለም የእኛን ወስዶ ከመዳብ ለኮሮና መድሀኒት አኙለት።ሁሉን እያልሁ ግን አይደለም ለምሳሌ ሀመሮች ያየን እንደ ሆን እስካሁን ድረስ እጃቸው ላይ አምባር ያስራሉ። ሀመሮች ይህ ማህበረሰባዊ ፍልስፍና ስለሚጠቀሙ ነው ጤናቸው ተጠብቆ ሚኖር ነው እንጅ እኛማ በየትኛው የጤና ፖሊሲያች ነው። አሁንም ብዙ ምርምር ይጠይቃል! ለተጨማሪ መረጃ አምባር ማድረግ(መዳብ) መጠቀም እንዴት ኮሮናን ቫይረስ እንደ ሚገድል ሰሞኑን የወጡ ብዙ ምርምሮችን እዚህ በታች ባሉ ድረ ገፁች መመልከት ትችላላችሁ። እኔ ለመፃፍ ያልደከመኝን መችም እናንተ share ሼር ለማድረግ አይከብዳችሁም ። ሼር አድርጎ። Copper_kills_coronavirus .
✍ኢትኤል ነኝ
ጣና ዳር
●ማጣቀሻ መፅሐፍት እና ድህረ ገፅ
፩) Wonderful Ethiopia of the Ancient cushite Empire by Druselin
፪) https://www.insider.com/does-copper-kill-germs-and-viruses
፫) https://www.thesun.co.uk/news/11262568/copper-kills-coronavirus-survives-4-hours/
፬) https://www.fastcompany.com/90476550/copper-kills-coronavirus-why-arent-our-surfaces-covered-in-it
●~~~~ወደ ቴሌ ግራም ፔጃችን ይቀላቀሉ-» https://t.me
«~~~ የፊስቡክ ገፃችንን ይጎብኙ!
.
《.. #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! .》
@ethale
⤵️〰⤵️〰⤵️
┈••✦ ለኮሮና መድኃኒት ከማዕድናት !!! ✦••
♡┈••✦ # ሼር_share_ሼር ✦••┈♡
✦ የጥንት ኢትዮጵያያን አያቶቻችን የተለያዮ አይነት በሽታዎች ፣ ወረርሽኝ ፣ ቸነፈር ሲያጋጥማቸው ይጠቀሟቸው ከነበሩ ፍቱን መድኃኒቶች መካከል አንደኛው ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያነት የተዘጋጁ የፀሎት መፃሕፍትን መፀለይ ፤ ሁለተኛ ከልዮ ልዮ እፅዋቶች መድኃኒቶችን መቀመም ፤ ሌላው ሰሞኑን በዓለም መነጋገሪያ ለሆነው ለኮሮና ቫይረስ ጨምሮ ለሌሎችም ተዋስያንን ለማጥፋት(ለመግደል) አባቶቻችን ይጠቀሟቸው ከነበሩ ጥበቦች ውስጥ አንዱ የከበሩ መዓድናትን በዋነኝነት መዳብን(copper) በጌጣኔጥ መልክ #አምባር አድርገው በመስራት እጅ ፣ አንገት እንዲሁም እግር ላይ በማሰር ማነኛውም አይነት ቫይረስ ፣ ቫክቴሪያ ፣ ኢንፍሎይንዛ በሽታዎችን እንዳይዛቸው ይጠቀሙበት የነበረ እውነተኛ ፍቱን መድኃኒት ነው ።
:
✦ አዎ አባቶቻችን ድንቆች ነበሩ በሽታው ከመፈጠሩ አስቀድሞ መድኃኒት የቀመሙ...."አምባር እጃችሁ ላይ እሰሩ በሽታን ለመከላከል ያገለግላል" እያሉ ሲነግሩህ ተረት ተረት ብለህ አሽቀንጥረህ ጥለኸው እንዳልነበር አሁን ግን እመነኝ በግድ ሳይሆን በውድ ታነሳዋለሁ አባቶችህንም ታመሰግናለህ ምክንያቱም አንተ ምታመልካቸው ፈረንጆች ኢትዮጵያያን ይጠቀሙት የነበረው copper(መዳብ) ኮሮና ቫይረስ ሙሉ ለሙሉ በሰዓታት ውስጥ የመግደል አቅም አለው !!! የሚል ምርምር በሳይንሳዊ መንገድ ስላረጋገጡልህ!!!
