✍ 3ቱ ኢትዮጵያን ሰብአ ሰገድ
💚💛❤️
«ሰብአ ሰገል» ማለት በግእዙ «የጥበብ ሰዎች» ማለት ሲሆን በእንግሊዝኛው ሐዲስ ኪዳን magi ይላቸዋል፡፡በትንቢተ አሞጽ 9:7 "የእስራኤል ልጆች ሆይ! እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን?" ሲል የተናገረው ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያን እግዚያብሔርን የሚያከብሩ መሆኑን በመረዳት ነው።
በኋላም ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወለድ መዝ 72:9 <<በፊቱም ኢትዮጵያን ይሰግዳሉ ጠላቶቹም አፈር ይልሳሉ : የተርሴስና የደሴቶች ነገስታት ስጦታ ያመጣሉ ......................>> የሚለው ትንቢት ይፈፀም ዘንድ ነገስታት ከኢትዮጵያ ተነስተው ሂደዋል።
ታላቁ የታሪክ ምሑር መራሪስ አማን በላይ እንዲህ በማለት ያስረዳሉ <<ከኪቴም ዳርቻ መርከቦች ይመጣሉ፤ ያስጨነቅህን አሦርንም ያስጨንቃሉ፤ ነገር ግን እርሱም ደግሞ ይጠፋል፡፡› ብሎ የተናገረውን ልጁ ደሸት ትንቢቱን ሲከታተል በቀትር ጊዜ ከምንጩ ዳር ተቀምጦ ፍልስፍናውን በአዝዋሪት ውሃ ሲያናና ሲፈለስፍ ለብልአም የታየው ኮከብ እንደገና ለደሸት ታየው የአዝዋሪቱን አረፋ ኮከብ እየተከታተለ ሲጽፍ ድንግል ሴት ያለ ዘር የተወለደ ልጅ ታቅፋ አያት፤ ወዲያውኑ ያየውንና ወደ ድንግሊቱ የመራውን ኮከብ ሥዕል በናስ ሰሌዳ ሥሎና ቀርጾና ድንግሊቱን፣ ልጅዋን እንደታቀፈች በወርቅ ሰሌዳ ሥዕሉን ቀርጾ ለልጆቹ አስቀመጠው
ሊሞት ሲል ‹ይህ ኮከብ የሚመስል በምሥራቅ በኩል ሲወጣ ዐይታችሁ፤ ጨረሩን ወደሚያመለክታቸሁ ምድር ተጉዛችሁ፣ ከምድራችሁ ከምታገኙት ከምታገኙት የምድር አበል ወርቅ፣ እጣን፣ ከርቤ፣ ልብስ ይዛችሁ ይህን አምላካችን ለአባታችን ለአዳም ለሔዋን እዲሰጣት የሰጠውን፣ አብርሃም ለአባታችን ለመልከጼዴቅ አሥራት ብሎ የሰጠውን እንአርያ በክብር ይዛችሁ፣ የኮከብ ብርሃን ለስግደት ሰግዳችሁ ስጡት፤ ሉልና ዮጴ የወርቅ ሃመልመላል ለእናቱ ስጡለት፤ ይህ እስከሚሆን ድረስ እንቆ አርያውን ተመልከቱት፤ እርሃብ ዘመን ሊሆን ሲል መልኩ ይጠቁራል፤ የጥጋብ ዘመን ሊሆን ሲል መልኩ ያበራል፤ ቅባቱ ይጭረቀረቃል ሲል እናተም ማርና ወተት ወደሚስባት ምድር ሔዳችሁ ትኖራላችሁ›
በዚያን ግዜ በደሸት ከተማ በንጅ ጎጃም የሚቀመጠው በተስፋ ሲጠባበቅ የነበረው አጎጃ ጃቦን ዬጵ የሚባለውን የግዮን ቢጫ ወርቅ እንቁዮጳዝን እንቁዮጳ ግዮን የሚባለው ሉል ድንጋይ የወርቅ ሐመልማል ማለት ወርቁን እንደ ሰፌድ ሆኖ የተሰራውን ይዞ በስሩ ሶስት ንጉሶች አስከትሎ ከጣና ደሴት ተነስቶ ኮከቡ ወደ ሚያመለክትበት ምድር ከንጉስ ሙርኖ ጋር እንዲሁም የገዲዳ ልጅ ዲዳ ሰፍ ከዝዋይ ከተማ በተርሴስ ደሴት በዛሬው አፋር የሚቀመጠው የአዜባውያን አዛል የአፍርሴካውያን ንጉስ አጋቦን ; ሜሌኩ እና ከሳባ ከተማ የሚቀመጠው አርስጣ ጋር ሆነው ሆኖ ከወርቅ ሐመልማል የተሰራ መጎናጸፊያ እጀ ጠባብ የሰንደል እንጨት እንዲሁም ንጉሦች በየግመሎቻቸውና በፈረሶቻቸው ከምድራቸው የእህል የወርቅ የከርቤ እና የእጣን ዓይነቶች ልዩ ልዩ የልብሶች ገፀ በረከቶች ይዘው የንጋቱ ኮከብ ብርሀኑን ለሚያመለክታቸው ለሰላም ንጉስ ገፀ በረከት ይዘው ኮከብ ወደ ሚያመለክተው ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም በጥንቱ ናግራ ኤደን በዛሬው የመን አድርገው ጉዞቸውን ቀጠሉ።
