♡┈┈••✿ #ስውር_ቀለም ✿••┈┈┈♡
❀︵ #ስውር_ብራና_ጽሑፍ ︵❀
♡┈••✦ #share_ሼር_Shere ✦••┈♡
✦ በአገራችን ስውር ቀለም ወይም የምስጢር መጻፊያ የሚባል አለ ። በቀደሙት ጊዜ ሁለት ምስጢረኞች ኃሳባቸውን ሌላ ሰው ሳያውቀው የሚጠቀሙት
ዘዴ ሲሆን አጻጻፋም ጥበብን የተሞላ ነው። ተራውን ነገር በአንድ ገጽ በቀለም በመጻፍ በስተጀርባው ደግሞ የሎሚውን ውሃ በንጹሕ ዕቃ ላይ ጨምቀው
እንደ ቀለም በመጠቀም የራሳቸውን ልዩ ምስጢር ይጽፋበታል
:
✦ ምናልባት አንዱ በኃይል ተጋፍቶ ከተላኪው ሰው ጽሑፋን በመንጠቅ ቢያነበውም ተራ ነገር መስሎ ስለሚታየው መልሶ ይሰጠዋል ። የላከለት መምህር
ግን ምስጢሩን ስለሚያውቅ የጽሑፋን ብራና ጀርባ ጢስ ጋርዶ ሲያስመታው የተደበቀው ጽሑፍ ስለሚወጣ የመጣለትን ኃሳብ ያገኛል ።መልሱንም
በተመሳሳይ ዘዴ አዘጋጅቶ ይመልስለታል ።
:
✦ ሁኖም የምሥጢሩን ጽሑፍ ዘዴ ያጠና ሌላ ሦስተኛ ሰው ሥውርን ጽሑፍ የሚያነበው በተመሳሳይ ስልት ስለሆነ ቀለሙም በጢስ ከጎላ በኃላ ተመልሶ
ስለማይጠፋ ተቀባዮ ምስጢራቸው መባከኑን በቀላሉ ሊረዳው ይችላል። አባቶቻችን ምስጢራ እና ጥበባትን የያዙ ብራናዎችን ከጠላት ወራሪ ኃይል
ለመከላከል ይህን ዓይነት ዘዴ በሰፊው ይጠቀሙበት ነበር ። ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁሉ ሼር share ሳያረግ እንዳያልፍ !
.
«~~~ #ፔጁን(ኢትኤል) ከወደዱት ሌሎች አስደናቂ መረጃዎች እንዲደርሰዎ ሼር ላይክ ፣፣፣፣፣ እንዲሁም ጓደኛዎን invit በማድርግ ቤተሰብ ይሁኑ!
.
#ኢትዮጵያ በዳግም ትንሳኤ ትነሳለች !!!!
♡┈┈┈••✦share_ሼር_share✦••┈┈┈♡
❀︵ #ስውር_ብራና_ጽሑፍ ︵❀
♡┈••✦ #share_ሼር_Shere ✦••┈♡
✦ በአገራችን ስውር ቀለም ወይም የምስጢር መጻፊያ የሚባል አለ ። በቀደሙት ጊዜ ሁለት ምስጢረኞች ኃሳባቸውን ሌላ ሰው ሳያውቀው የሚጠቀሙት
ዘዴ ሲሆን አጻጻፋም ጥበብን የተሞላ ነው። ተራውን ነገር በአንድ ገጽ በቀለም በመጻፍ በስተጀርባው ደግሞ የሎሚውን ውሃ በንጹሕ ዕቃ ላይ ጨምቀው
እንደ ቀለም በመጠቀም የራሳቸውን ልዩ ምስጢር ይጽፋበታል
:
✦ ምናልባት አንዱ በኃይል ተጋፍቶ ከተላኪው ሰው ጽሑፋን በመንጠቅ ቢያነበውም ተራ ነገር መስሎ ስለሚታየው መልሶ ይሰጠዋል ። የላከለት መምህር
ግን ምስጢሩን ስለሚያውቅ የጽሑፋን ብራና ጀርባ ጢስ ጋርዶ ሲያስመታው የተደበቀው ጽሑፍ ስለሚወጣ የመጣለትን ኃሳብ ያገኛል ።መልሱንም
በተመሳሳይ ዘዴ አዘጋጅቶ ይመልስለታል ።
:
✦ ሁኖም የምሥጢሩን ጽሑፍ ዘዴ ያጠና ሌላ ሦስተኛ ሰው ሥውርን ጽሑፍ የሚያነበው በተመሳሳይ ስልት ስለሆነ ቀለሙም በጢስ ከጎላ በኃላ ተመልሶ
ስለማይጠፋ ተቀባዮ ምስጢራቸው መባከኑን በቀላሉ ሊረዳው ይችላል። አባቶቻችን ምስጢራ እና ጥበባትን የያዙ ብራናዎችን ከጠላት ወራሪ ኃይል
ለመከላከል ይህን ዓይነት ዘዴ በሰፊው ይጠቀሙበት ነበር ። ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁሉ ሼር share ሳያረግ እንዳያልፍ !
.
«~~~ #ፔጁን(ኢትኤል) ከወደዱት ሌሎች አስደናቂ መረጃዎች እንዲደርሰዎ ሼር ላይክ ፣፣፣፣፣ እንዲሁም ጓደኛዎን invit በማድርግ ቤተሰብ ይሁኑ!
.
#ኢትዮጵያ በዳግም ትንሳኤ ትነሳለች !!!!