:
✦ በሳውዝሃምተን ዩኒቨርስቲ የአካባቢ ጤና ጥበቃ ተመራማሪ የሆኑት ፕሮፌሰር ቢል ኪቪል እንዲህ ይላሉ " ከ5000 ዓመታት በፊት የነበሩ ስልጣኔዎች እንደ ሚያሳዮት መዳብን ጤናቸውን ለመጠበቅ ይጠቀሙባቸው ከነበሩ ቁሳቁሶች ውስጥ አንዱ ነው።ኢንፍሎየንዛ ፣ ቫክቴሪያ ፣ ኮሮና ቫይረስ የመሳሰሉ በሽታዎች መሬት ላይ ወይም እቃ ላይ እስከ አምስት ቀን ሳይሞቱ መቆየት ይችላሉ ። ነገር ግን መዳብ(copper) ላይ መቆየት አይችሉም! እነዚህ ህዋስያን መዳብ ላይ ካረፉበት በደቂቃዎች ውስጥ ይገላቸዋል!!! ከሰዓታት በኋላም ደብዛቸው ይጠፋል።"
:
✦..civilizations were referring to copper, a material that cultures across the globe have recognized as vital to our health for more than 5,o00 years.When influenzas, bacteria , superbugs like MRSA, or even # coronaviruses land on most hard surfaces, they can live for up to four to five days. But when they land on copper, and copper alloys like brass, they begin to die within minutes and are undetectable within hours."
:
✦ ሲቀጥልም እንዲህ ይላል " ቫይረሱን ሲበታትን በአይኔ ዐይቻለሁ። መዳብ ተፈጥሮአዊ ፣ ፀረ-ተህዋሲያን፣ እንዲሁም ምንም ኤሌክትሪክ ወይም ፈሳሽ ሳሙና ሳያስፈልገው በራሱ በራሱ self-sterilize ሚያደርግ አስገራሚ መዓድን ነው። ጥንታዊ የውሀ ኮዳዎችና ጽዋዎች ለዚህ ነው ከመዳብ ሚሰሩት ። " እዚህ ላይ ልብ ይበሉ የእኛ የድሮ መመገቢያና መጠጫ እቃዎች ከምን ይሰሩ እንደ ነበር ።
:
✦ ሰሞኑን The New England Journal of Medicine እንደ ዘገበው "የጥንት ግብፃውያን ወታደሮች ለጦርነት ሲሄዱ ጎራዴ(ሰይፋቸውን) ከመዳብ (copper) የሚሰሩት በሚቆስሉበት ወቅት ህመማቸውን ለማስታገስና የተለያዮ በሽታዎችን ለመከላከል ይጠቀሙበት ነበር ። አሁን ያሉ ሳይንቲስቶች ይህን እውቀት ከጥንት ከግብፃው እንዳገኙት ይመሰክራሉ።" ሲል ያትታል።እዚህ ጋ ማስተዋል ያለብን የጥንት ግብፃውያን ተብለው የተገለፁት #ኢትዮጵያያንን ነው።የእኛ ነገስታት አብዛኛው ጊዜ አልባሳቶቻቸው ፣ ጥላዎች ፣ ሰይፏች ለምን ይመስልሀል ከነሀስ እና ብር የሚሰሩ ? ይኸን ጥበብ ስለሚያውቁ ነው።
:
✦ ማስረጃ ከፈለጋችሁ የድሩስሊን <Wonderful Ethiopia of the Ancient cushite Empire > ከተሰኝው መፃፏ ላይ የጥንት ግብፃውያን ከኢትዮጵያ ወርቅ ፣ብር ፣ መዳብ ፣ ኤርመራድ የመሰሉ የከበሩ ማዕድናት እና ጥበባቸውን ጭምር ከእኛ እንደ ወሰዷቸው ትመሰክራለች።".....ግዛቶቻቸው በከበሩ መአድናት የተትረፈረፈ ከመሆናቸው የተነሳ የልዑላኖቻቸው ልብስ ሳይቀር በከበሩ ማዕድናት ያጌጡና የሸክላ ሥራዎቻቸው በጌጥ የተሸለሙ ነበሩ። ኢትዮጵያያን በተለይ ለድግስና ለበዓላት አጊጠው ነው ሚወጡ.....ይህም ከሺህ አመታት በፊት ከአያቶቻቸው የወረሱት ነው ።"
:
✦ የእኛ ጥለን ሌሎችን ስንከተል ይኸ አለም የእኛን ወስዶ ከመዳብ ለኮሮና መድሀኒት አኙለት።ሁሉን እያልሁ ግን አይደለም ለምሳሌ ሀመሮች ያየን እንደ ሆን እስካሁን ድረስ እጃቸው ላይ አምባር ያስራሉ። ሀመሮች ይህ ማህበረሰባዊ ፍልስፍና ስለሚጠቀሙ ነው ጤናቸው ተጠብቆ ሚኖር ነው እንጅ እኛማ በየትኛው የጤና ፖሊሲያች ነው። አሁንም ብዙ ምርምር ይጠይቃል! ለተጨማሪ መረጃ አምባር ማድረግ(መዳብ) መጠቀም እንዴት ኮሮናን ቫይረስ እንደ ሚገድል ሰሞኑን የወጡ ብዙ ምርምሮችን እዚህ በታች ባሉ ድረ ገፁች መመልከት ትችላላችሁ። እኔ ለመፃፍ ያልደከመኝን መችም እናንተ share ሼር ለማድረግ አይከብዳችሁም ። ሼር አድርጎ። Copper_kills_coronavirus .