እነዚህ ንጉሦች ሁሉም ዘውድ የደፉ ናቸው። ለእነዚህ ለአስራ ሁለቱ ንጉሦች የበላያቸው በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አክሱም የሚቀመጠው ንጉሥ ነገስት አፄ ባዜን ነው>>ሲሉ ጽፈዋል።በርካታ የምዕራብያውያን እና የኢትዮጵያን ሊቃውንትም ይህንን ታሪክ ይደግፋታል ለምሳሌ ታላቁ የቤተ ክርስትያን ሊቀ ሊቃውንት አያሌው ታምሩ ይህንን ሀሳብ “የኢትዮጵያ እምነት በሶስቱ ህግጋት” በተባለው መጽሀፋቸው የነዚህ ጠቢባን ስም ሚሊቹር ፣ ማንቲሶራ ፣ በዲዳስፋር እንደሆነ ሲገልጹ የምእራብያውያን የታሪክና የሃይማኖት ሊቃውንት ደግሞ Melichior ,Balthasar and Caspar ይሏቸዋል::( http://ww2.netnitco.net/ ~legend01/wisemen.htm ) ስማቸው ላይ የድምጽ ቅላፅ(pronunciation) ልዩነት ነው እንጅ አንድ ነው።
በርካታ የምዕራብያውያን ሊቃውንትም ያለቃ አያሌውን እንዲሁም የሊቁ መራራ አማን አስተምህሮ ይደግፋሉ:: ለምሳሌ William Leo Hansbery and E Harper Johnson Africa’s Golden Past Historical facts challenging notion that Christianity isn’t religion of West በሚለው ጽሁፋቸው ላይ እንዲህ ሲሉ ያትታሉ...
" it is in general agreed that the reverent visitors were members’ of the order of the Magi and they are usually identified as Caspar king of Ethiopia; Melchior king of Nubia; and Balthazar king of Saba which was for a thousand years the capital city of the African Kingdom… and here too it may be of interest to note the gold, frankincense and myrrh… are all natural product of , and very abundant in, the African regions embraced by Nubia, Ethiopia and Sudan ”
ሰብዓ ሰገል ከአገራቸው ሲነሡ 12 የነበሩ ሲሆን እያንዳንዳቸውም ብዙ ሺህ ሠራዊቶች አስከትለው ነበር ነገር ግን በጉዞ ላይ ሳሉ ድንገት ጦርነት ተነሥቶ አብዛኞቹ ሲያልቁ ገሚሶቹ ደግሞ ወደ የመጡበት ተመልሰዋል፡፡በመጨረሻም 3ቱ ነገስታት ቤተልሔም ደርሰዋል።
📚ዋቢ መፃሕፍት
፩) መራሪስ አማን በላይ ‹የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ›መጽሀፋቸው
፪)አለቃ አያሌው ታምሩ“የኢትዮጵያ እምነት በሶስቱ ህግጋት”" " "
፫) https://addisabram.wordpress.com/the-three-wise-men-were-ethiopians/
© ተፃፈ በአስቻለ ካሳሁን
ጣና ዳር ፥ ባሕር ዳር
2011 ዓ.ም
[ከሁለት ዓመት በፊት የተፃፈ በዓሉን ምክንያት በማድረግ በድጋሜ የተለጠፈ]
《... #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !..》
♡┈••✦share_ሼር_share✦••┈♡
💚 @ethale 💚
💛 @ethale 💛
❤️ @ethale ❤️
⤵️〰⤵️〰⤵️
💚💛❤️