♡┈┈┈••✦share_ሼር_share✦••┈┈┈♡
👍2❤1
♡┈••✿ #ዓለም_ክብ_ናት ✿••┈┈♡
❀ #በጥንታዊ ኢትዮጵያን እይታ ❀
♡┈••✦ #share_ሼር_Shere ✦••┈♡
✦ መላው አውሮፖ በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ በነበሩበት ጊዜ "ዓለም ጠፍጣፋ ቅርፅ አላት" ብለው ያምኑ ነበር ።ቀደምት ኢትዮጵያን ግን ይህ ሀሳብ የተሳሳተ እንደ ነበር በተለያዮ ግኝታቸው አሳይተዋል።ለምሳሌ በ13 መ/ክ/ዘ እንደ ተፃፈ የሚነገረው እና በዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም የሚገኝው መጽሐፈ ማስያስ "ምድር ጋንን ትመስላለች" ይላል።
:
✦ ይህ የሚያሳየን አሁን ሳይንሱ ዓለም ክብ(spherical) ቅርፅ አላት ለሚለው ግኝት ፈር ቀዳጅ ነው።ሌላው ማስረጃ የኢትዮጵያን ስዕላት አሳሳል ዘይቤ ደግሞ የቅድስት ሥላሴ ሥዕል ሲስሉ ሥላሴ ዓለማትን በእጃቸው እንደ ያዙ ለማመላከት ይጠቀሙበት የነበሩ ዓለምን ክብ(spherical) አድርገው ሥለው በስላሴ እጅ በማስያዝ ነው።
:
✦ ጥንታውያኑ ሊቃውንት ሰባቱ ሰማያትን እና ሌሉች ዓለማትን ሲስሉ እንኳን በሰባት ክበቦች እያደረጉ ነበር። የሚያመለክቱት።ምን ይህ ብቻ ነገሥታቱ ራሳቸውን የዓለም ገዥዎች አድርገው በሚቆጥሩበት ዘመን ከነገስታቱ ቀለበት ላይ ለገዥነታቸው ምልክት የምትቀመጠው #ሉል እንኳን ክብ ነበረች።
:
✦ እንዲሁም አበው ፊደላትን ሲቀምሩ <<ዓለም>> ሚለውን ቃል ሲፅፋ እንኳን<<አለም>>ሳይሆን የመጀመሪያዋ ፊደል ዐይኑ ዐ ዘር የሆነችውን"ዓ" ነው ሚጠቀሙት።ምክንያቱም "ዓለም" ብለው ሲጽፋ ምድር ክብ(spherical) መሆኑዋን እየነገሩን ነውና።
●~~~~ወደ ቴሌ ግራም እና ፊስ ቡክ ፔጃችን ይቀላቀሉ ።
.
«~~~ #ፔጁን (ኢትኤል) ከወደዱት ሌሎች አስደናቂ መረጃዎች እንዲደርሰዎ ሼር ፣፣፣፣፣ላይክ እንዲሁም ጓደኛዎን invit በማድርግ ቤተሰብ ይሁኑ!
.
《.. #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! .》
♡┈┈┈••✦share_ሼር_share✦••┈┈┈♡
❀ #በጥንታዊ ኢትዮጵያን እይታ ❀
♡┈••✦ #share_ሼር_Shere ✦••┈♡
✦ መላው አውሮፖ በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ በነበሩበት ጊዜ "ዓለም ጠፍጣፋ ቅርፅ አላት" ብለው ያምኑ ነበር ።ቀደምት ኢትዮጵያን ግን ይህ ሀሳብ የተሳሳተ እንደ ነበር በተለያዮ ግኝታቸው አሳይተዋል።ለምሳሌ በ13 መ/ክ/ዘ እንደ ተፃፈ የሚነገረው እና በዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም የሚገኝው መጽሐፈ ማስያስ "ምድር ጋንን ትመስላለች" ይላል።
:
✦ ይህ የሚያሳየን አሁን ሳይንሱ ዓለም ክብ(spherical) ቅርፅ አላት ለሚለው ግኝት ፈር ቀዳጅ ነው።ሌላው ማስረጃ የኢትዮጵያን ስዕላት አሳሳል ዘይቤ ደግሞ የቅድስት ሥላሴ ሥዕል ሲስሉ ሥላሴ ዓለማትን በእጃቸው እንደ ያዙ ለማመላከት ይጠቀሙበት የነበሩ ዓለምን ክብ(spherical) አድርገው ሥለው በስላሴ እጅ በማስያዝ ነው።
:
✦ ጥንታውያኑ ሊቃውንት ሰባቱ ሰማያትን እና ሌሉች ዓለማትን ሲስሉ እንኳን በሰባት ክበቦች እያደረጉ ነበር። የሚያመለክቱት።ምን ይህ ብቻ ነገሥታቱ ራሳቸውን የዓለም ገዥዎች አድርገው በሚቆጥሩበት ዘመን ከነገስታቱ ቀለበት ላይ ለገዥነታቸው ምልክት የምትቀመጠው #ሉል እንኳን ክብ ነበረች።
:
✦ እንዲሁም አበው ፊደላትን ሲቀምሩ <<ዓለም>> ሚለውን ቃል ሲፅፋ እንኳን<<አለም>>ሳይሆን የመጀመሪያዋ ፊደል ዐይኑ ዐ ዘር የሆነችውን"ዓ" ነው ሚጠቀሙት።ምክንያቱም "ዓለም" ብለው ሲጽፋ ምድር ክብ(spherical) መሆኑዋን እየነገሩን ነውና።
●~~~~ወደ ቴሌ ግራም እና ፊስ ቡክ ፔጃችን ይቀላቀሉ ።
.
