ዛሬ ይህቺን ልበላችሁ👇👇
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉እጅህ ላይ ከታመንህ እግዚአብሔር አምላክ በእጁ ውስጥ ያለውን ነገር ይሰጥሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉በውስጥህ ያለውን አቅም መጠቀም ከቻልህ እግዚአብሔር የአንተ ያልሆነ ተጨማሪ አቅም ይሰጥሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉ከእግረኞች ጋር ሳትደክም እኩል መራመድና መቅደም ከቻልህ እግዚአብሔር ፈረስን ለውድድር ይሰጥሃል። ኤር. 12፥5
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉የሚታዩ ኃጢአቶችን ለመዋጋት ታምነህ ከተገኘህ እግዚአብሔር የተሸሸጉና የማይታዩ ኃጢአቶችን ድል እንድትነሣ ይሾምሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉በሕፃንነትህ በልጅነትህ ለእግዚአብሔር የታመንህ ሆነህ ከተገኘህ እርሱ በወጣትነትህ በምታደርገው ውጊያ ውስጥ ታማኝነትን ያድልሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉ልያን ለመቀበል ታማኝ ሆነህ ከተገኘህ እግዚአብሔር ራሔልን ሚስት አድርገህ ታገባት ዘንድ ይሰጥሃል። ዘፍ. 29፥27
👉በሲና ምድረ በዳ ለመቀመጥ ታማኝ ሆነህ ከተገኘህ እግዚአብሔር አምላክ የተስፋይቱን ምድር ከንዓንን ያወርስሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
በዚህ በተወሰነና አጭር ሕይወት ታማኝ ሆነህ ከተገኘህ እግዚአብሔር መጨረሻ የሌለውን ዘላለማዊ ሕይወት ያድልሃል።
#ልብ_በሉ❗
ትልቁ ቁም ነገር በእጅህ ውስጥ የገባው ነገር ትንሽም ይሁን ጥቂት በእርሱ መታመን መቻልህ ነው።
ስለሆነም ባለህ አንድ መክሊት ታምነህ ስትገኝ እግዚአብሔር አምስት መክሊቶችን በአደራ ይሰጥሃል።
አንተ በሚታዩት ነገሮች ላይ ታማኝ ሆነህ ስትገኝ እርሱ በማይታዩት ነገሮች ላይ ይሾምሃል።
በመሆኑም ዓይን ያላየችውን ጆሮ ያልሰማውን በሰው ልብ ያልታሰበውን መንግሥቱን ያወርስሃል። 1ኛ ቆሮ 2፥9
(አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ - መንፈሳዊው መንገድ መጽሐፍ አያሌው ዘኢየሱስ እንደተረጎመው።)
🌻
የሕይወት ፡ እናቱ ፡ ሆይ፤ ተቀዳሚ ፡ ተከታይ ፡ በሌለው ፡ በአንድ ፡ ልጅሽና ፡ በእኛ ፡ መካከል ፡ አስታርቂን።
እነሆ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ የመዳን ቀን አሁን ነው
-1ኛቆሮ 6÷2
Join @eotcy
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉እጅህ ላይ ከታመንህ እግዚአብሔር አምላክ በእጁ ውስጥ ያለውን ነገር ይሰጥሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉በውስጥህ ያለውን አቅም መጠቀም ከቻልህ እግዚአብሔር የአንተ ያልሆነ ተጨማሪ አቅም ይሰጥሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉ከእግረኞች ጋር ሳትደክም እኩል መራመድና መቅደም ከቻልህ እግዚአብሔር ፈረስን ለውድድር ይሰጥሃል። ኤር. 12፥5
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉የሚታዩ ኃጢአቶችን ለመዋጋት ታምነህ ከተገኘህ እግዚአብሔር የተሸሸጉና የማይታዩ ኃጢአቶችን ድል እንድትነሣ ይሾምሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉በሕፃንነትህ በልጅነትህ ለእግዚአብሔር የታመንህ ሆነህ ከተገኘህ እርሱ በወጣትነትህ በምታደርገው ውጊያ ውስጥ ታማኝነትን ያድልሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
👉ልያን ለመቀበል ታማኝ ሆነህ ከተገኘህ እግዚአብሔር ራሔልን ሚስት አድርገህ ታገባት ዘንድ ይሰጥሃል። ዘፍ. 29፥27
👉በሲና ምድረ በዳ ለመቀመጥ ታማኝ ሆነህ ከተገኘህ እግዚአብሔር አምላክ የተስፋይቱን ምድር ከንዓንን ያወርስሃል።
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
በዚህ በተወሰነና አጭር ሕይወት ታማኝ ሆነህ ከተገኘህ እግዚአብሔር መጨረሻ የሌለውን ዘላለማዊ ሕይወት ያድልሃል።
#ልብ_በሉ❗
ትልቁ ቁም ነገር በእጅህ ውስጥ የገባው ነገር ትንሽም ይሁን ጥቂት በእርሱ መታመን መቻልህ ነው።
ስለሆነም ባለህ አንድ መክሊት ታምነህ ስትገኝ እግዚአብሔር አምስት መክሊቶችን በአደራ ይሰጥሃል።
አንተ በሚታዩት ነገሮች ላይ ታማኝ ሆነህ ስትገኝ እርሱ በማይታዩት ነገሮች ላይ ይሾምሃል።
በመሆኑም ዓይን ያላየችውን ጆሮ ያልሰማውን በሰው ልብ ያልታሰበውን መንግሥቱን ያወርስሃል። 1ኛ ቆሮ 2፥9
(አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ - መንፈሳዊው መንገድ መጽሐፍ አያሌው ዘኢየሱስ እንደተረጎመው።)
🌻
የሕይወት ፡ እናቱ ፡ ሆይ፤ ተቀዳሚ ፡ ተከታይ ፡ በሌለው ፡ በአንድ ፡ ልጅሽና ፡ በእኛ ፡ መካከል ፡ አስታርቂን።
እነሆ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ የመዳን ቀን አሁን ነው
-1ኛቆሮ 6÷2
Join @eotcy
ንጉስ ሰሎሞን እና ጉንዳኗ
ንጉስ ሰሎሞን ለተፈጥሮ ባለው ፍቅር ይታወቃል እርሱ በየጊዜው በአትክልት ስፍራዎቹ በወንዝ ዳርቻዎችና በተራራዎች ላይ ይዘዋወር ነበር።
እርሱ እንስሳትን ወፎችን ዓሳዎችንና ነፍሳትን በፍላጎት በመመልከትና በደመ ነፍሳቸው ውስጥ የተገለጠውን የጥበባቸውን ጠባይ በማየት እግዚአብሔር ለእነርሱ ያለውን እንክብካቤ ያረጋግጥ ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን ታዲያ ትኩረቱ በአንዲት ትንሽ ጉንዳን ላይ ያርፋል። ጉንዳጊቱ ከእርሷ ክብደት ብዙ እጥፍ የሚበልጠውን የጥሬ ግማሽ ተሸክማ እየሄደች ነበር። ጉንዳኗ ይህን የጥሬ ስባሪ ተሸክማ የምትጓዘው በጉንድጓዷ ውስጥ ለማከማቸት ነበር።
@eotcy
በዚህ ጊዜ ንጉሡ እጅግ ስለተደነቀ ይህቺን ጉንዳን ለምንድን ነው የማላስደስታት ይላል። እርሱ ይህን ያለው ያላትን ጉልበት ሁሉ ከዚህ የጥሬ ድቃቂ ላይ ስታጠፋ ስለተመለከተ ነበር።
"እግዚአብሔር ይህን ያህል ታላቅ ሃብት ለእኔ የሰጠኝ ደስታን ለህዝቤ ብቻ እንድሰጥ ሳይሆን ለእንስሳትም ለወፎችም ለነፍሳት ጭምር እንድሰጥ ነው።
@eotcy
ንጉሡ ይህን ብሎ ጉንዳኒቱን ካነሳ በኋላ ውስጡ እጅግ ለስላሳ በሆነ ሐር የተነጠፈ የወርቅ ሳጥን ውስጥ ያስቀምጣታል። ከእርሷ ጋር በወርቅ ሳጥኑ ውስጥ አንድ የስንዴ ቅንጣት ካስቀመጠላት በኋላ ከፈገግታ ጋር በየዕለቱ ምንም ሳትደክሚ የምትበይውን የስንዴ ቅንጣት ስለምሰጥሽ ከእንግዲህ በኃላ አትደክሚም በጎተራዬ ውስጥ የተትረፈረፈው ጥሬ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን እንስሳትን ወፎችንና ነፍሳትን የሚመግብ ነው አላት።
ንጉሡ እንዲህ ያለውን መልካም እንክብካቤ ለእርሷ ስላደረገላት ጉንዳኒቱ ታመሰግለዋለች።
@eotcy
በሚቀጥለው ቀን ንጉሡ ወደ ጉንዳኒቱ ተመልሶ ሲመጣ የተመገበችውን የአንዱን ቅንጣት ስንዴ ግማሽ እንደሆነ ሲመለከት እጅግ ይደነቃል። ሌላ አንድ የስንዴ ቅንጣት አስቀምጦላት በሚቀጥለው ቀን ተመልሶ ሲመጣ ጉንዳኗ ግማሹን ቅንጣት ተመግባ ግማሹን እንዳስቀመጠች ይመለከታል።
ይህ ሁኔታ እየተደጋገመ መሄዱን የተመለከተው ንጉሥ ሰሎሞን ጉንዳኗን ለምንድን ነው ሁል ጊዜ የአንዱን ቅንጣት ስንዴ ግማሽ የምታስቀልጭው? በማለት ይጠይቃታል።
@eotcy
ጉንዳኒቱም እንዲህ በማለት መለሰችለት እኔ በየዕለቱ የስንዴውን ግማሽ የማስቀምጠው ለመጠባበቂያ ነው አንተ ለእኔ ምን ያህል እንክብካቤ እንዳደረክልኝና በጎተራዎችህ ውስጥ ምን ያህል የበዛ ጥሬ እንዳለህ አውቃለሁ ይሁን እንጂ አንተ ሰው ስለሆንክ በየዕለቱ የምትከውነው የስራህ ብዛት እኔን እንድትረሳኝ ያደርገሃል ይሄ በሚሆንበት ጊዜ ያስቀመጥኳትን የስንደ ቅንጣት ከረሃብ ትታደግልኛለች ምግቤን በድካሜ እንዳገኝ የተወኝ እግዚአብሔር አይረሳኝም አንተ ግን ልትረሳኝ ትችላለህ።
በዚህ ጊዜ ንጉሡ ጉንዳኗን ወደ ቀደመ ሕይወቷ ተመልሳ ኑሮዋን እንዴትቀጥል ይለቃታል
እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያስቀመጠውን ነገር ለእርሷ እንደሰጣት ተገንዝቧልና።
ፈጥሮ የማይጥል ወዶ የማይጠላ እግዚአብሔር ብቻ ነው።
ክርስቲያኖች ሰው እንደተሰባሪ ብርጭቆ ነው።
እግዚአብሔርን የተመረኮዘ አይወድቅም።
.......የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ እነሆ የመዳን ቀን አሁን ነው
-2ኛ ቆሮ6÷2
💚 @eotcy 💚
💛 @eotcy 💛
❤ @eotcy ❤
ንጉስ ሰሎሞን ለተፈጥሮ ባለው ፍቅር ይታወቃል እርሱ በየጊዜው በአትክልት ስፍራዎቹ በወንዝ ዳርቻዎችና በተራራዎች ላይ ይዘዋወር ነበር።
እርሱ እንስሳትን ወፎችን ዓሳዎችንና ነፍሳትን በፍላጎት በመመልከትና በደመ ነፍሳቸው ውስጥ የተገለጠውን የጥበባቸውን ጠባይ በማየት እግዚአብሔር ለእነርሱ ያለውን እንክብካቤ ያረጋግጥ ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን ታዲያ ትኩረቱ በአንዲት ትንሽ ጉንዳን ላይ ያርፋል። ጉንዳጊቱ ከእርሷ ክብደት ብዙ እጥፍ የሚበልጠውን የጥሬ ግማሽ ተሸክማ እየሄደች ነበር። ጉንዳኗ ይህን የጥሬ ስባሪ ተሸክማ የምትጓዘው በጉንድጓዷ ውስጥ ለማከማቸት ነበር።
@eotcy
በዚህ ጊዜ ንጉሡ እጅግ ስለተደነቀ ይህቺን ጉንዳን ለምንድን ነው የማላስደስታት ይላል። እርሱ ይህን ያለው ያላትን ጉልበት ሁሉ ከዚህ የጥሬ ድቃቂ ላይ ስታጠፋ ስለተመለከተ ነበር።
"እግዚአብሔር ይህን ያህል ታላቅ ሃብት ለእኔ የሰጠኝ ደስታን ለህዝቤ ብቻ እንድሰጥ ሳይሆን ለእንስሳትም ለወፎችም ለነፍሳት ጭምር እንድሰጥ ነው።
@eotcy
ንጉሡ ይህን ብሎ ጉንዳኒቱን ካነሳ በኋላ ውስጡ እጅግ ለስላሳ በሆነ ሐር የተነጠፈ የወርቅ ሳጥን ውስጥ ያስቀምጣታል። ከእርሷ ጋር በወርቅ ሳጥኑ ውስጥ አንድ የስንዴ ቅንጣት ካስቀመጠላት በኋላ ከፈገግታ ጋር በየዕለቱ ምንም ሳትደክሚ የምትበይውን የስንዴ ቅንጣት ስለምሰጥሽ ከእንግዲህ በኃላ አትደክሚም በጎተራዬ ውስጥ የተትረፈረፈው ጥሬ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን እንስሳትን ወፎችንና ነፍሳትን የሚመግብ ነው አላት።
ንጉሡ እንዲህ ያለውን መልካም እንክብካቤ ለእርሷ ስላደረገላት ጉንዳኒቱ ታመሰግለዋለች።
@eotcy
በሚቀጥለው ቀን ንጉሡ ወደ ጉንዳኒቱ ተመልሶ ሲመጣ የተመገበችውን የአንዱን ቅንጣት ስንዴ ግማሽ እንደሆነ ሲመለከት እጅግ ይደነቃል። ሌላ አንድ የስንዴ ቅንጣት አስቀምጦላት በሚቀጥለው ቀን ተመልሶ ሲመጣ ጉንዳኗ ግማሹን ቅንጣት ተመግባ ግማሹን እንዳስቀመጠች ይመለከታል።
ይህ ሁኔታ እየተደጋገመ መሄዱን የተመለከተው ንጉሥ ሰሎሞን ጉንዳኗን ለምንድን ነው ሁል ጊዜ የአንዱን ቅንጣት ስንዴ ግማሽ የምታስቀልጭው? በማለት ይጠይቃታል።
@eotcy
ጉንዳኒቱም እንዲህ በማለት መለሰችለት እኔ በየዕለቱ የስንዴውን ግማሽ የማስቀምጠው ለመጠባበቂያ ነው አንተ ለእኔ ምን ያህል እንክብካቤ እንዳደረክልኝና በጎተራዎችህ ውስጥ ምን ያህል የበዛ ጥሬ እንዳለህ አውቃለሁ ይሁን እንጂ አንተ ሰው ስለሆንክ በየዕለቱ የምትከውነው የስራህ ብዛት እኔን እንድትረሳኝ ያደርገሃል ይሄ በሚሆንበት ጊዜ ያስቀመጥኳትን የስንደ ቅንጣት ከረሃብ ትታደግልኛለች ምግቤን በድካሜ እንዳገኝ የተወኝ እግዚአብሔር አይረሳኝም አንተ ግን ልትረሳኝ ትችላለህ።
በዚህ ጊዜ ንጉሡ ጉንዳኗን ወደ ቀደመ ሕይወቷ ተመልሳ ኑሮዋን እንዴትቀጥል ይለቃታል
እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያስቀመጠውን ነገር ለእርሷ እንደሰጣት ተገንዝቧልና።
ፈጥሮ የማይጥል ወዶ የማይጠላ እግዚአብሔር ብቻ ነው።
ክርስቲያኖች ሰው እንደተሰባሪ ብርጭቆ ነው።
እግዚአብሔርን የተመረኮዘ አይወድቅም።
.......የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ እነሆ የመዳን ቀን አሁን ነው
-2ኛ ቆሮ6÷2
💚 @eotcy 💚
💛 @eotcy 💛
❤ @eotcy ❤
📌 ታላቅ የንግስ በዓል ጥሪ❗
ሰማዕታት የዚህችን ዓለም ጣዕም በእውነት ናቁ
ደማቸውንም ስለ እግዚአብሔር አፈሰሱ
ስለ መንግስተ ሰማያትም መራራ ሞትን ታገሱ
ውዳሴ ማርያም የሐሙስ
👉የሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስና የዓለም ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ሐምሌ 5 የእረፍት መታሰቢያ በዓልን ታስቦ ይውላል። ይህንን ታላቅ በዓል በስማቸው በተሰየመው በጥንታዊውና አንጋፋው ደብር በብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስወ ጳውሎስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ይከብራልእርሶም ከወዳጆቾ ጋር በመምጣት ከቃልኪዳናየው የሳተፉ ዘንድ በአምላከ ጴጥሮስወ ጻውሎስ ስም ተጋብቻችኃል።
አድራሻ 👉 ከፒያሳ ወደ አስኮ ሲመጡ ዊንጌት ዊንጌት ኮሌጅ አጠገብ
👉 ከጦርኃይሎች መስመር ለሚመጡ እንዲሁ ከሁሉም አቅጣጫ ለሚመጡ ዊንጌት አደባባይ ገባ ብሎ
💚 @eotcy 💚
💛 @eotcy 💛
❤ @eotcy ❤
ሰማዕታት የዚህችን ዓለም ጣዕም በእውነት ናቁ
ደማቸውንም ስለ እግዚአብሔር አፈሰሱ
ስለ መንግስተ ሰማያትም መራራ ሞትን ታገሱ
ውዳሴ ማርያም የሐሙስ
👉የሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስና የዓለም ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ሐምሌ 5 የእረፍት መታሰቢያ በዓልን ታስቦ ይውላል። ይህንን ታላቅ በዓል በስማቸው በተሰየመው በጥንታዊውና አንጋፋው ደብር በብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስወ ጳውሎስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ይከብራልእርሶም ከወዳጆቾ ጋር በመምጣት ከቃልኪዳናየው የሳተፉ ዘንድ በአምላከ ጴጥሮስወ ጻውሎስ ስም ተጋብቻችኃል።
አድራሻ 👉 ከፒያሳ ወደ አስኮ ሲመጡ ዊንጌት ዊንጌት ኮሌጅ አጠገብ
👉 ከጦርኃይሎች መስመር ለሚመጡ እንዲሁ ከሁሉም አቅጣጫ ለሚመጡ ዊንጌት አደባባይ ገባ ብሎ
💚 @eotcy 💚
💛 @eotcy 💛
❤ @eotcy ❤
#ካልባረከኝ_አለቅህም
ከመጽሐፍ ቅዱስ ቅምሻ
@eotcy
ዘፍጥረት 32፥26
#እንዲህም አለው፡— ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። #እርሱም፡— ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም፡ አለው።
@eotcy
ያዕቆብም ወደ እናትና አባቱ ምድር ሲመለስ ላሞችንም አህዮችንም በጎችን ወንዶች ባሪያዎችንም ሴቶች ባሪያዎችንም ሚስቶችና ልጆችን ሁሉ ይዞ ተመለሰ ግን ዔሳው እንዳይገድለው ፈራ።
ያዕቆብም እጅግ ፈርቶ ተጨነቀ፤ ከእርሱም ጋር ያሉትን ሰዎች መንጎችንም ላሞችንም ግመሎችንም በሁለት ወገን ከፈላቸው፤
#እንዲህም አለ፡— ዔሳው መጥቶ አንዱን ወገን የመታ እንደ ሆነ የቀረው ወገን ያመልጣል።
በዚያች ሌሊትም ተነሣ፥ ሁለቱን ሚስቶቹንና ሁለቱን ባሪያዎቹን አሥራ አንዱንም ልጆቹን ወስዶ የያቦቅን ወንዝ ተሻገረ።
ያዕቆብ ኑሮው ሀብቱና ብቸኝነቱ ተቀይሯል እንጂ ማንነቱና ስሙ አልተለወጠም ነበር።
ያዕቆብም ለብቻው ቀረ፤ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።
እንዳላሸነፈውም ባየ ጊዜ የጭኑን ሹልዳ ነካው፤
#እንዲህም አለው፡— ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። #እርሱም፡— #ካልባረክኸኝ_አልለቅቅህም፡ አለው። አይገርምም ይህን ሁሉ ሀብትና ሰው ሰጥቶት አሁንም በረከትን ይፈልጋል ምክንያቱም አዲሱን የወይን ጠጅ በአዲሱ አቁማዳ ነው።
#እንዲህም_አለው፡— ስምህ ማን ነው? እርሱም፡— ያዕቆብ ነኝ፡ አለው።
#አለውም፡— #ከእንግዲህ_ወዲህ_ስምህ_እስራኤል_ይባል_እንጂ_ያዕቆብ_አይባል_ከእግዚአብሔር_ከሰው_ጋር_ታግለህ_አሸንፈሃልና።ብሎ በዚያም ስፍራ ባረከው።
#ያዕቆብም፡— እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፥ ሰውነቴም ድና ቀረች አለ ይህን ሲል ያዕቆብ እያነከሰ ነበር ታዲያ እያነከሰ እንዴት ሰውነቴ ድና ቀረች ይላል?