«ሰብአ ሰገል» ማለት በግእዙ «የጥበብ ሰዎች» ማለት ሲሆን በእንግሊዝኛው ሐዲስ ኪዳን magi ይላቸዋል፡፡በትንቢተ አሞጽ 9:7 "የእስራኤል ልጆች ሆይ! እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን?" ሲል የተናገረው ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያን እግዚያብሔርን የሚያከብሩ መሆኑን በመረዳት ነው።
በኋላም ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወለድ መዝ 72:9 <<በፊቱም ኢትዮጵያን ይሰግዳሉ ጠላቶቹም አፈር ይልሳሉ : የተርሴስና የደሴቶች ነገስታት ስጦታ ያመጣሉ ......................>> የሚለው ትንቢት ይፈፀም ዘንድ ነገስታት ከኢትዮጵያ ተነስተው ሂደዋል።
ታላቁ የታሪክ ምሑር መራሪስ አማን በላይ እንዲህ በማለት ያስረዳሉ <<ከኪቴም ዳርቻ መርከቦች ይመጣሉ፤ ያስጨነቅህን አሦርንም ያስጨንቃሉ፤ ነገር ግን እርሱም ደግሞ ይጠፋል፡፡› ብሎ የተናገረውን ልጁ ደሸት ትንቢቱን ሲከታተል በቀትር ጊዜ ከምንጩ ዳር ተቀምጦ ፍልስፍናውን በአዝዋሪት ውሃ ሲያናና ሲፈለስፍ ለብልአም የታየው ኮከብ እንደገና ለደሸት ታየው የአዝዋሪቱን አረፋ ኮከብ እየተከታተለ ሲጽፍ ድንግል ሴት ያለ ዘር የተወለደ ልጅ ታቅፋ አያት፤ ወዲያውኑ ያየውንና ወደ ድንግሊቱ የመራውን ኮከብ ሥዕል በናስ ሰሌዳ ሥሎና ቀርጾና ድንግሊቱን፣ ልጅዋን እንደታቀፈች በወርቅ ሰሌዳ ሥዕሉን ቀርጾ ለልጆቹ አስቀመጠው
ሊሞት ሲል ‹ይህ ኮከብ የሚመስል በምሥራቅ በኩል ሲወጣ ዐይታችሁ፤ ጨረሩን ወደሚያመለክታቸሁ ምድር ተጉዛችሁ፣ ከምድራችሁ ከምታገኙት ከምታገኙት የምድር አበል ወርቅ፣ እጣን፣ ከርቤ፣ ልብስ ይዛችሁ ይህን አምላካችን ለአባታችን ለአዳም ለሔዋን እዲሰጣት የሰጠውን፣ አብርሃም ለአባታችን ለመልከጼዴቅ አሥራት ብሎ የሰጠውን እንአርያ በክብር ይዛችሁ፣ የኮከብ ብርሃን ለስግደት ሰግዳችሁ ስጡት፤ ሉልና ዮጴ የወርቅ ሃመልመላል ለእናቱ ስጡለት፤ ይህ እስከሚሆን ድረስ እንቆ አርያውን ተመልከቱት፤ እርሃብ ዘመን ሊሆን ሲል መልኩ ይጠቁራል፤ የጥጋብ ዘመን ሊሆን ሲል መልኩ ያበራል፤ ቅባቱ ይጭረቀረቃል ሲል እናተም ማርና ወተት ወደሚስባት ምድር ሔዳችሁ ትኖራላችሁ›
በዚያን ግዜ በደሸት ከተማ በንጅ ጎጃም የሚቀመጠው በተስፋ ሲጠባበቅ የነበረው አጎጃ ጃቦን ዬጵ የሚባለውን የግዮን ቢጫ ወርቅ እንቁዮጳዝን እንቁዮጳ ግዮን የሚባለው ሉል ድንጋይ የወርቅ ሐመልማል ማለት ወርቁን እንደ ሰፌድ ሆኖ የተሰራውን ይዞ በስሩ ሶስት ንጉሶች አስከትሎ ከጣና ደሴት ተነስቶ ኮከቡ ወደ ሚያመለክትበት ምድር ከንጉስ ሙርኖ ጋር እንዲሁም የገዲዳ ልጅ ዲዳ ሰፍ ከዝዋይ ከተማ በተርሴስ ደሴት በዛሬው አፋር የሚቀመጠው የአዜባውያን አዛል የአፍርሴካውያን ንጉስ አጋቦን ; ሜሌኩ እና ከሳባ ከተማ የሚቀመጠው አርስጣ ጋር ሆነው ሆኖ ከወርቅ ሐመልማል የተሰራ መጎናጸፊያ እጀ ጠባብ የሰንደል እንጨት እንዲሁም ንጉሦች በየግመሎቻቸውና በፈረሶቻቸው ከምድራቸው የእህል የወርቅ የከርቤ እና የእጣን ዓይነቶች ልዩ ልዩ የልብሶች ገፀ በረከቶች ይዘው የንጋቱ ኮከብ ብርሀኑን ለሚያመለክታቸው ለሰላም ንጉስ ገፀ በረከት ይዘው ኮከብ ወደ ሚያመለክተው ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም በጥንቱ ናግራ ኤደን በዛሬው የመን አድርገው ጉዞቸውን ቀጠሉ።