✍ኢትኤል ነኝ
ጣና ዳር
●ማጣቀሻ መፅሐፍት እና ድህረ ገፅ
፩) Wonderful Ethiopia of the Ancient cushite Empire by Druselin
፪) https://www.insider.com/does-copper-kill-germs-and-viruses
፫) https://www.thesun.co.uk/news/11262568/copper-kills-coronavirus-survives-4-hours/
፬) https://www.fastcompany.com/90476550/copper-kills-coronavirus-why-arent-our-surfaces-covered-in-it
●~~~~ወደ ቴሌ ግራም ፔጃችን ይቀላቀሉ-» https://t.me
«~~~ የፊስቡክ ገፃችንን ይጎብኙ!
.
《.. #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! .》
@ethale
⤵️〰⤵️〰⤵️
Insider
Does copper kill germs? Yes, it's effective against COVID-19 within 4 hours
Copper kills most germs within hours because it disrupts a pathogen's protective layers that keep its cells alive.
👍1
በፎቶው ላይ የምትመለከቱት በአዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ገንዘብ እየተገነባ ያለ ሰው ሰራሽ ሀይቅ ነው ። ይገርማል ጣና የተፈጥሮ ሀይቃችንን አይናችን እያየ እያደረቅነ ሰው ሰራሽ ሀይቅ ለመስራት እንሮጣለን!!! ቆየ እኔ ምለው ፈረንጆች ወደ ሀገራችን ሚመጡት ሰው ሰራሽ ሀይቅና ኩሬ ለመጎብኝት ነው እንዴ ? እንደ ዛ ቢሆንማ ኑሮ ፓሪስና ዱባይ ከእኛ በስንት እጅ በላቁ ነበር። አባይን ወዶ ስለ ጣና አለማሰብ ማለት ውሀን ወዶ ምንጭን እንደ መጥላት ይቆጠራል። አባይን ያለጣና ማሰብ አይቻልም!!!
🔀share_ሼር_share በማድረግ ድምፃችንን እናሰማ!
📌ትኩረት ለጣና
📌ጣናን እንታደግ
@ethale
.⤵️〰⤵️〰⤵️
🔀share_ሼር_share በማድረግ ድምፃችንን እናሰማ!
📌ትኩረት ለጣና
📌ጣናን እንታደግ
@ethale
.⤵️〰⤵️〰⤵️
✍ታላቁ አጼ ሰንደቅ አልማ
💚💛❤️
✔️ በዓለም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰንደቅ አላማን የፈለሰፈ
✔️ለመጀመሪያ ጊዜ በቅሎን አዳቅሎ ያስገኝ
✔️የጀነቲክስ አባት
✔️በስሙ እጼያ/እስያ/ አሀጉር የሰየመ
✔️ 33 አንበሶችን የገደለ ላዕለ ሰብ(super man)
✔️የሰውና የአራዊት ንጉሥ
✔️ታላቅ ፈላስፋ
....