ያዕቆብ በመነካቱ የተለወጠው ድሮ ሲወጣ የነበረው አጭበርባሪው ማንነቱ ሲሆን ፤ ሌላው ደግሞ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አይቶ በህይወት የሚኖር የለምና እኔ ግን ድኛለው አለ። ወንዙን ባለፀጋ በመሆን ብቻ ሳይሆን እስራኤል ተብሎ የተመረጠ የእግዚአብሔር ህዝብ አባት ሊሆን ተሻገረ። ዔሳውም ጋር በሰላም ተገናኘ ምክንያቱም አሁን የትናንቱ ያዕቆብ አይደለም።
እኛም አመታትን ስናስቆጥር በቁስ ብቻ መለወጥ ሳይሆን የትናንቱ ጉድፍ ማንነት ከኛ ላይ እንዲወድቅና ስማችንን እንዲቀይር አዲስን ማንነት እንዲሰጠን ሁሉን ቻይ ነውና እግሮቹ ስር ወድቀን ካልባረከን አንለቅህም እንበለው።
@eotcy
ከመጽሐፍ ቅዱስ ቅምሻ
@eotcy
ዘፍጥረት 32፥26
#እንዲህም አለው፡— ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። #እርሱም፡— ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም፡ አለው።
@eotcy
ያዕቆብም ወደ እናትና አባቱ ምድር ሲመለስ ላሞችንም አህዮችንም በጎችን ወንዶች ባሪያዎችንም ሴቶች ባሪያዎችንም ሚስቶችና ልጆችን ሁሉ ይዞ ተመለሰ ግን ዔሳው እንዳይገድለው ፈራ።
ያዕቆብም እጅግ ፈርቶ ተጨነቀ፤ ከእርሱም ጋር ያሉትን ሰዎች መንጎችንም ላሞችንም ግመሎችንም በሁለት ወገን ከፈላቸው፤
#እንዲህም አለ፡— ዔሳው መጥቶ አንዱን ወገን የመታ እንደ ሆነ የቀረው ወገን ያመልጣል።
በዚያች ሌሊትም ተነሣ፥ ሁለቱን ሚስቶቹንና ሁለቱን ባሪያዎቹን አሥራ አንዱንም ልጆቹን ወስዶ የያቦቅን ወንዝ ተሻገረ።
ያዕቆብ ኑሮው ሀብቱና ብቸኝነቱ ተቀይሯል እንጂ ማንነቱና ስሙ አልተለወጠም ነበር።
ያዕቆብም ለብቻው ቀረ፤ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።
እንዳላሸነፈውም ባየ ጊዜ የጭኑን ሹልዳ ነካው፤
#እንዲህም አለው፡— ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። #እርሱም፡— #ካልባረክኸኝ_አልለቅቅህም፡ አለው። አይገርምም ይህን ሁሉ ሀብትና ሰው ሰጥቶት አሁንም በረከትን ይፈልጋል ምክንያቱም አዲሱን የወይን ጠጅ በአዲሱ አቁማዳ ነው።
#እንዲህም_አለው፡— ስምህ ማን ነው? እርሱም፡— ያዕቆብ ነኝ፡ አለው።
#አለውም፡— #ከእንግዲህ_ወዲህ_ስምህ_እስራኤል_ይባል_እንጂ_ያዕቆብ_አይባል_ከእግዚአብሔር_ከሰው_ጋር_ታግለህ_አሸንፈሃልና።ብሎ በዚያም ስፍራ ባረከው።
#ያዕቆብም፡— እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፥ ሰውነቴም ድና ቀረች አለ ይህን ሲል ያዕቆብ እያነከሰ ነበር ታዲያ እያነከሰ እንዴት ሰውነቴ ድና ቀረች ይላል?
ያዕቆብ በመነካቱ የተለወጠው ድሮ ሲወጣ የነበረው አጭበርባሪው ማንነቱ ሲሆን ፤ ሌላው ደግሞ እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አይቶ በህይወት የሚኖር የለምና እኔ ግን ድኛለው አለ። ወንዙን ባለፀጋ በመሆን ብቻ ሳይሆን እስራኤል ተብሎ የተመረጠ የእግዚአብሔር ህዝብ አባት ሊሆን ተሻገረ። ዔሳውም ጋር በሰላም ተገናኘ ምክንያቱም አሁን የትናንቱ ያዕቆብ አይደለም።
እኛም አመታትን ስናስቆጥር በቁስ ብቻ መለወጥ ሳይሆን የትናንቱ ጉድፍ ማንነት ከኛ ላይ እንዲወድቅና ስማችንን እንዲቀይር አዲስን ማንነት እንዲሰጠን ሁሉን ቻይ ነውና እግሮቹ ስር ወድቀን ካልባረከን አንለቅህም እንበለው።
@eotcy
☝️እርግጠኛ ነሽ ግን ፀንሰሻል?!
ዝኆን እና ውሻ በተመሳሳይ ጊዜ ይፀንሳሉ ፡፡ ከ3 ወራቶች በኋላ ውሻዋ ቡችላዎችን ወለደች፡፡ ዝኆኗ እንጸነሰች ከስድስት ወራት በኋላም ውሻዋ በድጋሚ ፀነሰችና ብዙ ቡችሎች ወለደች፡፡
🐕 . . . በ18ኛው ወር ውሻዋ ወደ ዝኆኗ ጥያቄ ይዛ ቀረበች ÷ “እርግጠኛ ነሽ ነፍሰ ጡር ነሽ?! አሁን በሆድሽ ጽንስ አለ? በተመሳሳይ ቀን ነፍሰ ጡር ሆነን ነበር ፥ እኔ ከ16 በላይ ቡችሎች ወለድኩኝ ። አሁን ግማሾቹ በዚህ ሰዓት አድገው ትልልቅ ውሾች ሆነዋል : ግን አንቺ አሁንም ነፍሰ ጡር ነኝ ትያለሽ፡፡ የጤና ነው?"
@eotcy
🐘 ዝኆኗም መለሰች “ልታውቂው የሚያስፈልግሽ አንድ ነገር ÷ በማህጸኔ የተሸከምኩት ቡችላ ሳይሆን ዝኆን ነውና በ2 ዓመት ውስጥ አንድ ብቻ እወልዳለሁ፡፡ የምወልደው ግን ተራ እንስሳ አይደለም! ልጄ መሬቱን ሲመታ ምድር ይሰማታል፡፡ ልጄ መንገዱን አቋርጦ ሲሻገር የሰው ልጅ ቆሞ እያደንቀው ይመለከታል ፤ እርሱ ሲንቀሳቀስ ሁሉም ይንቀጠቀጣል። የእኔ ልጅ የፍጥረትን ትኩረትን ሁሉ የሚስብ ኃያል ነው።" ስትል፡፡
@eotcy
✍አንዳንዶች ምድራዊ በረከቶችን በመመልከት ታላላቅ ዋጋ የሚያሰጡን የበጎ ምግባራትና ትሩፋት ዋጋዎችን የምንቀበልበት ጊዜ ÷ በብዙ መቃተት የተሸከምናቸው ፈተናዎቻችንንም የምንገላገልበት ቀን ይዘገይብናል ÷ የፀሎት ልመናችን መልስ ይርቀናል ። ነገር ግን ፈጣሪያችን ቢዘገይ የሚቀድመው የሌለ ÷ የጊዜያት ቀመር ስንኳ ለእርሱ ውብ ሥራ ገደብ የሚሆኑበት አይደለምና በሚታይ አገልግሎት ውስጥ የማይታዩ መንፈሳዊ ጸጋዎችን ተስፋ ማድረግን ለዘወትር አንርሳ! ያን ጊዜ ያለ ማንጎራጎር በማመስገን እንኖራለን። ደሃውና ምስኪኑ አልአዛር ስለ ድኅነቱ ቢመረር እንኳ ባለማማረሩ በአብርሃም እቅፍ እንደገባ እግዚአብሔር የሁላችንን ዋጋ አይረሳምና!