«~~~ #ፔጁን (ኢትኤል) ከወደዱት ሌሎች አስደናቂ መረጃዎች እንዲደርሰዎ ሼር ፣፣፣፣፣ላይክ እንዲሁም ጓደኛዎን invit በማድርግ ቤተሰብ ይሁኑ!
.
《.. #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! .》
♡┈┈┈••✦share_ሼር_share✦••┈┈┈♡
❤1
♡┈┈••✿ #በላይ_ዘለቀ ✿••┈┈┈♡
❀︵ #የደግነት_ጥግ ︵❀
♡┈••✦ #share_ሼር_Shere ✦••┈♡
✦ በላይ ዘለቀ ደጃዝማች ተብሎ ካዲስ አበባ ወደ ደብረ ማርቆስ እንደተመለሰ ከባለስልጣኖች ጋር ለመገናኘት ወደ "ጠቅላይ ግዛቱ " ጽህፈት ቤት ሄደ::ዘበኞቹም አጋፋሪውም ሲያዩት ጊዜ ሸሹ ::ከጽህፈት ቤቱ ወጥቶ ወደ ሚያርፍበት ቤት ሲገባ ወሬው ከተማውን ከመቼው እንዳደረሰው አይታወቅም ::
:
✦ ማርቆስ ያለ ሰው ሁሉ እንጀራውን ፣ወጡን ጠላውን ፣ጠጁን አረቄውን እየያዘ መጣ :: በላይ ዘለቀን ህዝቡ ሲወደው ያን ያህል ነበር ::ምግብና መጠጡ ከመብዛቱ የተነሳ ሰዎች ወደውጭ ተላኩና አላፊ አግዳሚውን "የራበኽ ስንቅ የለለኽ ና ብላ !በበላይ አምላክ ና ግባ "እያሉ ጋበዙት ::
:
✦ በበላይ ዘለቀ ሰራዊት ውስጥ መሪና ተከታይ አለቃና ጭፍራ ያለው በውጊያ ሰአት ነው እንጂ በምግብ ሰአት ሁሉም እኩል ነው :: ለሰራዊቱ የሚበቃ ምግብ ከሌለ ያለው ተቆራርሶ ለሁሉም እኩል ይደርሰዋል :: በላይ ዘለቀ መሶብ ሲቀርብለት "ሁሉም በልቷል " ይላል ::
:
✦ "አይ ዛሬ እጥረት አለ "ካሉት "እንግዲህ መልሱ ::እኔ አልበላም "ይልና ጦሙን ያድራል :: "አንድ ጊዜ ሁለት ቀን ጦም አድረው በላይ ዘለቀ ዛሬ ሶስት ድርብ (ሁለት ቁና ) ሽምብራ ላመጣልኝ ጠመንጃ እሰጠዋለሁ አለ:: አንድ ገበሬ ሽምብራውን አመጣ ጠመንጃውን ወሰደ ::
:
✦ በላይ ዘለቀ የገንዘብ ፍቅር የለበትም ::እንዲያውም ብር በእጁ አያድርም :: "ራስጌዬ አታርጉብኝ ...ይቀጥቀኛል "ይላል :: ያቃዠኛል ማለቱ ነው በጎጃምኛ። ንጉሱ ደብረማርቆስ የመጡ ጊዜ አስራ ሁለት ሺህ ብር ሰጥተውት ሄዱ።
:
✦ በላይ ዘለቀ ከማርቆስ ወደ ቢቸና ሲጓዝ አንዱ መጥቶ "ቤቴ ተቃጠለ "ገንዘብሲሰጠው ፤ ሌላው መጥቶ "ከብቴ ተዘረፈ " ሲል ገንዘብ ሲሰጠው እንዲህ ሲል ገና ቢቸና ሳይገባ አስራ ሁለት ሺ ብሩ አለቀ። "ጊዮርጊስ ያውቃል "ይላል በላይ ዘለቀ። በጊዮርጊስ በጣም ያምናል።
:
✦ ፍልሰታ ሲሆን ሁል ጊዜ ሱባኤ ይገባል። "እኔ የዘለቀ ልጅ !"ይላል ሲቆጣ። በላይ የወንዶች ቁና "ይላል ሲፎክር። ተመስገን ፈንታ የበላይ ዘለቀ የቅርብ ጓደኛው ነበር።
:
✦ አንድ ቀን ከጠላት በፊት ተመስገን ፈንታ በላይ ዘለቀን "ሸዋ ሄደን ለትልቅ ሰው እንደር። እንሾማለን ;እንሸለማለን "አለው። "እኔ ሰው ሆኜ ለሰው አላድርም "አለ በላይ ዘለቀ። "ባንተ ተኩስ ባንተ ወኔ፤ ባንዳፍታ ትሾማለኽ። "ጀግንነት ደጃችን ድረስ ይመጣ እንደሆነ ማን ያውቃል?" አለው በላይ ዘለቀ። አመታት አለፉ።
:
✦ከዛም አንድ ቀን ሞረድ እጀ ጠባብ አፈ ሾሌ ሱሪና ተመሳሳይ ኮት ጥንግ ድርብ ጥበብ ኩታ በቅሎ እንደተጫነች ጠመንጃ ከነሙሉ ዝናር ጥይት ...በላይ ዘለቀ ይህንን ሁሉ አዘጋጀና ተመስገን ፈንታን ጠርቶ፥ "ያ የጌታ አዳር ሄደን እንሸለማለን ያልከው ይኸውና "ብሎ ሸለመው።
:
✦ከዚህ በኋላ በአርበኝነት ዘመን ጓደኛሞቹ አልተለያዩም። በላይ ዘለቀ መጀመርያ "ራስ " ብሎ የሾመው ተመስገን ፈንታን ነበር። "እኔንስ ራስ አልከኝ። አንተ ማን ልትባል ነው?" አለው ተመስገን ፈንታ። "እኔንማ እናቴ አንድ ጊዜ በላይ ብላኛለች " አለ በላይ ዘለቀ ::
.