✦ዘመን ከተቆጠረ ሶስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ አንድ አመት ዓለም ላይ ሱባ ሱባያ በሚባል ከተማ ላይ ግዬን በሚፈስበት ምድር የአምለክ አገልጋይ ካህን የነበረ የንጉሥች ንጉሥ ስመ መንግስቱ እንደ አባቱ መጠሪያ ስም ኢትዮጲስ የተባለ ኤልካኖ የሚባል ነበር።ከሰባቱም ወንዶች ታለቁ ንጉሥ ነገሥትና የኤል (የእግዝአብሔር) አገልጋይ እሴ ወይም አጼ ሰንደቅ አልማ ወለደ።
✦አጼ ከልጅነቱ ጀምሮ አስተዋይና ተመራማሪ ስለነበር ከእለታት አንድ ቀን ዱር ለዱር እየተዘዋወረ የወፍ ጎጆ አሰራሩን ከተመለከተ በኃላ የወፍ ጎጆ አስመስሎ ጠልፎ ቤቱን በዋሻና በዛፍ ላይ መስራት ጀመረ። እንደዚህ ያለ ከሰማይ ወፍና ከምድር አራዊት ጥበብን ሲማር የንብ ማር ቆርጦ ሲበላ ቆይቶ የማሩን ሰፈፍ አሰራር ሲያስተወል ለንቡ አውራ የተሠራውን የሰፈፉን ሁኔታ ወሰዶ ለአባቱ ያሳየው ነበር። አጼም ከምስጥ ተዋጊነትን፤ ከጉንዳን ፈጣንነትን ከእንስሳትና ከዱር አራዊትና ከሰማይ ወፍ ያለወን ሥረዓትና ጥበብን አየተማረ ከአራዊት ጋር አደገ።
✦አንዱን እፅዋት ወደ ሌላው እፅ የአንዱን አውሬ ዘር ወደ ሌላው እንዲዳቀል አድርጓል። ከነዚህም ውስጥ በቅሎ ከአህያና ከፈረስ እንድትወለድ #ለመጀመሪያ ጊዜ የአደረገ አጼ ነው።ብዙ ሺህ የሚሆኑተን እፅዋት አዳቅሏል።ስለቤት ምግብ፣ ስለወጥና ስለወይን ጭማቂ አንዱን ከአንዱ በማዋሐድ፣ በመቀመም ለወገኖቹ ጽፎ አስተምሯል።
✦የሰው ልጆች ከሌላው ፍጥረት የማድረግ የመስራትም እድል ስላላቸው ማንኛውንም ነገር አስተውለው ከአጠኑትና ከአወቁት ተመራምረው ከተረዱት የማይሆን ነገር እንደሌለ ጽፎአል። ብዙ ዘመን፣ ብዙ ዓመታት ከሌሎች ፍጥረት በይበልጥ እንደሚኖሩ ኅልቆ አእባን በሚባለው የድንጋይ ጥበብ መጸሐፍ ጽፎአል።
✦የሰው ልጅ ብዙ አመታትን ለመኖረ ከፈለገ ይላል ሥራቸው በማይነግል እፅዋቶችና ጥራት ካለው ድንጋይ ውስጥ የሚወጣን ውኃ በየጊዜው መጠጣት ያስፈልጋል ብሎ ተናግሯል። አጼም አቻ የሌለው ታላቅ ፈላስፍ ነበር።ለሰራዊቱ ሁሉ የጦርነት ስልትና ዘዴ ያስተምራቸውም ነበር።
✦አጼ ሰንደቅ አላማ ለልጅ ልጆቹ በየአስር አመቱ የንጉሥ ልጅ ሁሉ ሊነግሥ የፈለገ ከንጉሥ ጋር መግጠም አለበት ብሎ ከእንስሳት የተማረውን ህግ ስለመሰረተ በገዛ በአስረኛ ዘመኑ የሚገጥመው ስለጠፍ ከአንበሳ በረት ውስጥ ያሉትን አንበሶች ሁሉ ገጥሞና ጥሉ በቡጢ እየመታ 33 አንበሶችን ገደለ። አጼም የሰውና የአራዊት ንጉሥ እኔ ነኝ ብሎ ለልጁ ለታምሪያ የሳበን መንግሥት ሰጠው።የሚመስለው ጀግና ስለጠፍ ላዕለ ሰብ(super man) ተባለ።
✦ከፍብፅ እስከ ሞአብ ያሉትን ሃገሮች ወረረ። አማሌቅንና ፍልስጤምን አስገበረ። ስለዚህ ያስገበረውን ሃገር በስሙ እጼያ/እስያ/ አለው።ትርጓሜውም ታላቋ ሃገር ማለት ነው። እንደሱባውያን #እጼያ ሲሆን እንደ እብራውያን #እስያ ይባላል።