'በኀዘን ጊዜ የማያጉረመርሙ ከንፈሮች ከቅዱሳን ሰማዕታት ጋር እኩል ናቸው!'
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
@eotcy
ዝኆን እና ውሻ በተመሳሳይ ጊዜ ይፀንሳሉ ፡፡ ከ3 ወራቶች በኋላ ውሻዋ ቡችላዎችን ወለደች፡፡ ዝኆኗ እንጸነሰች ከስድስት ወራት በኋላም ውሻዋ በድጋሚ ፀነሰችና ብዙ ቡችሎች ወለደች፡፡
🐕 . . . በ18ኛው ወር ውሻዋ ወደ ዝኆኗ ጥያቄ ይዛ ቀረበች ÷ “እርግጠኛ ነሽ ነፍሰ ጡር ነሽ?! አሁን በሆድሽ ጽንስ አለ? በተመሳሳይ ቀን ነፍሰ ጡር ሆነን ነበር ፥ እኔ ከ16 በላይ ቡችሎች ወለድኩኝ ። አሁን ግማሾቹ በዚህ ሰዓት አድገው ትልልቅ ውሾች ሆነዋል : ግን አንቺ አሁንም ነፍሰ ጡር ነኝ ትያለሽ፡፡ የጤና ነው?"
@eotcy
🐘 ዝኆኗም መለሰች “ልታውቂው የሚያስፈልግሽ አንድ ነገር ÷ በማህጸኔ የተሸከምኩት ቡችላ ሳይሆን ዝኆን ነውና በ2 ዓመት ውስጥ አንድ ብቻ እወልዳለሁ፡፡ የምወልደው ግን ተራ እንስሳ አይደለም! ልጄ መሬቱን ሲመታ ምድር ይሰማታል፡፡ ልጄ መንገዱን አቋርጦ ሲሻገር የሰው ልጅ ቆሞ እያደንቀው ይመለከታል ፤ እርሱ ሲንቀሳቀስ ሁሉም ይንቀጠቀጣል። የእኔ ልጅ የፍጥረትን ትኩረትን ሁሉ የሚስብ ኃያል ነው።" ስትል፡፡
@eotcy
✍አንዳንዶች ምድራዊ በረከቶችን በመመልከት ታላላቅ ዋጋ የሚያሰጡን የበጎ ምግባራትና ትሩፋት ዋጋዎችን የምንቀበልበት ጊዜ ÷ በብዙ መቃተት የተሸከምናቸው ፈተናዎቻችንንም የምንገላገልበት ቀን ይዘገይብናል ÷ የፀሎት ልመናችን መልስ ይርቀናል ። ነገር ግን ፈጣሪያችን ቢዘገይ የሚቀድመው የሌለ ÷ የጊዜያት ቀመር ስንኳ ለእርሱ ውብ ሥራ ገደብ የሚሆኑበት አይደለምና በሚታይ አገልግሎት ውስጥ የማይታዩ መንፈሳዊ ጸጋዎችን ተስፋ ማድረግን ለዘወትር አንርሳ! ያን ጊዜ ያለ ማንጎራጎር በማመስገን እንኖራለን። ደሃውና ምስኪኑ አልአዛር ስለ ድኅነቱ ቢመረር እንኳ ባለማማረሩ በአብርሃም እቅፍ እንደገባ እግዚአብሔር የሁላችንን ዋጋ አይረሳምና!
'በኀዘን ጊዜ የማያጉረመርሙ ከንፈሮች ከቅዱሳን ሰማዕታት ጋር እኩል ናቸው!'
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
@eotcy
📌🛎 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ✝
🕯እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✝
🕯ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ
📖 ቅዱስ ወንጌል ላይ ከእመቤታችን ቀጥሎ የነዘካርያስን ቤተሰብ ያህል ክብሩ የተገለጠለት ፍጡር ይኖራል ብሎ መናገሩ ይከብዳል:: ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉን የጀመረው በዚህ ቅዱስ ቤተሰብ ነውና መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ሲል አጽፎታል:: "ዘካርያስ ካህኑና ቅድስት ኤልሳቤጥ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ" ይላቸዋል:: (ሉቃ. 1:6)
✍ የሰውን እንተወውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ መኖር ምን ይረቅ? ለዚህ አንክሮ (አድናቆት) ይገባል! እሊህ ቅዱሳን ባልና ሚስት ግን መካኖች በመሆናቸው ልጅ ሳይወልዱ ዘመናቸው አልፎ ነበር:: እንደ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት ዕድሜአቸው የኤልሳቤጥ 90 የዘካርያስ 100 ደግሞ ደርሶ ነበር:: ፍጹም መታገሳቸውን የተመለከተ ጌታ ግን በስተ እርጅናቸው ከሰው ሁሉ በላይ የሆነ: ትንቢት ለብቻው የተነገረለት (ኢሳ. 40:3, ሚል. 3:1) ታላቅ ነቢይን ይሰጣቸው ዘንድ መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው::
✍ ቅዱስ ዘካርያስ ሰው ነውና ከደስታ ብዛት በመከራከሩ ድዳ ሆነ:: ቅድስቲቷ ግን መስከረም 26 ቀን ታላቁን ሰው ጸንሳ ለ6 ወራት ራሷን ሠወረች:: በ6ኛው ወር የፍጥረት ሁሉ ጌታ በተጸነሰ ጊዜ የአርያም ንግሥት ድንግል እመቤታችን ደጋ ደጋውን ወደ ኤልሳቤጥ መጣች:: ሁለቱ ቅዱሳት የእህትማማች ልጆች ናቸው::
✍ የአምላክ እናቱ ስትደርስና "ሰላም" ስትላቸው መንፈስ ቅዱስ በእናትና ልጅ ወርዶ ኤልሳቤጥ በምስጋና: ዮሐንስ ደግሞ ገና በማሕጸን ሳለ በደስታ ዘለለ (ሰገደ):: ከዚህ በሁዋላ በዚህች ቀን (ሰኔ 30) ተወልዶ: አባቱ ዘካርያስ "ዮሐንስ" ሲለው አንደበቱ ተፈትቶለታል::
👉መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
❇️ የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
❇️ በማሕጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
❇️ በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
❇️ እሥራኤልን ለንስሃ ያጠመቀ
❇️ የጌታችንን መንገድ የጠረገ
❇️ ጌታውን ያጠመቀና
❇️ ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
🕯ስለዚሕም ቤተ ክርስቲያን ነቢይ: ሐዋርያ: ሰማዕት: ጻድቅ: ገዳማዊ: መጥምቀ መለኮት: ጸያሔ ፍኖት: ቃለ ዐዋዲ ብላ ታከብረዋለች::
🕯 አባ ጌራን ሕንዳዊ
👉 ዳግመኛ በዚህች ቀን ሕንድ ካፈራቻቸው ታላላቅ ቅዱሳን አንዱ የሆኑት ጻድቁ አባ ጌራን ይታሰባሉ:: የእኒህ ቅዱስ ታሪክ አሳዛኝ ነው:: ቅዱሱ በሕንድ ተወልደው: በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አድገው: ገና በወጣትነታቸው መንነው: ደሴት ውስጥ ወደሚገኝ አንድ በርሃ ገብተዋል:: ከገድላቸው ጽናት: ከቅድስናቸውም ብዛት የተነሳ በሃገረ ሕንድ ሰይጣን እንዳይገባ: ጠብ ክርክር እንዲጠፋ: ሰው ሁሉ በፍቅርና በሰላም እንዲኖር ማድረግ ችለው በጣም ተወዳጅ ነበሩ::
🕯 በዚህ የተበሳጨ ሰይጣን ግን ባልጠረጠሩት መንገድ መጣባቸው:: አንዲት ሴት ወደ እርሳቸው መጥታ (የንጉሡ ልጅ ነኝ በሚል) አስጠግተዋት ነበር:: አንድ ሌሊት ላይ ግን አውሬ ያባረራት በመምሰል ሩጣ ወደ ቤታቸው ገብታ አቀፈቻቸው:: በዚያ ቅጽበት ፍጡር ደካማ ነውና ታላቁ አባ ጌራን ተሰነካከሉ:: ከአፍታ በሁዋላ የሆነውን ሲያውቁ ደም አለቀሱ::
🕯 ልብሳቸውን ቀደው: እንባቸው እንደ ዥረት እየፈሰሰ አለቀሱ:: ራሳቸውን በትልቅ ድንጋይ እየቀጠቀጡት የጭንቅላታቸውና የደረታቸው አጥንቶች ተሰባበሩ:: እርሱ እግዚአብሔር መሐሪ ነውና ይቅር ብሎ: የቅድስና ስም ሰጥቶ በዚሕች ቀን ወደ ገነት አሳርጉዋቸዋል:: ለዚህ ነው መጽሐፉ "ጻድቅ 7 ጊዜ ይወድቃልና: ይነሣማል" ያለው:: (ምሳ. 24:16)
🕯 አምላካችን ከቅዱሱ ቤተሰብና ከጻድቁ አባ ጌራን በረከት ይክፈለን::
🕯ሰኔ 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት (ልደቱ)
2.ቅዱሳን ዘካርያስና ኤልሳቤጥ (ወላጆቹ)
3.አባ ጌራን መስተጋድል (ሕንዳዊ)
4.ቅዱሳት ደናግል ማርያና ማርታ (ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት-የአልዓዛር እህቶች)
🕯ወርኀዊ በዓላት @eotcy
1.ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ (ሐዋርያ)
2.አባ ሣሉሲ ክቡር
3.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት
4.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
@eotcy
📖 ደግሞም አንተ ሕጻን ሆይ የልዑል ነቢይ ትባላለህ:: መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሔዳለህና:: እንደዚህም የኃጢአታቸው ስርየት የሆነውን የመዳን እውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ:: ይሕም ከላይ የመጣ ብርሃን በጐበኘበት በአምላካችን ምሕረትና ርኅራኄ ምክንያት ነው::(ሉቃ. 1:76)
💚 ወስብሐት ለእግዚአብሔር
@eotcy
🕯እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✝
🕯ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ
📖 ቅዱስ ወንጌል ላይ ከእመቤታችን ቀጥሎ የነዘካርያስን ቤተሰብ ያህል ክብሩ የተገለጠለት ፍጡር ይኖራል ብሎ መናገሩ ይከብዳል:: ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉን የጀመረው በዚህ ቅዱስ ቤተሰብ ነውና መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ሲል አጽፎታል:: "ዘካርያስ ካህኑና ቅድስት ኤልሳቤጥ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ" ይላቸዋል:: (ሉቃ. 1:6)
✍ የሰውን እንተወውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ መኖር ምን ይረቅ? ለዚህ አንክሮ (አድናቆት) ይገባል! እሊህ ቅዱሳን ባልና ሚስት ግን መካኖች በመሆናቸው ልጅ ሳይወልዱ ዘመናቸው አልፎ ነበር:: እንደ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት ዕድሜአቸው የኤልሳቤጥ 90 የዘካርያስ 100 ደግሞ ደርሶ ነበር:: ፍጹም መታገሳቸውን የተመለከተ ጌታ ግን በስተ እርጅናቸው ከሰው ሁሉ በላይ የሆነ: ትንቢት ለብቻው የተነገረለት (ኢሳ. 40:3, ሚል. 3:1) ታላቅ ነቢይን ይሰጣቸው ዘንድ መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው::
✍ ቅዱስ ዘካርያስ ሰው ነውና ከደስታ ብዛት በመከራከሩ ድዳ ሆነ:: ቅድስቲቷ ግን መስከረም 26 ቀን ታላቁን ሰው ጸንሳ ለ6 ወራት ራሷን ሠወረች:: በ6ኛው ወር የፍጥረት ሁሉ ጌታ በተጸነሰ ጊዜ የአርያም ንግሥት ድንግል እመቤታችን ደጋ ደጋውን ወደ ኤልሳቤጥ መጣች:: ሁለቱ ቅዱሳት የእህትማማች ልጆች ናቸው::
✍ የአምላክ እናቱ ስትደርስና "ሰላም" ስትላቸው መንፈስ ቅዱስ በእናትና ልጅ ወርዶ ኤልሳቤጥ በምስጋና: ዮሐንስ ደግሞ ገና በማሕጸን ሳለ በደስታ ዘለለ (ሰገደ):: ከዚህ በሁዋላ በዚህች ቀን (ሰኔ 30) ተወልዶ: አባቱ ዘካርያስ "ዮሐንስ" ሲለው አንደበቱ ተፈትቶለታል::
👉መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
❇️ የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
❇️ በማሕጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
❇️ በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
❇️ እሥራኤልን ለንስሃ ያጠመቀ
❇️ የጌታችንን መንገድ የጠረገ
❇️ ጌታውን ያጠመቀና
❇️ ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
🕯ስለዚሕም ቤተ ክርስቲያን ነቢይ: ሐዋርያ: ሰማዕት: ጻድቅ: ገዳማዊ: መጥምቀ መለኮት: ጸያሔ ፍኖት: ቃለ ዐዋዲ ብላ ታከብረዋለች::
🕯 አባ ጌራን ሕንዳዊ
👉 ዳግመኛ በዚህች ቀን ሕንድ ካፈራቻቸው ታላላቅ ቅዱሳን አንዱ የሆኑት ጻድቁ አባ ጌራን ይታሰባሉ:: የእኒህ ቅዱስ ታሪክ አሳዛኝ ነው:: ቅዱሱ በሕንድ ተወልደው: በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አድገው: ገና በወጣትነታቸው መንነው: ደሴት ውስጥ ወደሚገኝ አንድ በርሃ ገብተዋል:: ከገድላቸው ጽናት: ከቅድስናቸውም ብዛት የተነሳ በሃገረ ሕንድ ሰይጣን እንዳይገባ: ጠብ ክርክር እንዲጠፋ: ሰው ሁሉ በፍቅርና በሰላም እንዲኖር ማድረግ ችለው በጣም ተወዳጅ ነበሩ::
🕯 በዚህ የተበሳጨ ሰይጣን ግን ባልጠረጠሩት መንገድ መጣባቸው:: አንዲት ሴት ወደ እርሳቸው መጥታ (የንጉሡ ልጅ ነኝ በሚል) አስጠግተዋት ነበር:: አንድ ሌሊት ላይ ግን አውሬ ያባረራት በመምሰል ሩጣ ወደ ቤታቸው ገብታ አቀፈቻቸው:: በዚያ ቅጽበት ፍጡር ደካማ ነውና ታላቁ አባ ጌራን ተሰነካከሉ:: ከአፍታ በሁዋላ የሆነውን ሲያውቁ ደም አለቀሱ::
🕯 ልብሳቸውን ቀደው: እንባቸው እንደ ዥረት እየፈሰሰ አለቀሱ:: ራሳቸውን በትልቅ ድንጋይ እየቀጠቀጡት የጭንቅላታቸውና የደረታቸው አጥንቶች ተሰባበሩ:: እርሱ እግዚአብሔር መሐሪ ነውና ይቅር ብሎ: የቅድስና ስም ሰጥቶ በዚሕች ቀን ወደ ገነት አሳርጉዋቸዋል:: ለዚህ ነው መጽሐፉ "ጻድቅ 7 ጊዜ ይወድቃልና: ይነሣማል" ያለው:: (ምሳ. 24:16)
🕯 አምላካችን ከቅዱሱ ቤተሰብና ከጻድቁ አባ ጌራን በረከት ይክፈለን::
🕯ሰኔ 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት (ልደቱ)
2.ቅዱሳን ዘካርያስና ኤልሳቤጥ (ወላጆቹ)
3.አባ ጌራን መስተጋድል (ሕንዳዊ)
4.ቅዱሳት ደናግል ማርያና ማርታ (ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት-የአልዓዛር እህቶች)
🕯ወርኀዊ በዓላት @eotcy
1.ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ (ሐዋርያ)
2.አባ ሣሉሲ ክቡር
3.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት
4.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
@eotcy
📖 ደግሞም አንተ ሕጻን ሆይ የልዑል ነቢይ ትባላለህ:: መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሔዳለህና:: እንደዚህም የኃጢአታቸው ስርየት የሆነውን የመዳን እውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ:: ይሕም ከላይ የመጣ ብርሃን በጐበኘበት በአምላካችን ምሕረትና ርኅራኄ ምክንያት ነው::(ሉቃ. 1:76)
💚 ወስብሐት ለእግዚአብሔር
@eotcy
+ ይህ ሕፃን ምን ይሆን? +
በመጥምቁ ዮሐንስ ልደት ዙሪያ ለአንድ መንፈሳዊ መጽሔት የሚሆን ጽሑፍ በአስቸኳይ እንዳዘጋጅ አንድ ወዳጄ ጠየቀኝ፡፡ ‘አደራ ያልታተመ አዲስ ጽሑፍ’ የሚል ማሳሰቢያም አከለበት፡፡ በመጥምቁ ዙሪያ በርከት ያሉ ጽሑፎች ቢኖሩኝም ሁሉም ወይ በመጽሔት ወይ በኢሚዲያ የታተሙ ናቸው፡፡ አዲስ ጽሑፍ ለመጻፍ ደግሞ የነበርኩበት ውጥረትና ጻፍ ጻፍ የሚል ውስጣዊ ግፊት ስላጣሁ ልጽፍ ‘ዮሐንስ’ የሚል የጽሑፍ ፋይል ከፍቼ ጀምሬ መንፈሳዊ ነገር በትግል አይሆንምና ተውሁት፡፡ በዓሉም ካለፈ ወዳጄም ካኮረፈ በኋላ ግን ‘ዮሐንስ...’ ብቻ ብዬ የተውኩትን ፋይል ዛሬ ስከፍተው አንድ ነገር ትዝ ብሎኝ ተደመምኩ፡፡
ስለ ዮሐንስ ለመጀመሪያ ጊዜ የጻፈለት ማን ነው? የመጥምቁ ዮሐንስ ነገር በአራቱም ወንጌላት ተብራርቶ ሳይጻፍ በፊት ፣ በገድለ ዮሐንስ መጥምቅ ሳይዘረዘር በፊት ፣ ማሕሌት ሳይቆምለት ፣ ቅኔ ሳይዘረፍለት በፊት ስለ ዮሐንስ ለመጀመሪያ ጊዜ መጻፍ የተጀመረው መቼ ነበር? ስለ መጥምቁ ብዕሩን ያነሣው የመጀመሪያው ጸሐፊስ ማን ነበር? ምን ብሎስ ስለ እርሱ ጻፈ? የሚለውን አስታወስሁ፡፡
ስለ መጥምቁ ዮሐንስ የተጻፈው የመጀመሪያው ጽሑፍ በብራና ነበረ፡፡ ጸሐፊው ደግሞ አባቱ ዘካርያስ ነበር፦
‘ብራናም ለምኖ። ስሙ ዮሐንስ ነው ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ። ያንጊዜም አፉ ተከፈተ መላሱም ተፈታ እግዚአብሔርንም እየባረከ ተናገረ፡፡ ለጎረቤቶቻቸውም ሁሉ ፍርሃት ሆነ፤ ይህም ሁሉ ነገር በይሁዳ በተራራማው አገር ሁሉ ተወራ፤ የሰሙትም ሁሉ። እንኪያ ይህ ሕፃን ምን ይሆን? እያሉ በልባቸው አኖሩት’ ሉቃ. 1፡63
ጎረቤቶቹ ‘ይህ ሕፃን ምን ይሆን?’ አሉ፡፡ እውነታቸውን ነው ፤ ገና በተወለደ በስምንት ቀኑ ገድሉ በብራና መጻፍ የተጀመረለት ሕፃን እንደምን ያለ ነው? አፉን ሳይፈታ በእግሩ መሔድ ሳይጀምር ብራና የሚለመንለት ሕፃን እንደምን ያለ ነው? ነገሩን አልኩ እንጂ ዮሐንስ ገና ከማሕፀን ሳይወጣ ስግደት የጀመረ መናኝ ፣ የድንግል ማርያምን ድምፅ ከሌላ ሰው ድምፅ ለይቶ ሰላምታዋን ሲሰማ የሚዘል ሕፃን ነበርና የሱ ነገር ከሥር ከሥር ካልተጻፈ አይዘለቅም፡፡
አባቱ ስለ ዮሐንስ ብዙ አልጻፈም፡፡ ‘ስሙ ዮሐንስ ነው’ ብቻ ብሎ አበቃ፡፡ መጥምቁን ለማክበር ‘የእግዚአብሔር ጸጋ የእግዚአብሔር ሥጦታ’’ ብሎ ከመጥራት በላይ ምን ውዳሴ ሊቀርብ ይችላል፡፡ እርሱ ዮሐንስ ነው፡፡
ዘካርያስ የልጁን ስም በብራና ላይ ሲጽፍ የተዘጋ ‘አፉ ተከፈተ መላሱ ተፈታ’ ስሙን ብቻ ጽፎ የተዘጋ አፉ ከተከፈተ ጨምሮ ቢጽፍ ምን ይከፈትለት ይሆን? ‘የሚጮህ ሰው ድምፅ ነኝ’ ያለው ዮሐንስ ስሙ በመጻፉ ብቻ ለአባቱ ድምፅ ሠጠው፡፡ ዘካርያስ ስሙን ጽፎ እንዲህ አንደበቱ ከተከፈተ የዮሐንስን ገድሉን መልኩን የጻፉ ምስጋናውን የደረሱ ሰዎች ምን ይከፈትላቸው ይሆን?