{ #ምንጭ፡- biography of Ethiopian patriot.}
.
«~~~ #ፔጁን (ኢትኤል) ከወደዱት ሌሎች አስደናቂ መረጃዎች እንዲደርሰዎ ሼር ፣፣፣፣፣ላይክ እንዲሁም ጓደኛዎን invit በማድርግ ቤተሰብ ይሁኑ!
.
《...... #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! ......》
⤵️〰⤵️〰⤵️
❀︵ #የደግነት_ጥግ ︵❀
♡┈••✦ #share_ሼር_Shere ✦••┈♡
✦ በላይ ዘለቀ ደጃዝማች ተብሎ ካዲስ አበባ ወደ ደብረ ማርቆስ እንደተመለሰ ከባለስልጣኖች ጋር ለመገናኘት ወደ "ጠቅላይ ግዛቱ " ጽህፈት ቤት ሄደ::ዘበኞቹም አጋፋሪውም ሲያዩት ጊዜ ሸሹ ::ከጽህፈት ቤቱ ወጥቶ ወደ ሚያርፍበት ቤት ሲገባ ወሬው ከተማውን ከመቼው እንዳደረሰው አይታወቅም ::
:
✦ ማርቆስ ያለ ሰው ሁሉ እንጀራውን ፣ወጡን ጠላውን ፣ጠጁን አረቄውን እየያዘ መጣ :: በላይ ዘለቀን ህዝቡ ሲወደው ያን ያህል ነበር ::ምግብና መጠጡ ከመብዛቱ የተነሳ ሰዎች ወደውጭ ተላኩና አላፊ አግዳሚውን "የራበኽ ስንቅ የለለኽ ና ብላ !በበላይ አምላክ ና ግባ "እያሉ ጋበዙት ::
:
✦ በበላይ ዘለቀ ሰራዊት ውስጥ መሪና ተከታይ አለቃና ጭፍራ ያለው በውጊያ ሰአት ነው እንጂ በምግብ ሰአት ሁሉም እኩል ነው :: ለሰራዊቱ የሚበቃ ምግብ ከሌለ ያለው ተቆራርሶ ለሁሉም እኩል ይደርሰዋል :: በላይ ዘለቀ መሶብ ሲቀርብለት "ሁሉም በልቷል " ይላል ::
:
✦ "አይ ዛሬ እጥረት አለ "ካሉት "እንግዲህ መልሱ ::እኔ አልበላም "ይልና ጦሙን ያድራል :: "አንድ ጊዜ ሁለት ቀን ጦም አድረው በላይ ዘለቀ ዛሬ ሶስት ድርብ (ሁለት ቁና ) ሽምብራ ላመጣልኝ ጠመንጃ እሰጠዋለሁ አለ:: አንድ ገበሬ ሽምብራውን አመጣ ጠመንጃውን ወሰደ ::
:
✦ በላይ ዘለቀ የገንዘብ ፍቅር የለበትም ::እንዲያውም ብር በእጁ አያድርም :: "ራስጌዬ አታርጉብኝ ...ይቀጥቀኛል "ይላል :: ያቃዠኛል ማለቱ ነው በጎጃምኛ። ንጉሱ ደብረማርቆስ የመጡ ጊዜ አስራ ሁለት ሺህ ብር ሰጥተውት ሄዱ።
:
✦ በላይ ዘለቀ ከማርቆስ ወደ ቢቸና ሲጓዝ አንዱ መጥቶ "ቤቴ ተቃጠለ "ገንዘብሲሰጠው ፤ ሌላው መጥቶ "ከብቴ ተዘረፈ " ሲል ገንዘብ ሲሰጠው እንዲህ ሲል ገና ቢቸና ሳይገባ አስራ ሁለት ሺ ብሩ አለቀ። "ጊዮርጊስ ያውቃል "ይላል በላይ ዘለቀ። በጊዮርጊስ በጣም ያምናል።
:
✦ ፍልሰታ ሲሆን ሁል ጊዜ ሱባኤ ይገባል። "እኔ የዘለቀ ልጅ !"ይላል ሲቆጣ። በላይ የወንዶች ቁና "ይላል ሲፎክር። ተመስገን ፈንታ የበላይ ዘለቀ የቅርብ ጓደኛው ነበር።
:
✦ አንድ ቀን ከጠላት በፊት ተመስገን ፈንታ በላይ ዘለቀን "ሸዋ ሄደን ለትልቅ ሰው እንደር። እንሾማለን ;እንሸለማለን "አለው። "እኔ ሰው ሆኜ ለሰው አላድርም "አለ በላይ ዘለቀ። "ባንተ ተኩስ ባንተ ወኔ፤ ባንዳፍታ ትሾማለኽ። "ጀግንነት ደጃችን ድረስ ይመጣ እንደሆነ ማን ያውቃል?" አለው በላይ ዘለቀ። አመታት አለፉ።
:
✦ከዛም አንድ ቀን ሞረድ እጀ ጠባብ አፈ ሾሌ ሱሪና ተመሳሳይ ኮት ጥንግ ድርብ ጥበብ ኩታ በቅሎ እንደተጫነች ጠመንጃ ከነሙሉ ዝናር ጥይት ...በላይ ዘለቀ ይህንን ሁሉ አዘጋጀና ተመስገን ፈንታን ጠርቶ፥ "ያ የጌታ አዳር ሄደን እንሸለማለን ያልከው ይኸውና "ብሎ ሸለመው።
:
✦ከዚህ በኋላ በአርበኝነት ዘመን ጓደኛሞቹ አልተለያዩም። በላይ ዘለቀ መጀመርያ "ራስ " ብሎ የሾመው ተመስገን ፈንታን ነበር። "እኔንስ ራስ አልከኝ። አንተ ማን ልትባል ነው?" አለው ተመስገን ፈንታ። "እኔንማ እናቴ አንድ ጊዜ በላይ ብላኛለች " አለ በላይ ዘለቀ ::
.