✦በዚህ ጊዜ በሼንና በምፅጳ በሚገኙ ሸለቆች ውስጥ ድንኳኑን አስተክሎ ሳለ የመልከጼዴቅና የኢትኤል አምላክ በራዕይ ተገለጸለት "አባቶችህ ያላዩትን ታያለህ፤ እድሜም በብዙ ትጠግባለህ፤ መንግሥትህም ታስረዝማለህ፤ እጅ መንሻ ጋዳ በዘርህ እና በቃል ኪዳኑ ቀን እንጅ ዛሬ አይሁን፤ ለማየት የወደድከውን ለማድረግ ተፈቅዶልሀል" አለውና በተራራዎች መካከል ሲያልፍ አየ። በዚያም አጼ/እሴ/ ነቢዩን ሳሙኤልን የአምላክ መላዕክ ነግሮት ነበርና ከአጼ ጋር ተገናኘና እጁን ሳመው። ሁለቱም እንደሚተዋወቁ ሰዎች ሆነው በአንድ ላይ አምላካቸውን አመሰገኑ።
✦በነገሠ በ14ኛው ዘመኑ ከኪትም እስከ ሙት ባህር ከትልቁ ባህር እስከ ሬሴን ያሉ ጎሣዎችና የጎሳዎች አለቃ ሁሉ በንጉሡ ጥሪ መሰረት ተሰበሰቡ ሥርዓቱም በግዬን መገናኛ ኢትዮጵ ኢትኤል በስሙ ምድሩን ኢትዮጵያ፤ ወንዙን ጵንኤል ብሎ ስም አውጥቶ የከበረ ድንጋይ በአስቀመጡበት ምድር ላይ ሌትና ቀን የተለያዩ የራስ ጌጦች፤ ስማቸው ጌራ የሚባሉ ልዩ ልዩ ክቡር በርኔጣዎች፤ የእጅ ቀለበቶች፤ ከእንቁዩጳና ከአልማዝ ድንጋይ ሺህ ጊዜ መቶ ሺህ የሚሆኑ የወርቅና የብር መክሊቶች ተዘጋጁ። ንኤል ማለት የአምላክ ፍንጣሪ፤ ግዩን ማለት ፈሳሽ ማለት ነው።
✦አጼ ሰንደቅ አልማ አንድ መቶ ሺህ ሰረገሎች በአሥር ሺህ ሰረገሎች በአሥር ሺህ አንድ መቶ አምሳ ፈረሰኞች በሰባት ሺህ ልዩ ልዩ ፈጣን ግመሎች በወርቅ እና በብር ጌጥ በተሸለሙ እግረኛ ሰራዊት ሁሉ ታጅቦ ወደ ግዮን ዳርቻ ወረደ።
✦በዚያም አንድ በመንፈስ የሚመራ ታላቅ ነቢይ እና ካህን ነበረ እርሱም ቅባአ መንግስቱን አዘጋጅቶ ጠበቀው ነብዩy ከቀባው በኋላ እንዲህ አለው " ሺህ አመት ንገስ አንተን የሚመስል የሚስተካከል ንጉስ ፈጽሞ አይመጣም። ስምህም ለዘላለም በዘርህ ዘንድ # አጼ እንጂ እጼ ወይንም እሴ አትባልም። የመንግስትህም ስም ያየሁት #ሰንደቅ_አልማ ሲባልና በተለያዩ # ቀለሞች_በአለም ላይ ሲውለበለብ አይቻለሁ። " ብሎ ታላቁ ካህን እና ነቢይ ራኤል ትንቢት ተናገረ። የኢትዩጵያ ሰንደቅ አላማ ከዚህ የመጣ ነው።
✍ኢትኤል ነኝ
ጣና ዳር
┈┈┈••✦~~~~~~~
ምንጭ 📚:- ፩)የጥንቷ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ መፃህፍ በመሪ ራስ አማን በላይ
.~~~~~¦~~~~~
«.....#ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!.....»
♡┈••✦share_ሼር_share✦••┈♡
💚@ethale💚
💛@ethale💛
❤️@ethale❤️
⤵️〰⤵️〰⤵️
💚💛❤️
✔️ በዓለም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰንደቅ አላማን የፈለሰፈ
✔️ለመጀመሪያ ጊዜ በቅሎን አዳቅሎ ያስገኝ
✔️የጀነቲክስ አባት
✔️በስሙ እጼያ/እስያ/ አሀጉር የሰየመ
✔️ 33 አንበሶችን የገደለ ላዕለ ሰብ(super man)
✔️የሰውና የአራዊት ንጉሥ
✔️ታላቅ ፈላስፋ
....