መጥምቁ ዮሐንስ ሆይ ስለ አንተ ከፍቅር በቀር ምንም እውቀት የለኝም:: ምንም ቅኔ ምንም ምስጋና ባልጽፍልህ እንደ አባትህ ዘካርያስ ስምህን ብቻ መጻፌን አይተህ እዘንልኝ፡፡ አንደበቴ ባይዘጋም የተዘጋው ልቤን ክፈትልኝ ፤ ምላሴ ባይታሰርም በኃጢአት የታሰረች ነፍሴን ፍታልኝ፡፡ ለጌታ መንገድ የጠረግህ አንተ ለነፍሴ መንገድዋን ጥረግላት፡፡
በንስሓ ጥምቀትህ እጠበኝ ፤ ግራና ቀኝ እንዳላይ እነሆ ብለህ ኃጢአትን ወደሚያስወግደው ወደ እግዚአብሔር በግ አመልክተኝ ፤ በሔሮድያዳ ልጅ ትርዒት የታወረውን የልቤን ሔሮድስ እንደልማድህ ገሥጽልኝ፡፡
አንተ ለአባትህ ያደረግከውን አድርግልኝ እንጂ ፤ አንተ የተዘጉ ነገሮቼን ሁሉ ክፈትልኝ እንጂ ስምህን ደግሜ ደግሜ እጽፈዋለሁ፡፡ ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ !
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
የቴሌግራም ቻናል : https://t.me/eotcy
በመጥምቁ ዮሐንስ ልደት ዙሪያ ለአንድ መንፈሳዊ መጽሔት የሚሆን ጽሑፍ በአስቸኳይ እንዳዘጋጅ አንድ ወዳጄ ጠየቀኝ፡፡ ‘አደራ ያልታተመ አዲስ ጽሑፍ’ የሚል ማሳሰቢያም አከለበት፡፡ በመጥምቁ ዙሪያ በርከት ያሉ ጽሑፎች ቢኖሩኝም ሁሉም ወይ በመጽሔት ወይ በኢሚዲያ የታተሙ ናቸው፡፡ አዲስ ጽሑፍ ለመጻፍ ደግሞ የነበርኩበት ውጥረትና ጻፍ ጻፍ የሚል ውስጣዊ ግፊት ስላጣሁ ልጽፍ ‘ዮሐንስ’ የሚል የጽሑፍ ፋይል ከፍቼ ጀምሬ መንፈሳዊ ነገር በትግል አይሆንምና ተውሁት፡፡ በዓሉም ካለፈ ወዳጄም ካኮረፈ በኋላ ግን ‘ዮሐንስ...’ ብቻ ብዬ የተውኩትን ፋይል ዛሬ ስከፍተው አንድ ነገር ትዝ ብሎኝ ተደመምኩ፡፡
ስለ ዮሐንስ ለመጀመሪያ ጊዜ የጻፈለት ማን ነው? የመጥምቁ ዮሐንስ ነገር በአራቱም ወንጌላት ተብራርቶ ሳይጻፍ በፊት ፣ በገድለ ዮሐንስ መጥምቅ ሳይዘረዘር በፊት ፣ ማሕሌት ሳይቆምለት ፣ ቅኔ ሳይዘረፍለት በፊት ስለ ዮሐንስ ለመጀመሪያ ጊዜ መጻፍ የተጀመረው መቼ ነበር? ስለ መጥምቁ ብዕሩን ያነሣው የመጀመሪያው ጸሐፊስ ማን ነበር? ምን ብሎስ ስለ እርሱ ጻፈ? የሚለውን አስታወስሁ፡፡
ስለ መጥምቁ ዮሐንስ የተጻፈው የመጀመሪያው ጽሑፍ በብራና ነበረ፡፡ ጸሐፊው ደግሞ አባቱ ዘካርያስ ነበር፦
‘ብራናም ለምኖ። ስሙ ዮሐንስ ነው ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ። ያንጊዜም አፉ ተከፈተ መላሱም ተፈታ እግዚአብሔርንም እየባረከ ተናገረ፡፡ ለጎረቤቶቻቸውም ሁሉ ፍርሃት ሆነ፤ ይህም ሁሉ ነገር በይሁዳ በተራራማው አገር ሁሉ ተወራ፤ የሰሙትም ሁሉ። እንኪያ ይህ ሕፃን ምን ይሆን? እያሉ በልባቸው አኖሩት’ ሉቃ. 1፡63
ጎረቤቶቹ ‘ይህ ሕፃን ምን ይሆን?’ አሉ፡፡ እውነታቸውን ነው ፤ ገና በተወለደ በስምንት ቀኑ ገድሉ በብራና መጻፍ የተጀመረለት ሕፃን እንደምን ያለ ነው? አፉን ሳይፈታ በእግሩ መሔድ ሳይጀምር ብራና የሚለመንለት ሕፃን እንደምን ያለ ነው? ነገሩን አልኩ እንጂ ዮሐንስ ገና ከማሕፀን ሳይወጣ ስግደት የጀመረ መናኝ ፣ የድንግል ማርያምን ድምፅ ከሌላ ሰው ድምፅ ለይቶ ሰላምታዋን ሲሰማ የሚዘል ሕፃን ነበርና የሱ ነገር ከሥር ከሥር ካልተጻፈ አይዘለቅም፡፡
አባቱ ስለ ዮሐንስ ብዙ አልጻፈም፡፡ ‘ስሙ ዮሐንስ ነው’ ብቻ ብሎ አበቃ፡፡ መጥምቁን ለማክበር ‘የእግዚአብሔር ጸጋ የእግዚአብሔር ሥጦታ’’ ብሎ ከመጥራት በላይ ምን ውዳሴ ሊቀርብ ይችላል፡፡ እርሱ ዮሐንስ ነው፡፡
ዘካርያስ የልጁን ስም በብራና ላይ ሲጽፍ የተዘጋ ‘አፉ ተከፈተ መላሱ ተፈታ’ ስሙን ብቻ ጽፎ የተዘጋ አፉ ከተከፈተ ጨምሮ ቢጽፍ ምን ይከፈትለት ይሆን? ‘የሚጮህ ሰው ድምፅ ነኝ’ ያለው ዮሐንስ ስሙ በመጻፉ ብቻ ለአባቱ ድምፅ ሠጠው፡፡ ዘካርያስ ስሙን ጽፎ እንዲህ አንደበቱ ከተከፈተ የዮሐንስን ገድሉን መልኩን የጻፉ ምስጋናውን የደረሱ ሰዎች ምን ይከፈትላቸው ይሆን?
መጥምቁ ዮሐንስ ሆይ ስለ አንተ ከፍቅር በቀር ምንም እውቀት የለኝም:: ምንም ቅኔ ምንም ምስጋና ባልጽፍልህ እንደ አባትህ ዘካርያስ ስምህን ብቻ መጻፌን አይተህ እዘንልኝ፡፡ አንደበቴ ባይዘጋም የተዘጋው ልቤን ክፈትልኝ ፤ ምላሴ ባይታሰርም በኃጢአት የታሰረች ነፍሴን ፍታልኝ፡፡ ለጌታ መንገድ የጠረግህ አንተ ለነፍሴ መንገድዋን ጥረግላት፡፡
በንስሓ ጥምቀትህ እጠበኝ ፤ ግራና ቀኝ እንዳላይ እነሆ ብለህ ኃጢአትን ወደሚያስወግደው ወደ እግዚአብሔር በግ አመልክተኝ ፤ በሔሮድያዳ ልጅ ትርዒት የታወረውን የልቤን ሔሮድስ እንደልማድህ ገሥጽልኝ፡፡
አንተ ለአባትህ ያደረግከውን አድርግልኝ እንጂ ፤ አንተ የተዘጉ ነገሮቼን ሁሉ ክፈትልኝ እንጂ ስምህን ደግሜ ደግሜ እጽፈዋለሁ፡፡ ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ !
ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
የቴሌግራም ቻናል : https://t.me/eotcy
Telegram
ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
መንፈሳዊ ቻናል እንጋብዛቹ
@EOTCY
ምን አይነት ነገሮችን ነው የሚፈልጉት?