{ #ምንጭ፡- biography of Ethiopian patriot.}
.
«~~~ #ፔጁን (ኢትኤል) ከወደዱት ሌሎች አስደናቂ መረጃዎች እንዲደርሰዎ ሼር ፣፣፣፣፣ላይክ እንዲሁም ጓደኛዎን invit በማድርግ ቤተሰብ ይሁኑ!
.
《...... #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! ......》
⤵️〰⤵️〰⤵️
👍3
✍ የታላቁ ሊቅ አባ ተስፋ ስላሴ ሞገስ " ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው የተዋህዶ አንበሳ እየሱስ ክርስቶስ ነው" የተሰኝውን የምስጢር መፃሕፍ እነሆ ጋበዝኋችሁ🙏
⤵️〰⤵️〰⤵️
⤵️〰⤵️〰⤵️
✍ሰላም ውድ የኢትኤል ቤተሰቦች ፔጃችን ለሁሉም ተደራሽ ይሆን ዘንድ ከዚህ በታች የምትመለከቱትን ሊንክ ለወዳጆቻችሁ አጋሩ...⤵️〰⤵️〰⤵️
❀︵♡ #ጥንታዊ_ብራና_በነፃ ♡︵❀
<< መጻሕፈ ኩፋሌ>>
♡┈┈••✦ #ሼር_share_ሼር ✦••┈┈♡
✦ ጥንታዊ የኢትዮጵያ ብራና መፃሕፍት በመላው አለም ተበትነው የሚገኙ ሲሆን ለምዕራቡ አለም የስልጣኔ መሰረቶች ናቸው ። ከእነዚህ ውስጥ በጣም ብዙዎች ብራና መፃሕፍት በማይክሮ ፊልም ተነስተዋል ለአብነት ያህል በፈረንሣይ ብሔራዊ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ በርካታ የኢትዮጵያ ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት፣ ደብዳቤዎች እና ታሪካዊ ሰነዶች ይገኛሉ። እነዚህ ስብስቦች መጻሕፍቱን ወደ ፈረንሣይ አገር በወሰዳቸው ሰው ስም ዝርዝር ካታሎግ ተዘጋችጅቶላቸው በጥንቃቄ ተቀምጠዋል።
:
✦ ለምሳሌ ፣ የአንቷን ዳባዲ ስብስብ ፣የማሪዮስ ሼን ስብስብ፣ የካሲሚር ሞንዶን ቪዳዬ ስብስብ ፣ የማርሴል ግሪዮ ስብስብ፣ ...... መጥቀስ ይቻላል። ጋሊጋሊካ ቢሊያሊያቴ ፈረንሳይ (ቢኤንኤ) የተሰኝው ዲጂታል ቤተ-መጽሐፍት ደግሞ ከላይ ያየናቸውን የብራና ስብስቦች ማይክሮ ፊልም በማንሳት ጠቀም ባለ ገንዘብ ለመላው አለም ይሸጣል ። ከእነዚህ የብራና መፃሕፍት ግብይት ላይ የኢትዮጵያ ባለ ሀብቶች ቢሳተፋ እና ቅርሶቻችንን ብናስመልስ መልካም ነው ።
:
✦ ለዛሬ በፈረንሳይ ቤተ -መፃሕፍት ውስጥ ከሚገኙት የአንቷን ዳባዲ ስብስብ መካከል <<Ethiopien d'Abbadie 154 >> የተሰኝውን እጅግ ጥንታዊ እና ኦሪጅናል <<የመፃሕፈ ኩፋሌ ትርጓሜ>> 222 የብራና ገፅች ያሉት ጥንታዊ መፃሕፍ ጋበዝኋችሁ።ይህ መፃሕፍ online ግብይት ላይ በብዙ ዶላር ነው የሚሸጠው እኛ ደግሞ በነፃ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ሼር በማድረግ እናጋራ ።
✦✦መፃሕፋን በቴሌ ግራም ፔጃችን ያገኙታል!!!
●~~~~ወደ ቴሌ ግራም ፔጃችን ይቀላቀሉ-» https://t.me/ethale
.
«~~~ # ፔጁን(ኢትኤል) ከወደዱት ሌሎች አስደናቂ መረጃዎች እንዲደርሰዎ ሼር ፣፣፣፣፣ላይክ እንዲሁም ጓደኛዎን invit በማድርግ ቤተሰብ ይሁኑ!
.