እነዚህ ንጉሦች ሁሉም ዘውድ የደፉ ናቸው። ለእነዚህ ለአስራ ሁለቱ ንጉሦች የበላያቸው በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አክሱም የሚቀመጠው ንጉሥ ነገስት አፄ ባዜን ነው>>ሲሉ ጽፈዋል።በርካታ የምዕራብያውያን እና የኢትዮጵያን ሊቃውንትም ይህንን ታሪክ ይደግፋታል ለምሳሌ ታላቁ የቤተ ክርስትያን ሊቀ ሊቃውንት አያሌው ታምሩ ይህንን ሀሳብ “የኢትዮጵያ እምነት በሶስቱ ህግጋት” በተባለው መጽሀፋቸው የነዚህ ጠቢባን ስም ሚሊቹር ፣ ማንቲሶራ ፣ በዲዳስፋር እንደሆነ ሲገልጹ የምእራብያውያን የታሪክና የሃይማኖት ሊቃውንት ደግሞ Melichior ,Balthasar and Caspar ይሏቸዋል::( http://ww2.netnitco.net/ ~legend01/wisemen.htm ) ስማቸው ላይ የድምጽ ቅላፅ(pronunciation) ልዩነት ነው እንጅ አንድ ነው።
በርካታ የምዕራብያውያን ሊቃውንትም ያለቃ አያሌውን እንዲሁም የሊቁ መራራ አማን አስተምህሮ ይደግፋሉ:: ለምሳሌ William Leo Hansbery and E Harper Johnson Africa’s Golden Past Historical facts challenging notion that Christianity isn’t religion of West በሚለው ጽሁፋቸው ላይ እንዲህ ሲሉ ያትታሉ...
" it is in general agreed that the reverent visitors were members’ of the order of the Magi and they are usually identified as Caspar king of Ethiopia; Melchior king of Nubia; and Balthazar king of Saba which was for a thousand years the capital city of the African Kingdom… and here too it may be of interest to note the gold, frankincense and myrrh… are all natural product of , and very abundant in, the African regions embraced by Nubia, Ethiopia and Sudan ”
ሰብዓ ሰገል ከአገራቸው ሲነሡ 12 የነበሩ ሲሆን እያንዳንዳቸውም ብዙ ሺህ ሠራዊቶች አስከትለው ነበር ነገር ግን በጉዞ ላይ ሳሉ ድንገት ጦርነት ተነሥቶ አብዛኞቹ ሲያልቁ ገሚሶቹ ደግሞ ወደ የመጡበት ተመልሰዋል፡፡በመጨረሻም 3ቱ ነገስታት ቤተልሔም ደርሰዋል።
📚ዋቢ መፃሕፍት
፩) መራሪስ አማን በላይ ‹የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ›መጽሀፋቸው
፪)አለቃ አያሌው ታምሩ“የኢትዮጵያ እምነት በሶስቱ ህግጋት”" " "
፫) https://addisabram.wordpress.com/the-three-wise-men-were-ethiopians/
© ተፃፈ በአስቻለ ካሳሁን
ጣና ዳር ፥ ባሕር ዳር
2011 ዓ.ም
[ከሁለት ዓመት በፊት የተፃፈ በዓሉን ምክንያት በማድረግ በድጋሜ የተለጠፈ]
《... #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !..》
♡┈••✦share_ሼር_share✦••┈♡
💚 @ethale 💚
💛 @ethale 💛
❤️ @ethale ❤️
⤵️〰⤵️〰⤵️
Addis Ethiopia Weblog
The Three Wise Men Were Ethiopians