➢ የተለያዩ ትምህርቶችን
➢ መጣጥፎችን
➢ መንፈሳዊ ግጥሞችን
➢ ተከታታይ ትምህርቶችን
➢ ብሒለ አበው
➢ ወይስ ዜና ቤተክርስቲያን
አሁኑኑ ይቀላቀሉን የኦርቶዶክስ ተዋህዶን ቀጥተኛ አስተምህሮ ያገኙበታል👇👇👇
@EOTCY
@EOTCY
ምን አይነት ነገሮችን ነው የሚፈልጉት?
➢ የተለያዩ ትምህርቶችን
➢ መጣጥፎችን
➢ መንፈሳዊ ግጥሞችን
➢ ተከታታይ ትምህርቶችን
➢ ብሒለ አበው
➢ ወይስ ዜና ቤተክርስቲያን
አሁኑኑ ይቀላቀሉን የኦርቶዶክስ ተዋህዶን ቀጥተኛ አስተምህሮ ያገኙበታል👇👇👇
@EOTCY
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
በድሮ ጊዜ አንድ ሰው ጥፋት ያጠፋና ዳኛ ፊት ይቀርባል.. ታድያ ዳኛው ሦስት ዓይነት የቅጣት ምርጫ አቀረቡለት...፡፡
አንድ ኪሎ ሽንኩርት እየላጠ መብላት፣ አንድ መቶ ጅራፍ መገረፍ፣ ወይንም አምስት መቶ ብር መክፈል...፡፡ ሰውዬው ለማሰብ የሚሆን ልቡና የሌለው ነበርና የመጀመርያ ምርጫ ሆኖ ስላየው ብቻ «ሽንኩርቱን እበላለሁ» አላቸው...፡፡
ቀረበለት አንድ ኪሎ ሽንኩርት...፡፡ ገና አንድ ሁለት መብላት ሲጀምር ታድያ ዓይኑ ማልቀስ ለሐጩም መዝረብረብ ጀመረ፡፡ አልቻለም ከመቀመጫው ተስፈንጥሮ ተነሣና፡፡ «መቶ ጅራፍ መገረፍ ይሻለኛል» አላቸው፡፡ ወዲያው ኃይለኛ ገራፊዎች ተጠሩና እየተፈራረቁ ይለበልቡት ጀመር፡፡ ግማሽ
እንደደረሰ አልቻለም፡፡ እጁን ወደ ላይ አነሣ፡፡
«እህሳ» አሉት ዳኛው «አልቻልኩም» አላቸው፡፡
«ታድያ ምን ይሻላል» አሉት እየሳቁ፡፡«በቃ አምስት መቶ ብሩን እከፍላለሁ» አለ ከተኛበት እየተነሣ፡፡
«ያንተ ትልቁ ጥፋት መጀመርያ ወንጀል መሥራትህ ብቻ አይደለም፡፡ ማሰብ አለመቻልህ እንጂ፡፡ ምናለ አስበህ ከሦስቱ አንዱን ብትመርጥ ኖሮ፡፡ እኔ ከሦስቱ አንዱን እንድትቀጣ ነበር
የወሰንኩት፡፡ አንተ ግን መናገር እንጂ ማሰብ ባለመቻልህ ሦስቱንም ተቀጣህ፡፡» አሉት።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
"አስቦ የሚራመድ ብዙ ርቀት ይጓዛል" ይላሉ አበው።
👉 ክርስቲያን መንገዱን ሙሉ አስቦ ነው ሚራመደው አስቸዋይ እንሁን
" ጥበብን የሚያገኝ ሰው ምስጉን ነው፥ ማስተዋልንም ገንዘቡ የሚያደርግ፤ "
(መጽሐፈ ምሳሌ 3:13)
" ከማስተዋል መንገድ የሚሳሳት ሰው በሙታን ጉባኤ ያርፋል። "
(መጽሐፈ ምሳሌ 21:16)
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
@eotcy @eotcy @eotcy
@eotcy @eotcy @eotcy
@eotcy @eotcy @eotcy
በድሮ ጊዜ አንድ ሰው ጥፋት ያጠፋና ዳኛ ፊት ይቀርባል.. ታድያ ዳኛው ሦስት ዓይነት የቅጣት ምርጫ አቀረቡለት...፡፡
አንድ ኪሎ ሽንኩርት እየላጠ መብላት፣ አንድ መቶ ጅራፍ መገረፍ፣ ወይንም አምስት መቶ ብር መክፈል...፡፡ ሰውዬው ለማሰብ የሚሆን ልቡና የሌለው ነበርና የመጀመርያ ምርጫ ሆኖ ስላየው ብቻ «ሽንኩርቱን እበላለሁ» አላቸው...፡፡
ቀረበለት አንድ ኪሎ ሽንኩርት...፡፡ ገና አንድ ሁለት መብላት ሲጀምር ታድያ ዓይኑ ማልቀስ ለሐጩም መዝረብረብ ጀመረ፡፡ አልቻለም ከመቀመጫው ተስፈንጥሮ ተነሣና፡፡ «መቶ ጅራፍ መገረፍ ይሻለኛል» አላቸው፡፡ ወዲያው ኃይለኛ ገራፊዎች ተጠሩና እየተፈራረቁ ይለበልቡት ጀመር፡፡ ግማሽ
እንደደረሰ አልቻለም፡፡ እጁን ወደ ላይ አነሣ፡፡
«እህሳ» አሉት ዳኛው «አልቻልኩም» አላቸው፡፡
«ታድያ ምን ይሻላል» አሉት እየሳቁ፡፡«በቃ አምስት መቶ ብሩን እከፍላለሁ» አለ ከተኛበት እየተነሣ፡፡
«ያንተ ትልቁ ጥፋት መጀመርያ ወንጀል መሥራትህ ብቻ አይደለም፡፡ ማሰብ አለመቻልህ እንጂ፡፡ ምናለ አስበህ ከሦስቱ አንዱን ብትመርጥ ኖሮ፡፡ እኔ ከሦስቱ አንዱን እንድትቀጣ ነበር
የወሰንኩት፡፡ አንተ ግን መናገር እንጂ ማሰብ ባለመቻልህ ሦስቱንም ተቀጣህ፡፡» አሉት።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
"አስቦ የሚራመድ ብዙ ርቀት ይጓዛል" ይላሉ አበው።
👉 ክርስቲያን መንገዱን ሙሉ አስቦ ነው ሚራመደው አስቸዋይ እንሁን
" ጥበብን የሚያገኝ ሰው ምስጉን ነው፥ ማስተዋልንም ገንዘቡ የሚያደርግ፤ "
(መጽሐፈ ምሳሌ 3:13)
" ከማስተዋል መንገድ የሚሳሳት ሰው በሙታን ጉባኤ ያርፋል። "
(መጽሐፈ ምሳሌ 21:16)
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
@eotcy @eotcy @eotcy
@eotcy @eotcy @eotcy
@eotcy @eotcy @eotcy
#ሐምሌ #ታልቅ_ቀን 5/2014
#ምህረት
#የፍቅር ቀን
ውስተ ኵሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ
ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ
ጳውሎስ ወጴጥሮስ እለ ከዓዉ ደሞሙ
በሞቶሙ ወበሕይወቶሙ ኢተሌለዩ ቀዲሙ
በድሮሙ ወስምዖሙ ኅቡረ ፈጸሙ
ትርጉም፦
ድምፃቸው በምድር ላይ ተሰማ
ቃላቸውም ሁሉ እስከ ዓለም ዳርቻ ደረሰ
ስለ መንግሥተ ሰማያት ክብር ደማቸውን ያፈሰሱ ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ጳውሎስ በሞታቸውም በሕይወታቸውም ከቀድሞ ጀምሮ አልተለያዩም ሩጫቸውን እና ምስክርነታቸውን በአንድነት ፈጸሙ
✍ ሙሉውን ታሪክ በዕለቱ ስትመጡ ትሰሙታላችሁ ግን ከብዙህ በጥቂቱ ለምን ይከበራል ለሚለው እነሆ👇👇👇
ሁላችሁም የክርስቶስ ቤተሰቦች ይህ ቀን(ሐምሌ ፭(5) በየዓመቱ) እስከ ሞት ድረስ የጸና የወንድማማችነትን ፍቅር የምናይበት ታላቅ የመታሰቢያ ቀን ነው
እንደዚሁም ደግሞ ይህ ቀን በዘመናዊው እሳቤ collaboration (win-win) እየተባለ የሚጠራው በአንድነት ድል ማድረግን የምንማርበትና ከዚህ በዓል የተቀነጨበ እሳቤ እንደሆነ ልብ ሊሉ ይገባል!!!
አዎ በዚህ ቀን በሮም አደባባይ ቅዱስ ጳውሎስ ቅዱስ ጴጥሮስን በፍጹም ትህትና መምህሬ! አለቃዬ! አንተ የሐዋርያት ራስ ነህና የፍጥረታት ሁሉ ራስ እንደ ሆነው አምላክህ ክርስቶስ ልትሰቀል ይገባኻል ሲለው ቅዱስ ጴጥሮስም የትህትና ባለቤት ከሆነው ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግር ሥር ቁጭ ብሎ እግሩን እየታጠበ ትህትናን ለሦስት ዓመት ከመንፈቅ ተምሯልና ርእሰ ሐዋርያት እኔ እንዴት እሰቀላለሁ ሳይል አዎ ትክክል ብለሃል!