《.. # ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! .》
♡┈┈┈••✦share_ሼር_share✦••┈┈┈♡
⤵️〰⤵️〰⤵️
<< መጻሕፈ ኩፋሌ>>
♡┈┈••✦ #ሼር_share_ሼር ✦••┈┈♡
✦ ጥንታዊ የኢትዮጵያ ብራና መፃሕፍት በመላው አለም ተበትነው የሚገኙ ሲሆን ለምዕራቡ አለም የስልጣኔ መሰረቶች ናቸው ። ከእነዚህ ውስጥ በጣም ብዙዎች ብራና መፃሕፍት በማይክሮ ፊልም ተነስተዋል ለአብነት ያህል በፈረንሣይ ብሔራዊ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ በርካታ የኢትዮጵያ ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት፣ ደብዳቤዎች እና ታሪካዊ ሰነዶች ይገኛሉ። እነዚህ ስብስቦች መጻሕፍቱን ወደ ፈረንሣይ አገር በወሰዳቸው ሰው ስም ዝርዝር ካታሎግ ተዘጋችጅቶላቸው በጥንቃቄ ተቀምጠዋል።
:
✦ ለምሳሌ ፣ የአንቷን ዳባዲ ስብስብ ፣የማሪዮስ ሼን ስብስብ፣ የካሲሚር ሞንዶን ቪዳዬ ስብስብ ፣ የማርሴል ግሪዮ ስብስብ፣ ...... መጥቀስ ይቻላል። ጋሊጋሊካ ቢሊያሊያቴ ፈረንሳይ (ቢኤንኤ) የተሰኝው ዲጂታል ቤተ-መጽሐፍት ደግሞ ከላይ ያየናቸውን የብራና ስብስቦች ማይክሮ ፊልም በማንሳት ጠቀም ባለ ገንዘብ ለመላው አለም ይሸጣል ። ከእነዚህ የብራና መፃሕፍት ግብይት ላይ የኢትዮጵያ ባለ ሀብቶች ቢሳተፋ እና ቅርሶቻችንን ብናስመልስ መልካም ነው ።
:
✦ ለዛሬ በፈረንሳይ ቤተ -መፃሕፍት ውስጥ ከሚገኙት የአንቷን ዳባዲ ስብስብ መካከል <<Ethiopien d'Abbadie 154 >> የተሰኝውን እጅግ ጥንታዊ እና ኦሪጅናል <<የመፃሕፈ ኩፋሌ ትርጓሜ>> 222 የብራና ገፅች ያሉት ጥንታዊ መፃሕፍ ጋበዝኋችሁ።ይህ መፃሕፍ online ግብይት ላይ በብዙ ዶላር ነው የሚሸጠው እኛ ደግሞ በነፃ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ሼር በማድረግ እናጋራ ።
✦✦መፃሕፋን በቴሌ ግራም ፔጃችን ያገኙታል!!!
●~~~~ወደ ቴሌ ግራም ፔጃችን ይቀላቀሉ-» https://t.me/ethale
.
«~~~ # ፔጁን(ኢትኤል) ከወደዱት ሌሎች አስደናቂ መረጃዎች እንዲደርሰዎ ሼር ፣፣፣፣፣ላይክ እንዲሁም ጓደኛዎን invit በማድርግ ቤተሰብ ይሁኑ!
.
《.. # ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! .》
♡┈┈┈••✦share_ሼር_share✦••┈┈┈♡
⤵️〰⤵️〰⤵️
Telegram
ኢትኤል
ስለ ጥንታዊው የኢትኤል ስልጣኔ እናወራለን! እንዘምራለን!
👍2
✍ #ኮከቡ?.....ደሸት
💚💛❤️
✔️ ኦሪት ዘኁልቁ 24÷21 እንዲህ የሚል ትንቢት እናገኛለን "በማደሪያህ የፀና ነው፤ ጎጆህም በአምባ ላይ ተሠርቷል፤ ነገር ግን አሶር እስኪማርክህ ድረስ ቄናዊ አንተ ለጥፋት ባርነት ትሆናለህ፤ አምላክህ ይህን ሲያደርግ አወደ፤ በሕይወት ማን ይኖራል፤ ከኪቴም ዳርቻ መርከቦች ይመጣሉ፤ ያስጨነቅህን አሦርንም ያስጨንቃሉ፤ ነገር ግን እርሱም ደግሞ ይጠፋል፡፡›
✔️ ተብሎ የተነገረውን ትንቢት ኢትዮጵያዊው ስነ ከዋክብት ተመራማሪ ደሸት በቀትር ጊዜ ከምንጩ ዳር (ጣና ሀይቅ ) ተቀምጦ ሲከታተል ፍልስፍናውን በአዝዋሪት ውሃ ሲያይ እና ሲፈለስፍ ለብልአም የታየው ኮከብ እንደገና ለደሸት ታየው የአዝዋሪቱን አረፋ ኮከብ እየተከታተለ ሲጽፍ
✔️ ድንግል ሴት (እመቤታችን) ያለ ዘር የተወለደ ልጅ ታቅፋ አያት፤ ወዲያውኑ ያየውንና ወደ ድንግሊቱ የመራውን ኮከብ ሥዕል በናስ ሰሌዳ ሥሎና ቀርጾና ድንግሊቱን፣ ልጅዋን እንደታቀፈች በወርቅ ሰሌዳ ሥዕሉን ቀርጾ ለልጆቹ አስቀመጠው
✔️ ሊሞት ሲል ‹ይህ ኮከብ የሚመስል በምሥራቅ በኩል ሲወጣ ዐይታችሁ፤ ጨረሩን ወደ ሚያመለክታቸሁ ምድር ተጉዛችሁ፣ ከምድራችሁ ከምታገኙት ከምታገኙት የምድር አበል ወርቅ፣ እጣን፣ ከርቤ፣ ልብስ ይዛችሁ ይህን አምላካችን ለአባታችን ለአዳም ለሔዋን እዲሰጣት የሰጠውን
✔️ አብርሃም ለአባታችን.ለመልከጼዴቅ አሥራት ብሎ የሰጠውን እንአርያ በክብር ይዛችሁ፣ የኮከብ ብርሃን ለስግደት ሰግዳችሁ ስጡት፤ ሉልና ዮጴ የወርቅ ሃመልመላል ለስጡለት፤ ይህ.እስከሚሆን ድረስ እንቆ አርያውን ተመልከቱት
✔️ እርሃብ ዘመን ሊሆን ሲል መልኩ ይጠቁራል፤ የጥጋብ ዘመን ሊሆን ሲል መልኩ ያበራል፤ ቅባቱ ይጭረቀረቃል ሲል እናተም ማርና ወተት ወደሚስባት ምድር ሔዳችሁ ትኖራላችሁ› ብሎ ለልጆቹ በተለመደ በአሥራ አንድ ሱባኤ ሞቷል፡፡ ይህም ዘመን በእሥራኤል ንጉሥ አልነበረም፡፡
✔️ በተለያየ ጊዜ አፄ ኃይለ ስላሴ ይህን ኮከብ ቅርፅ በእጃቸው ሰርተው የምንመለከታቸው ምክንያትም አንድም በንግስት ሳባ በኩል የንጉስ ሰለሞንን ስርዑ መንግስት ተቀብያለሁ ወይም የሰለሞን የዘር ሀረግ አለኝ ለማለት ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ ይህ ኮከብ
✔️ በኢትዮጵያዊው ፈላስፋ ደሸት አማካይነት ደግሞ መሲሁ መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን በተዋህዶ ከብሮ እንደ ሚወለድ እና ሰብዐ ሰገድ ከኢትዮጵያ በኮከቡ መሪነት ተነስተው አምኃ(ስጦታ) እንዳቀረቡለት የሚገልፅ ነው።
✔️ ይህ ኮከብ በቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያን እና ጎንደር አፄ ፋሲል ግንብ ላይ ተጠልስመው ይገኛሉ ። ብዙ ሰው ኮከቡ የኢሉምናንት አድርጎ ነው የሚቆጥረው ይህ ግን የተሳሳተ አመለካክት ነው። የኢሉምናንት ኮከብ በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ላይ የምንመለከተው ባለ አምስት ጎን(pentagonal) ቅርፅ ያለው ሲሆን ከላይ ያየነው የሰለሞን ወይም የጃን ሆይ ምልክት ግን ባለ ስድስት ጎን (hexagonal) ምስል ነው ለዚህም የእስራኤል ሰንደቅ አላማ
ጥሩ ምሳሌ ነው ።
✔️ በእሥራኤል ላይ የነገሠው ንጉሥ ዳዊትም በመንፈስ የታየውን ትንቢት እንዲህ ሲል ተናጋገረ ‹በፊቱ ኢትዮጵያውያን ይሰግዳሉ ጠላቶቹም አፈር ይለብሳሉ፤ የተርሲስና የደሴቶች ነገሥታት ሥጦታን ያመጣሉ፤ የአረብና የሳባ ነገሥታ እጅ መንሻን ያቀርባሉ፡፡ነገሥታት ሁሉ ይሰግዱለታል፤ አህዛብ ሁሉ ይገዙለታል፡፡› ሲል ከደሸት በኋላ ተናግል፤ ይህም ትንቢት ለመሲህ እንጅ ለሰለሞን አይደለም፡፡ ነገር ግን ከወርቅ በፊት ሰም ስለሚቀርብ ሰም የሰለሞን ወርቅ የመሲህ ትንቢቱ ተፈጽሟል፡፡ ካነበባችሁ ሌሎችም እንዲያውቁ ሼር share ማድረግ እንዳትረሱ !!!
✍ ስለ ጥንታዊቷ ኢትዮጵያ ስልጣኔ እውቀት እና መፃሕፍትን ለማግኘት ከፈለጉ የፊስ ቡክ እንዲሁም ቴሌ ግራም ፔጃችንን ይጎብኙ!
.