✦ዘመን ከተቆጠረ ሶስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ አንድ አመት ዓለም ላይ ሱባ ሱባያ በሚባል ከተማ ላይ ግዬን በሚፈስበት ምድር የአምለክ አገልጋይ ካህን የነበረ የንጉሥች ንጉሥ ስመ መንግስቱ እንደ አባቱ መጠሪያ ስም ኢትዮጲስ የተባለ ኤልካኖ የሚባል ነበር።ከሰባቱም ወንዶች ታለቁ ንጉሥ ነገሥትና የኤል (የእግዝአብሔር) አገልጋይ እሴ ወይም አጼ ሰንደቅ አልማ ወለደ።
✦አጼ ከልጅነቱ ጀምሮ አስተዋይና ተመራማሪ ስለነበር ከእለታት አንድ ቀን ዱር ለዱር እየተዘዋወረ የወፍ ጎጆ አሰራሩን ከተመለከተ በኃላ የወፍ ጎጆ አስመስሎ ጠልፎ ቤቱን በዋሻና በዛፍ ላይ መስራት ጀመረ። እንደዚህ ያለ ከሰማይ ወፍና ከምድር አራዊት ጥበብን ሲማር የንብ ማር ቆርጦ ሲበላ ቆይቶ የማሩን ሰፈፍ አሰራር ሲያስተወል ለንቡ አውራ የተሠራውን የሰፈፉን ሁኔታ ወሰዶ ለአባቱ ያሳየው ነበር። አጼም ከምስጥ ተዋጊነትን፤ ከጉንዳን ፈጣንነትን ከእንስሳትና ከዱር አራዊትና ከሰማይ ወፍ ያለወን ሥረዓትና ጥበብን አየተማረ ከአራዊት ጋር አደገ።
✦አንዱን እፅዋት ወደ ሌላው እፅ የአንዱን አውሬ ዘር ወደ ሌላው እንዲዳቀል አድርጓል። ከነዚህም ውስጥ በቅሎ ከአህያና ከፈረስ እንድትወለድ #ለመጀመሪያ ጊዜ የአደረገ አጼ ነው።ብዙ ሺህ የሚሆኑተን እፅዋት አዳቅሏል።ስለቤት ምግብ፣ ስለወጥና ስለወይን ጭማቂ አንዱን ከአንዱ በማዋሐድ፣ በመቀመም ለወገኖቹ ጽፎ አስተምሯል።
✦የሰው ልጆች ከሌላው ፍጥረት የማድረግ የመስራትም እድል ስላላቸው ማንኛውንም ነገር አስተውለው ከአጠኑትና ከአወቁት ተመራምረው ከተረዱት የማይሆን ነገር እንደሌለ ጽፎአል። ብዙ ዘመን፣ ብዙ ዓመታት ከሌሎች ፍጥረት በይበልጥ እንደሚኖሩ ኅልቆ አእባን በሚባለው የድንጋይ ጥበብ መጸሐፍ ጽፎአል።
✦የሰው ልጅ ብዙ አመታትን ለመኖረ ከፈለገ ይላል ሥራቸው በማይነግል እፅዋቶችና ጥራት ካለው ድንጋይ ውስጥ የሚወጣን ውኃ በየጊዜው መጠጣት ያስፈልጋል ብሎ ተናግሯል። አጼም አቻ የሌለው ታላቅ ፈላስፍ ነበር።ለሰራዊቱ ሁሉ የጦርነት ስልትና ዘዴ ያስተምራቸውም ነበር።
✦አጼ ሰንደቅ አላማ ለልጅ ልጆቹ በየአስር አመቱ የንጉሥ ልጅ ሁሉ ሊነግሥ የፈለገ ከንጉሥ ጋር መግጠም አለበት ብሎ ከእንስሳት የተማረውን ህግ ስለመሰረተ በገዛ በአስረኛ ዘመኑ የሚገጥመው ስለጠፍ ከአንበሳ በረት ውስጥ ያሉትን አንበሶች ሁሉ ገጥሞና ጥሉ በቡጢ እየመታ 33 አንበሶችን ገደለ። አጼም የሰውና የአራዊት ንጉሥ እኔ ነኝ ብሎ ለልጁ ለታምሪያ የሳበን መንግሥት ሰጠው።የሚመስለው ጀግና ስለጠፍ ላዕለ ሰብ(super man) ተባለ።
✦ከፍብፅ እስከ ሞአብ ያሉትን ሃገሮች ወረረ። አማሌቅንና ፍልስጤምን አስገበረ። ስለዚህ ያስገበረውን ሃገር በስሙ እጼያ/እስያ/ አለው።ትርጓሜውም ታላቋ ሃገር ማለት ነው። እንደሱባውያን #እጼያ ሲሆን እንደ እብራውያን #እስያ ይባላል።
✦በዚህ ጊዜ በሼንና በምፅጳ በሚገኙ ሸለቆች ውስጥ ድንኳኑን አስተክሎ ሳለ የመልከጼዴቅና የኢትኤል አምላክ በራዕይ ተገለጸለት "አባቶችህ ያላዩትን ታያለህ፤ እድሜም በብዙ ትጠግባለህ፤ መንግሥትህም ታስረዝማለህ፤ እጅ መንሻ ጋዳ በዘርህ እና በቃል ኪዳኑ ቀን እንጅ ዛሬ አይሁን፤ ለማየት የወደድከውን ለማድረግ ተፈቅዶልሀል" አለውና በተራራዎች መካከል ሲያልፍ አየ። በዚያም አጼ/እሴ/ ነቢዩን ሳሙኤልን የአምላክ መላዕክ ነግሮት ነበርና ከአጼ ጋር ተገናኘና እጁን ሳመው። ሁለቱም እንደሚተዋወቁ ሰዎች ሆነው በአንድ ላይ አምላካቸውን አመሰገኑ።