The story of the Three Wise Men has been retold and embellished countless times during the past 2,000 years. Contrary to the widespread assumption about them coming from Asia, Europe and Ethiopia, …
👍4❤1
«#የላብ_አደር_ቀን¡»
ላብ አደር Vs ኢሉምናንት
💚💛❤️
የአዲሱ የዓለም ስርዓት /New world order/ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ዓለማችን በኢሉምናንቲ እየመራች ትገኛለች።
"እውር ለውር ተያይዞ ገደል " እንዲሉ እኛም የነሱን በመርዝ የተለወሰ መመሪያ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ እየተቀበልነ
እንገኛለን ። ጉልቻ ቢቀያየር ወጥ እንደማያጣፍት ሁሉ መርዝንም በወርቅ ፅዋ ሆነ በብርጭቆ ብንጠጣው ሞት እንጅ ህይወት አይሰጥም።
አሁንም እየሆነ ያለ ነገር ቢኖር መርዝን በሚያምር በወርቅ ፅዋ ሰጦ ማስጎንጨት.....ነገሩ እንዲህ ነው በዓለም አቀፍ
ደረጃ በየ ዓመቱ በነሱ ግንቦት 1 በኛ ደግሞ ሚያዝያ 23 የላብ አደሮች ቀን(May day) በሚል ሽፋን ተከብሮ ይውላል። እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ከቀን መረጣ ጀምሮ እስከ በዓሉ አከባብር ድብቅ አጀንዳ ያለው እለት ነው ።
አሁን በመላው ዓለም ተስፋፍቶ የሚገኝው ምስጢራዊ ማህበር( ኢሉምናን) በሀገር አሜሪካ በአዳም ዊይአይፕት
መስራችነት እ.ኤ.አ ግንቦት 1 ሜይ 1776 ነበር የተመሰረተው ። እነርሱም ማህበራቸው የተመሰረተበት ቀን ምክንያት በማድረግ የላብ አደሮች ቀን በሚል ሰበብ ይህን እለቱ ተከብሮ እንዲውል.አድርገዋል ።
ለመጀመሪያ ጊዜ የአሜሪካ ዶላር እንደ ታተመ ከፒራሚዱ ዝቅ ብሎ በ1776 ዓ.ም የሚል ፁሑፍ የነበረው ሲሆነ አብዛኛው
ሰውም አሜሪካ የተመሰረተችበት አመት ብለው ነበር የሚያምኑት እውነታው ግን የኢሉምናንቲ ማህበር የተመሰረተበትን ለመግለፅ ነው።
ከላይ እንዳየነው ቀኑን እና አመቱን እንዲህ በድብቅ ሰይመው "የላብ አደሮች ቀን " ብለው ያከብሩታል ።የሚገርመው እኮ ይህ እለት ከተለያዮ ቦታ ያሉ የኢሉምናንት አባላት ተሰባስበው ሲያከብሮት እንዲሁ ሳይሆን የተመረጡና የተዋቡ ልጃገረዶችን(ላብ አደሮችን) ለሳጥናኤል በመስዋትነት የሚያቀርቡበት ቀን ሲሆን ለኛ ደግሞ የላብ አደሮች መብትና ነፃነት የታወጀበት ቀን ነው እያሉ እንደ ሞኝ ሊሸውዱን ይሞክራሉ ። "ዶሮን ሲሸውዷት የሚሞቅልሽ ውሀ ለገላሽ ነው አላት።"
ለዚህም ምሳሌ የቫቲካኑ ጳጳስ ፍራንሲኮ ጨምሮ ሌሎች የእርሳቸው ሹሞች ከ2,000 በላይ ህፃናት እና ሴቶች የት እና እንዴት እንደ ጠፋ እንዲሁም ብዙ ህፃናት ለመሰዋትነት በማቅረብ እና በመድፈር በሚል ክስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስማቸው በጉልህ ተጠቅሶ የሚገኙት (ማስረጃ ከታች ፎቶውን መመልከት ይቻላል ።) የቫቲካን ጳጳስ ይህን የመሰለ ወንጀል እየሰሩ አያፍሩም እኮ ደግሞ ቫቲካን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ እነ ሪበረንድ ኦላን የመሰለ የሰባዊ መብት ተሟጋች ለኛ ትልካለች። ይህ ነው እንግዲህ የላብ አደሮች ቀን ብለው ታርጋ ለጥፈው በዓለም የሚያከብሩት።ንቁ!!!