《.. #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! .》
⤵️〰⤵️〰⤵️
💚💛❤️
✔️ ኦሪት ዘኁልቁ 24÷21 እንዲህ የሚል ትንቢት እናገኛለን "በማደሪያህ የፀና ነው፤ ጎጆህም በአምባ ላይ ተሠርቷል፤ ነገር ግን አሶር እስኪማርክህ ድረስ ቄናዊ አንተ ለጥፋት ባርነት ትሆናለህ፤ አምላክህ ይህን ሲያደርግ አወደ፤ በሕይወት ማን ይኖራል፤ ከኪቴም ዳርቻ መርከቦች ይመጣሉ፤ ያስጨነቅህን አሦርንም ያስጨንቃሉ፤ ነገር ግን እርሱም ደግሞ ይጠፋል፡፡›
✔️ ተብሎ የተነገረውን ትንቢት ኢትዮጵያዊው ስነ ከዋክብት ተመራማሪ ደሸት በቀትር ጊዜ ከምንጩ ዳር (ጣና ሀይቅ ) ተቀምጦ ሲከታተል ፍልስፍናውን በአዝዋሪት ውሃ ሲያይ እና ሲፈለስፍ ለብልአም የታየው ኮከብ እንደገና ለደሸት ታየው የአዝዋሪቱን አረፋ ኮከብ እየተከታተለ ሲጽፍ
✔️ ድንግል ሴት (እመቤታችን) ያለ ዘር የተወለደ ልጅ ታቅፋ አያት፤ ወዲያውኑ ያየውንና ወደ ድንግሊቱ የመራውን ኮከብ ሥዕል በናስ ሰሌዳ ሥሎና ቀርጾና ድንግሊቱን፣ ልጅዋን እንደታቀፈች በወርቅ ሰሌዳ ሥዕሉን ቀርጾ ለልጆቹ አስቀመጠው
✔️ ሊሞት ሲል ‹ይህ ኮከብ የሚመስል በምሥራቅ በኩል ሲወጣ ዐይታችሁ፤ ጨረሩን ወደ ሚያመለክታቸሁ ምድር ተጉዛችሁ፣ ከምድራችሁ ከምታገኙት ከምታገኙት የምድር አበል ወርቅ፣ እጣን፣ ከርቤ፣ ልብስ ይዛችሁ ይህን አምላካችን ለአባታችን ለአዳም ለሔዋን እዲሰጣት የሰጠውን
✔️ አብርሃም ለአባታችን.ለመልከጼዴቅ አሥራት ብሎ የሰጠውን እንአርያ በክብር ይዛችሁ፣ የኮከብ ብርሃን ለስግደት ሰግዳችሁ ስጡት፤ ሉልና ዮጴ የወርቅ ሃመልመላል ለስጡለት፤ ይህ.እስከሚሆን ድረስ እንቆ አርያውን ተመልከቱት
✔️ እርሃብ ዘመን ሊሆን ሲል መልኩ ይጠቁራል፤ የጥጋብ ዘመን ሊሆን ሲል መልኩ ያበራል፤ ቅባቱ ይጭረቀረቃል ሲል እናተም ማርና ወተት ወደሚስባት ምድር ሔዳችሁ ትኖራላችሁ› ብሎ ለልጆቹ በተለመደ በአሥራ አንድ ሱባኤ ሞቷል፡፡ ይህም ዘመን በእሥራኤል ንጉሥ አልነበረም፡፡
✔️ በተለያየ ጊዜ አፄ ኃይለ ስላሴ ይህን ኮከብ ቅርፅ በእጃቸው ሰርተው የምንመለከታቸው ምክንያትም አንድም በንግስት ሳባ በኩል የንጉስ ሰለሞንን ስርዑ መንግስት ተቀብያለሁ ወይም የሰለሞን የዘር ሀረግ አለኝ ለማለት ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ ይህ ኮከብ
✔️ በኢትዮጵያዊው ፈላስፋ ደሸት አማካይነት ደግሞ መሲሁ መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን በተዋህዶ ከብሮ እንደ ሚወለድ እና ሰብዐ ሰገድ ከኢትዮጵያ በኮከቡ መሪነት ተነስተው አምኃ(ስጦታ) እንዳቀረቡለት የሚገልፅ ነው።
✔️ ይህ ኮከብ በቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያን እና ጎንደር አፄ ፋሲል ግንብ ላይ ተጠልስመው ይገኛሉ ። ብዙ ሰው ኮከቡ የኢሉምናንት አድርጎ ነው የሚቆጥረው ይህ ግን የተሳሳተ አመለካክት ነው። የኢሉምናንት ኮከብ በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ላይ የምንመለከተው ባለ አምስት ጎን(pentagonal) ቅርፅ ያለው ሲሆን ከላይ ያየነው የሰለሞን ወይም የጃን ሆይ ምልክት ግን ባለ ስድስት ጎን (hexagonal) ምስል ነው ለዚህም የእስራኤል ሰንደቅ አላማ
ጥሩ ምሳሌ ነው ።
✔️ በእሥራኤል ላይ የነገሠው ንጉሥ ዳዊትም በመንፈስ የታየውን ትንቢት እንዲህ ሲል ተናጋገረ ‹በፊቱ ኢትዮጵያውያን ይሰግዳሉ ጠላቶቹም አፈር ይለብሳሉ፤ የተርሲስና የደሴቶች ነገሥታት ሥጦታን ያመጣሉ፤ የአረብና የሳባ ነገሥታ እጅ መንሻን ያቀርባሉ፡፡ነገሥታት ሁሉ ይሰግዱለታል፤ አህዛብ ሁሉ ይገዙለታል፡፡› ሲል ከደሸት በኋላ ተናግል፤ ይህም ትንቢት ለመሲህ እንጅ ለሰለሞን አይደለም፡፡ ነገር ግን ከወርቅ በፊት ሰም ስለሚቀርብ ሰም የሰለሞን ወርቅ የመሲህ ትንቢቱ ተፈጽሟል፡፡ ካነበባችሁ ሌሎችም እንዲያውቁ ሼር share ማድረግ እንዳትረሱ !!!
✍ ስለ ጥንታዊቷ ኢትዮጵያ ስልጣኔ እውቀት እና መፃሕፍትን ለማግኘት ከፈለጉ የፊስ ቡክ እንዲሁም ቴሌ ግራም ፔጃችንን ይጎብኙ!
.
《.. #ኢትዮጵያ_በዳግም_ትንሳኤ_ትነሳለች !!!! .》
⤵️〰⤵️〰⤵️
❤3👍3