✦በነገሠ በ14ኛው ዘመኑ ከኪትም እስከ ሙት ባህር ከትልቁ ባህር እስከ ሬሴን ያሉ ጎሣዎችና የጎሳዎች አለቃ ሁሉ በንጉሡ ጥሪ መሰረት ተሰበሰቡ ሥርዓቱም በግዬን መገናኛ ኢትዮጵ ኢትኤል በስሙ ምድሩን ኢትዮጵያ፤ ወንዙን ጵንኤል ብሎ ስም አውጥቶ የከበረ ድንጋይ በአስቀመጡበት ምድር ላይ ሌትና ቀን የተለያዩ የራስ ጌጦች፤ ስማቸው ጌራ የሚባሉ ልዩ ልዩ ክቡር በርኔጣዎች፤ የእጅ ቀለበቶች፤ ከእንቁዩጳና ከአልማዝ ድንጋይ ሺህ ጊዜ መቶ ሺህ የሚሆኑ የወርቅና የብር መክሊቶች ተዘጋጁ። ንኤል ማለት የአምላክ ፍንጣሪ፤ ግዩን ማለት ፈሳሽ ማለት ነው።
✦አጼ ሰንደቅ አልማ አንድ መቶ ሺህ ሰረገሎች በአሥር ሺህ ሰረገሎች በአሥር ሺህ አንድ መቶ አምሳ ፈረሰኞች በሰባት ሺህ ልዩ ልዩ ፈጣን ግመሎች በወርቅ እና በብር ጌጥ በተሸለሙ እግረኛ ሰራዊት ሁሉ ታጅቦ ወደ ግዮን ዳርቻ ወረደ።
✦በዚያም አንድ በመንፈስ የሚመራ ታላቅ ነቢይ እና ካህን ነበረ እርሱም ቅባአ መንግስቱን አዘጋጅቶ ጠበቀው ነብዩy ከቀባው በኋላ እንዲህ አለው " ሺህ አመት ንገስ አንተን የሚመስል የሚስተካከል ንጉስ ፈጽሞ አይመጣም። ስምህም ለዘላለም በዘርህ ዘንድ # አጼ እንጂ እጼ ወይንም እሴ አትባልም። የመንግስትህም ስም ያየሁት #ሰንደቅ_አልማ ሲባልና በተለያዩ # ቀለሞች_በአለም ላይ ሲውለበለብ አይቻለሁ። " ብሎ ታላቁ ካህን እና ነቢይ ራኤል ትንቢት ተናገረ። የኢትዩጵያ ሰንደቅ አላማ ከዚህ የመጣ ነው።
✍ኢትኤል ነኝ
ጣና ዳር
┈┈┈••✦~~~~~~~
ምንጭ 📚:- ፩)የጥንቷ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ መፃህፍ በመሪ ራስ አማን በላይ
.~~~~~¦~~~~~
«.....#ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!.....»
♡┈••✦share_ሼር_share✦••┈♡
💚@ethale💚
💛@ethale💛
❤️@ethale❤️
⤵️〰⤵️〰⤵️
❤2
💚💛❤️ኢትኤል💚💛❤️
✍በክርስቲያን ታደለ
ጥቁር ነኝ የተዋብሁ እንደቄዳር ድንኳን፣
በእንቁ ያጌጥሁ መቅደስ የከበበኝ ጊዮን፡፡
ዓይኖቼ የእርግቦች ጉንጮቼ የዋኖስ፣
ጠረኔ የከርቤ ትንፋሼ የናርዶስ፣
ስሜም እንደሽቱ በዓለሙ የሚፈስ፡፡
ደናግላን ሁሉ የዓለም ቆነጃጅት፣
በፍቅሬ ተነድፈው ስሜን ይነቀሱት፡፡
መጠሪያቸው ልሁን በስሜ ይማሉ፣
ፍቅሬን የተጠሙ የተራቡ ሁሉ፡፡
የተኛውን ፍቅሬን ቀስቅሱት ይነሳ፣
ዓለሙን ያስደምም ጥቁረቴ ድል ይንሳ፡፡
የክብር ዘውድ ነኝ ዙፋን መናገሻ፣
መልኬ ኢትዮጵያዊ መጠሪያዬ አበሻ፡፡
ስሜን ያትምና ሁሉም በከንፈሩ፣
ይመለስ ዳግመኛ የቀደመ ክብሩ፡፡
ኢትኤል 'ሚለው ስሜ በክብር ይታተም፡፡
የዓለም ቆነጃጅት ደናግላን ሁሉ
ጥቁሩ ኢትዮጵያዊ ግዮን ኢትኤል በሉ፡፡
ይሁን መታወቂያ በስሜ ተጠሩ፣
ግዮን እያላችሁ ፍጡራን ዘምሩ፡
የክብር ዘውድ ነኝ ዙፋን መናገሻ፣
መልኬ ኢትዮጵያዊ መጠሪያዬ አበሻ፡፡
የተኛውን ፍቅሬን ቀስቅሱት ይነሳ፣
ዓለም ትስገድልኝ ጥቁረቴ ድል ይንሳ፡፡
ኢትኤል እያላችሁ ቀሳውስት ቀድሱ
ሙታን ሕያው ሆነው በስሜ ይነሱ፡፡
በዙፋን ላይ ስሜን አርማ እያስከተቡ፣
በፍቅሬ ተባርከው ነገስታት ይቀቡ፡፡
በየቤተ-እምነቱ ይጸለይ በስሜ፣
ለሐበሻነቴ ለጥቁሩ ቀለሜ፡፡
የዓለም ነዳዓያን የትም የወደቁ፣
ስለኢትኤል ብለው ምጽዋት ይጠይቁ፡፡
የምድር ነገሥታት ጎበዛዝት ሁሉ፣
በስሜ ሲታረቅ የተጣላ ሁሉ፡፡
አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቁን ሰቅሎ፣
ዓለሙ ይዘምር ኢትኤል ኢትኤል ብሎ!!