የዚህ ፁሑፍ ዋናው አላማ እነሱ በቀደዱልን ቦይ እንደ ውሀ አንፍሰስ ውሀ ወደ ሚመቸውና ዝቅተኛ ወደ ሆነ ቦታ እንደሚፈሰው ሁሉ እኛው እነሱን ተከትለን ወደ ዝቅተኛአስተሳስብ አንፍሰስ ።የየካቲት 12 ሲነሳ ሁሉም ትዝ ሚለው
ለዛሬ ማንነታችን ወሳኝ ምዕራፍ የሆነውን እንዲህ በነጻነት ቀናብለን እንድንሄድ ዋጋ የከፈሉንን የየካቲት 12 ሰማዕታት ሳይሆን ቫለንታይን ቀን ነው።
ሮማውያን በየ አመቱ የአድዋን ቀን ያከብራሉ ሲያከብሩትም ለልጆቻቸው እንዲህ ይሏቸዋል << እኛ ከኢትዮጵያያን ጋር
ገጥመን ያሸነፍንበት ቀን ነው።>> በማለት ያልሰሩትን ጀግንነትእንደ ሰሩ አድርገው የልጆቻቸውን ያሸናፊነት ስነ ልቦና ይገነባሉ ።እኛስ??? መልስ የሚያሻው ጥያቄ ነው ።
.
✍ተጻፈ በአስቻለ ካሳሁን
ጣና ዳር ÷ ባህር ዳር
2011 ዓ.ም
🌴
«ኢትዮጵያ በዳግም ትንሳኤ ትነሳለች !!!!»
••✦share_ሼር_share✦••
💚 @ethale 💚
💛 @ethale 💛
❤️ @ethale ❤️
⤵️〰⤵️〰⤵️
ላብ አደር Vs ኢሉምናንት
💚💛❤️
የአዲሱ የዓለም ስርዓት /New world order/ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ዓለማችን በኢሉምናንቲ እየመራች ትገኛለች።
"እውር ለውር ተያይዞ ገደል " እንዲሉ እኛም የነሱን በመርዝ የተለወሰ መመሪያ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ እየተቀበልነ
እንገኛለን ። ጉልቻ ቢቀያየር ወጥ እንደማያጣፍት ሁሉ መርዝንም በወርቅ ፅዋ ሆነ በብርጭቆ ብንጠጣው ሞት እንጅ ህይወት አይሰጥም።
አሁንም እየሆነ ያለ ነገር ቢኖር መርዝን በሚያምር በወርቅ ፅዋ ሰጦ ማስጎንጨት.....ነገሩ እንዲህ ነው በዓለም አቀፍ
ደረጃ በየ ዓመቱ በነሱ ግንቦት 1 በኛ ደግሞ ሚያዝያ 23 የላብ አደሮች ቀን(May day) በሚል ሽፋን ተከብሮ ይውላል። እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ከቀን መረጣ ጀምሮ እስከ በዓሉ አከባብር ድብቅ አጀንዳ ያለው እለት ነው ።
አሁን በመላው ዓለም ተስፋፍቶ የሚገኝው ምስጢራዊ ማህበር( ኢሉምናን) በሀገር አሜሪካ በአዳም ዊይአይፕት
መስራችነት እ.ኤ.አ ግንቦት 1 ሜይ 1776 ነበር የተመሰረተው ። እነርሱም ማህበራቸው የተመሰረተበት ቀን ምክንያት በማድረግ የላብ አደሮች ቀን በሚል ሰበብ ይህን እለቱ ተከብሮ እንዲውል.አድርገዋል ።
ለመጀመሪያ ጊዜ የአሜሪካ ዶላር እንደ ታተመ ከፒራሚዱ ዝቅ ብሎ በ1776 ዓ.ም የሚል ፁሑፍ የነበረው ሲሆነ አብዛኛው
ሰውም አሜሪካ የተመሰረተችበት አመት ብለው ነበር የሚያምኑት እውነታው ግን የኢሉምናንቲ ማህበር የተመሰረተበትን ለመግለፅ ነው።
ከላይ እንዳየነው ቀኑን እና አመቱን እንዲህ በድብቅ ሰይመው "የላብ አደሮች ቀን " ብለው ያከብሩታል ።የሚገርመው እኮ ይህ እለት ከተለያዮ ቦታ ያሉ የኢሉምናንት አባላት ተሰባስበው ሲያከብሮት እንዲሁ ሳይሆን የተመረጡና የተዋቡ ልጃገረዶችን(ላብ አደሮችን) ለሳጥናኤል በመስዋትነት የሚያቀርቡበት ቀን ሲሆን ለኛ ደግሞ የላብ አደሮች መብትና ነፃነት የታወጀበት ቀን ነው እያሉ እንደ ሞኝ ሊሸውዱን ይሞክራሉ ። "ዶሮን ሲሸውዷት የሚሞቅልሽ ውሀ ለገላሽ ነው አላት።"
ለዚህም ምሳሌ የቫቲካኑ ጳጳስ ፍራንሲኮ ጨምሮ ሌሎች የእርሳቸው ሹሞች ከ2,000 በላይ ህፃናት እና ሴቶች የት እና እንዴት እንደ ጠፋ እንዲሁም ብዙ ህፃናት ለመሰዋትነት በማቅረብ እና በመድፈር በሚል ክስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስማቸው በጉልህ ተጠቅሶ የሚገኙት (ማስረጃ ከታች ፎቶውን መመልከት ይቻላል ።) የቫቲካን ጳጳስ ይህን የመሰለ ወንጀል እየሰሩ አያፍሩም እኮ ደግሞ ቫቲካን ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ እነ ሪበረንድ ኦላን የመሰለ የሰባዊ መብት ተሟጋች ለኛ ትልካለች። ይህ ነው እንግዲህ የላብ አደሮች ቀን ብለው ታርጋ ለጥፈው በዓለም የሚያከብሩት።ንቁ!!!
የዚህ ፁሑፍ ዋናው አላማ እነሱ በቀደዱልን ቦይ እንደ ውሀ አንፍሰስ ውሀ ወደ ሚመቸውና ዝቅተኛ ወደ ሆነ ቦታ እንደሚፈሰው ሁሉ እኛው እነሱን ተከትለን ወደ ዝቅተኛአስተሳስብ አንፍሰስ ።የየካቲት 12 ሲነሳ ሁሉም ትዝ ሚለው
ለዛሬ ማንነታችን ወሳኝ ምዕራፍ የሆነውን እንዲህ በነጻነት ቀናብለን እንድንሄድ ዋጋ የከፈሉንን የየካቲት 12 ሰማዕታት ሳይሆን ቫለንታይን ቀን ነው።
ሮማውያን በየ አመቱ የአድዋን ቀን ያከብራሉ ሲያከብሩትም ለልጆቻቸው እንዲህ ይሏቸዋል << እኛ ከኢትዮጵያያን ጋር
ገጥመን ያሸነፍንበት ቀን ነው።>> በማለት ያልሰሩትን ጀግንነትእንደ ሰሩ አድርገው የልጆቻቸውን ያሸናፊነት ስነ ልቦና ይገነባሉ ።እኛስ??? መልስ የሚያሻው ጥያቄ ነው ።
.
✍ተጻፈ በአስቻለ ካሳሁን
ጣና ዳር ÷ ባህር ዳር
2011 ዓ.ም
🌴
«ኢትዮጵያ በዳግም ትንሳኤ ትነሳለች !!!!»
••✦share_ሼር_share✦••
💚 @ethale 💚
💛 @ethale 💛
❤️ @ethale ❤️
⤵️〰⤵️〰⤵️
❤1
Forwarded from #LWEQESH-Ethiopia
ኢትዮጵያዊው የህንድ ንጉሥ
በአለማችን ውስጥ በዴሞክራሲያዊ ስርዓት እና በወታደራዊ ስነስርዓት በቀዳሚነት ከምትጠራው ሀገር አንዷ ህንድ ናት። በስልጣኔ ዘመንም ቢሆንም ህንድ ጥንታዊ ከሚባሉት ሀገሮች ውስጥ ትመደባለች። በዚህም የስልጣን ዘመን የተለያዩ ነገስታት የነገሱባት ሲሆን ለረጅም ጊዜ ከነገሱት ንጉሶች አንዱ ኢትዮጵያዊው ማሊክ አምባር ይገኝበታል። ማሊክ አምባር ትውልዱ በኢትዮጵያ ሐረር ውስጥ የነበረ ሲሆን ገና በልጅነት ዕድሜው በባርነት ለተለያዩ ሀገራት የተሸጠ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት እና ህንድ ይገኝበታል። ህንድ ከገባ በኃላ በአስተሳሰብ እንዲሁም በጦር አመራር ስልት እጅግ በሳል እና ጀግና በመሆኑ የጦር አዛዥ ሆኖ በተለያዩ የቅጥር ጦርነቶች ላይ ተሳትፏል።በመቀጠል ህንድን ከ 1549 - 1626 (፲፭፻፵፱-፲፮፻፳፮) ዓ.ም ማለትም ከግማሽ ምዕተ አመት በላይ በመምራት ኢትዮጵያዊ የህንድ ንጉስ በመሆን አልፏል።ጀግንነት የአፈራችን ማንነት የራሳችን.... ልወቅሽ ኢትዮጵያ💚💛❤️
በአለማችን ውስጥ በዴሞክራሲያዊ ስርዓት እና በወታደራዊ ስነስርዓት በቀዳሚነት ከምትጠራው ሀገር አንዷ ህንድ ናት። በስልጣኔ ዘመንም ቢሆንም ህንድ ጥንታዊ ከሚባሉት ሀገሮች ውስጥ ትመደባለች። በዚህም የስልጣን ዘመን የተለያዩ ነገስታት የነገሱባት ሲሆን ለረጅም ጊዜ ከነገሱት ንጉሶች አንዱ ኢትዮጵያዊው ማሊክ አምባር ይገኝበታል። ማሊክ አምባር ትውልዱ በኢትዮጵያ ሐረር ውስጥ የነበረ ሲሆን ገና በልጅነት ዕድሜው በባርነት ለተለያዩ ሀገራት የተሸጠ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት እና ህንድ ይገኝበታል። ህንድ ከገባ በኃላ በአስተሳሰብ እንዲሁም በጦር አመራር ስልት እጅግ በሳል እና ጀግና በመሆኑ የጦር አዛዥ ሆኖ በተለያዩ የቅጥር ጦርነቶች ላይ ተሳትፏል።በመቀጠል ህንድን ከ 1549 - 1626 (፲፭፻፵፱-፲፮፻፳፮) ዓ.ም ማለትም ከግማሽ ምዕተ አመት በላይ በመምራት ኢትዮጵያዊ የህንድ ንጉስ በመሆን አልፏል።ጀግንነት የአፈራችን ማንነት የራሳችን.... ልወቅሽ ኢትዮጵያ💚💛❤️
👍2
ይህ የጨለማ ጊዜ ያልፋል
ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት'ም ያሸንፋል!!!
《. #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !.》
💚 @ethale 💚
💛 @ethale 💛
❤️ @ethale ❤️
ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት'ም ያሸንፋል!!!
《. #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !.》
💚 @ethale 💚
💛 @ethale 💛
❤️ @ethale ❤️
👍4
ደግነትን ላስተማራችሁን።
በአድዋ ኪዳን ላስተሳሰራችሁን።
ባርነትን ሳይሆን ነፃነትን ላወረሳችሁን።
አንገታችንን ቀና አድርገን እንድሄድ ላስቻላችሁን።
የአሸናፊነት ስነ - ልቦና እንዲነግስብን ላደረጋችሁ።
ለጥቁር የሰው ዘር ነጭን ማሸነፍ እንደሚቻል በቃል'ም በተግባር'ም ላሳያችሁ ለእናንተ ውለታችሁን መክፈል ባንችል'ም ሁሌ በልባችን ዝንት ዓለም ነግሳችሁ ትኖራላችሁ!!! የዛሬዋ ቀን እምዬ ምኒልክ ፣ እቴጌ ጣይቱ ፣ ፊት አውራሪ ገበየሁ ለእኛ ገፀ በረከት ይሆኑ ዘንድ በኢትዮጵያ ምድር የተወለዱባት ልዮ ቀን ናት።
💚 @ethale 💚
💛 @ethale 💛
❤️ @ethale ❤️
በአድዋ ኪዳን ላስተሳሰራችሁን።
ባርነትን ሳይሆን ነፃነትን ላወረሳችሁን።
አንገታችንን ቀና አድርገን እንድሄድ ላስቻላችሁን።
የአሸናፊነት ስነ - ልቦና እንዲነግስብን ላደረጋችሁ።
ለጥቁር የሰው ዘር ነጭን ማሸነፍ እንደሚቻል በቃል'ም በተግባር'ም ላሳያችሁ ለእናንተ ውለታችሁን መክፈል ባንችል'ም ሁሌ በልባችን ዝንት ዓለም ነግሳችሁ ትኖራላችሁ!!! የዛሬዋ ቀን እምዬ ምኒልክ ፣ እቴጌ ጣይቱ ፣ ፊት አውራሪ ገበየሁ ለእኛ ገፀ በረከት ይሆኑ ዘንድ በኢትዮጵያ ምድር የተወለዱባት ልዮ ቀን ናት።
💚 @ethale 💚
💛 @ethale 💛
❤️ @ethale ❤️
🥰2