«...ኢትዮጵያ በዳግም ትንሳኤ ትነሳለች!....»
ኑ ስለ ኢትኤል በህብረት እዘምር!
💚@ethale💚
💛@ethale💛
❤️@ethale❤️
⤵️〰⤵️〰⤵️
✍በክርስቲያን ታደለ
ጥቁር ነኝ የተዋብሁ እንደቄዳር ድንኳን፣
በእንቁ ያጌጥሁ መቅደስ የከበበኝ ጊዮን፡፡
ዓይኖቼ የእርግቦች ጉንጮቼ የዋኖስ፣
ጠረኔ የከርቤ ትንፋሼ የናርዶስ፣
ስሜም እንደሽቱ በዓለሙ የሚፈስ፡፡
ደናግላን ሁሉ የዓለም ቆነጃጅት፣
በፍቅሬ ተነድፈው ስሜን ይነቀሱት፡፡
መጠሪያቸው ልሁን በስሜ ይማሉ፣
ፍቅሬን የተጠሙ የተራቡ ሁሉ፡፡
የተኛውን ፍቅሬን ቀስቅሱት ይነሳ፣
ዓለሙን ያስደምም ጥቁረቴ ድል ይንሳ፡፡
የክብር ዘውድ ነኝ ዙፋን መናገሻ፣
መልኬ ኢትዮጵያዊ መጠሪያዬ አበሻ፡፡
ስሜን ያትምና ሁሉም በከንፈሩ፣
ይመለስ ዳግመኛ የቀደመ ክብሩ፡፡
ኢትኤል 'ሚለው ስሜ በክብር ይታተም፡፡
የዓለም ቆነጃጅት ደናግላን ሁሉ
ጥቁሩ ኢትዮጵያዊ ግዮን ኢትኤል በሉ፡፡
ይሁን መታወቂያ በስሜ ተጠሩ፣
ግዮን እያላችሁ ፍጡራን ዘምሩ፡
የክብር ዘውድ ነኝ ዙፋን መናገሻ፣
መልኬ ኢትዮጵያዊ መጠሪያዬ አበሻ፡፡
የተኛውን ፍቅሬን ቀስቅሱት ይነሳ፣
ዓለም ትስገድልኝ ጥቁረቴ ድል ይንሳ፡፡
ኢትኤል እያላችሁ ቀሳውስት ቀድሱ
ሙታን ሕያው ሆነው በስሜ ይነሱ፡፡
በዙፋን ላይ ስሜን አርማ እያስከተቡ፣
በፍቅሬ ተባርከው ነገስታት ይቀቡ፡፡
በየቤተ-እምነቱ ይጸለይ በስሜ፣
ለሐበሻነቴ ለጥቁሩ ቀለሜ፡፡
የዓለም ነዳዓያን የትም የወደቁ፣
ስለኢትኤል ብለው ምጽዋት ይጠይቁ፡፡
የምድር ነገሥታት ጎበዛዝት ሁሉ፣
በስሜ ሲታረቅ የተጣላ ሁሉ፡፡
አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቁን ሰቅሎ፣
ዓለሙ ይዘምር ኢትኤል ኢትኤል ብሎ!!
«...ኢትዮጵያ በዳግም ትንሳኤ ትነሳለች!....»
ኑ ስለ ኢትኤል በህብረት እዘምር!
💚@ethale💚
💛@ethale💛
❤️@ethale❤️
⤵️〰⤵️〰⤵️
👍1