ነገር ግን እኔ ራሴ እንደሆነው ክርስቶስ ሳይሆን ቁልቁል ነው የምሰቀለው በማለት ደስታን በተሞላ አንደበት ሲመልስለት ያንን በሞት የማሸነፍ ቀን በምናብ እንመለከታለን።አስከትሎም በአለቅልነት አንደበት ሳይሆን እስከ ዓለም ዳርቻ በደረሰ በወንድማዊነት ድምጽ ቅዱስ ጳውሎስን አንተስ ምን አሰብክ ብሎ በትህትና ይጠይቀዋል።
ቅዱስ ጳውሎስም መልሶ እኔ እንኳ ለሁለቱም የማልበቃ ራስ ልቆርጥ ሲሄድ በክርስቶስ ፍቅር እራሴን ተቆርጬ፣ ላሳድድ ስገሰግስ የመብረቅ ብልጭታ በሚመስል የሰማይ ብርሃን ከነበሩኩበት የማሳደድ ሃይማኖት ተሳድጄ የተመለስኩ የክርስቶስ የፍቅሩ እሥረኛ ነኝ እና ሌላውን ለመሠዋት ያሰበውን እራሴን መሥዋዕት አድርጌ መስጠት አለብኝ ብሎ ይመልስለታል። ከዛም መልካም! ጥሩ! ተባብለው ቅዱስ ጴጥሮስ ቅልቁለቱን ይወርድ ጀመር ቅዱስ ጳውሎስም ላብ አይሉት ደም በሰውነቱ እየፈሰሰ የሮምን ዳገት መግፋቱን ተያያዘው።
በመጨረሻም ምንም አንደኛው ወደ ታች ቢሮጥ ሌላኛው ደግሞ ወደ ላይ ቢወጣ ልጅ ይሮጣል እንጂ አባቱን አይቀድምም ሳይባባሉ የሚሮጡበት የሩጫቸው መዳረሻ መንግሥተ ሰማያት ክርስቶስ ነውና ሁሉቱም እኩል አሸንፈው "ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ" ተብለው ተጠሩ።
እናም የክርስቶስ ቤተሰቦች ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ጳውሎስ ሕይወታቸውን ሰጥተው በዚህ ቀን ያገኙትን ክብር እኛ ደግሞ ግፋ ቢል የአንድ ቀን ጊዜያችንን በመስጠት እና ይደረግልኛል በማለት የእነርሱን ዋጋ የምናገኝበት ታላቅ የቃል ኪዳን ቀን ነውናከሐምሌ 4/2014 ዓ/ም ከዋዜማ ጀምሮ እስከ ሐምሌ 5/2014 ዓ/ም አዲስ አበባ ዊንጌት በሚገኙት ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ እና ቅዱስ ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት ተገኝታችሁ የበረከታቸው ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ ተጠርታችኋል።
ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር
💚 @eotcy 💚
💛 @eotcy 💛
❤ @eotcy ❤
#ምህረት
#የፍቅር ቀን
ውስተ ኵሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ
ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ
ጳውሎስ ወጴጥሮስ እለ ከዓዉ ደሞሙ
በሞቶሙ ወበሕይወቶሙ ኢተሌለዩ ቀዲሙ
በድሮሙ ወስምዖሙ ኅቡረ ፈጸሙ
ትርጉም፦
ድምፃቸው በምድር ላይ ተሰማ
ቃላቸውም ሁሉ እስከ ዓለም ዳርቻ ደረሰ
ስለ መንግሥተ ሰማያት ክብር ደማቸውን ያፈሰሱ ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ጳውሎስ በሞታቸውም በሕይወታቸውም ከቀድሞ ጀምሮ አልተለያዩም ሩጫቸውን እና ምስክርነታቸውን በአንድነት ፈጸሙ
✍ ሙሉውን ታሪክ በዕለቱ ስትመጡ ትሰሙታላችሁ ግን ከብዙህ በጥቂቱ ለምን ይከበራል ለሚለው እነሆ👇👇👇
ሁላችሁም የክርስቶስ ቤተሰቦች ይህ ቀን(ሐምሌ ፭(5) በየዓመቱ) እስከ ሞት ድረስ የጸና የወንድማማችነትን ፍቅር የምናይበት ታላቅ የመታሰቢያ ቀን ነው
እንደዚሁም ደግሞ ይህ ቀን በዘመናዊው እሳቤ collaboration (win-win) እየተባለ የሚጠራው በአንድነት ድል ማድረግን የምንማርበትና ከዚህ በዓል የተቀነጨበ እሳቤ እንደሆነ ልብ ሊሉ ይገባል!!!
አዎ በዚህ ቀን በሮም አደባባይ ቅዱስ ጳውሎስ ቅዱስ ጴጥሮስን በፍጹም ትህትና መምህሬ! አለቃዬ! አንተ የሐዋርያት ራስ ነህና የፍጥረታት ሁሉ ራስ እንደ ሆነው አምላክህ ክርስቶስ ልትሰቀል ይገባኻል ሲለው ቅዱስ ጴጥሮስም የትህትና ባለቤት ከሆነው ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግር ሥር ቁጭ ብሎ እግሩን እየታጠበ ትህትናን ለሦስት ዓመት ከመንፈቅ ተምሯልና ርእሰ ሐዋርያት እኔ እንዴት እሰቀላለሁ ሳይል አዎ ትክክል ብለሃል!
ነገር ግን እኔ ራሴ እንደሆነው ክርስቶስ ሳይሆን ቁልቁል ነው የምሰቀለው በማለት ደስታን በተሞላ አንደበት ሲመልስለት ያንን በሞት የማሸነፍ ቀን በምናብ እንመለከታለን።አስከትሎም በአለቅልነት አንደበት ሳይሆን እስከ ዓለም ዳርቻ በደረሰ በወንድማዊነት ድምጽ ቅዱስ ጳውሎስን አንተስ ምን አሰብክ ብሎ በትህትና ይጠይቀዋል።
ቅዱስ ጳውሎስም መልሶ እኔ እንኳ ለሁለቱም የማልበቃ ራስ ልቆርጥ ሲሄድ በክርስቶስ ፍቅር እራሴን ተቆርጬ፣ ላሳድድ ስገሰግስ የመብረቅ ብልጭታ በሚመስል የሰማይ ብርሃን ከነበሩኩበት የማሳደድ ሃይማኖት ተሳድጄ የተመለስኩ የክርስቶስ የፍቅሩ እሥረኛ ነኝ እና ሌላውን ለመሠዋት ያሰበውን እራሴን መሥዋዕት አድርጌ መስጠት አለብኝ ብሎ ይመልስለታል። ከዛም መልካም! ጥሩ! ተባብለው ቅዱስ ጴጥሮስ ቅልቁለቱን ይወርድ ጀመር ቅዱስ ጳውሎስም ላብ አይሉት ደም በሰውነቱ እየፈሰሰ የሮምን ዳገት መግፋቱን ተያያዘው።
በመጨረሻም ምንም አንደኛው ወደ ታች ቢሮጥ ሌላኛው ደግሞ ወደ ላይ ቢወጣ ልጅ ይሮጣል እንጂ አባቱን አይቀድምም ሳይባባሉ የሚሮጡበት የሩጫቸው መዳረሻ መንግሥተ ሰማያት ክርስቶስ ነውና ሁሉቱም እኩል አሸንፈው "ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ" ተብለው ተጠሩ።
እናም የክርስቶስ ቤተሰቦች ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ጳውሎስ ሕይወታቸውን ሰጥተው በዚህ ቀን ያገኙትን ክብር እኛ ደግሞ ግፋ ቢል የአንድ ቀን ጊዜያችንን በመስጠት እና ይደረግልኛል በማለት የእነርሱን ዋጋ የምናገኝበት ታላቅ የቃል ኪዳን ቀን ነውናከሐምሌ 4/2014 ዓ/ም ከዋዜማ ጀምሮ እስከ ሐምሌ 5/2014 ዓ/ም አዲስ አበባ ዊንጌት በሚገኙት ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስ ወጳውሎስ እና ቅዱስ ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት ተገኝታችሁ የበረከታቸው ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ ተጠርታችኋል።
ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር
💚 @eotcy 💚
💛 @eotcy 💛
❤ @eotcy ❤
🛑#የድንግል_ትህትና🛑
“…..ውኃዋን ቀድታ ማድጋዋን ሞልታ ስትመለስ የተጠማ ውሻ ውኃ ፈልጎ እያቃሰተ መጣ፡፡ ከዚያ የነበሩ ሴቶች ግን ድንጋይ እየወረወሩ አባረሩት፡፡እነርሱ ሲያባርሩት እሱ ተስፋ ባለመቁረጥ እየተመላለሰ ለመጠጣት ሲሞክር፤ የእነርሱ ጭካኔ የእርሱን ጭንቀት አይታ ይህንስ የፈጠረው እግዚአብሔር አይደለምን; ለምን አታጠጡትም ብትላቸው እኛ ሥራ አለብን ወደ ስራችን ልንሔድ ነውና አንቺ አጠጪው አሏት፡፡
እርሷም ማድጋዋን አውርዳ ማጠጫ ብታጣ የወርቅ ጫማዋን አውልቃ አጠጣችው፡፡ እንግዲህ ይህንን ከሕሊና በላይ የሆነ የትህትና ሥራ እናሰተውል፡፡ ከዚያ የነበሩ ሴቶች እኛ ሥራ አለብን ሲሏት እርሷ ግን የኔማ እንጂ ሥራዬ የተቸገሩትን መርዳት ነው ማለቷን በተግባር መለሰችላቸው፡፡ ምስጢሩም ከማድጋዋ የቀዳችውን ውኃ ለውሻው መስጠቷ ከእርሷ የተገኘ የአምላክ ሥጋና ደም ለኃጥአን የመሰጠቱ ምሳሌ ነው፡፡
እንደኔ ኃጢአተኛ የሆንክ ወንድሜ ሆይ! ልብህን አጽንተህ፤ ሕሊናህን አንቅተህ፣ እመብርሃንን እንዲህ በላት፡፡
‘ እመቤቴ ሆይ ለውሻው የሚያስጠማን ውኃ አጠጣሺው፤ ለኔ ግን ከውሻ ብከፋም ለዘለዓለም የማያስጠማውን የሕይወት ውኃ አጠጣሽኝ፡፡ ለውሻው በወርቅ ጫማ አጠጣሺው፤ ለእኔ ግን እስከ ዓለም ፍጻሜ የማያልቀውን የሕይወት ውኃ አጠጣሽኝ፡፡ ለውሻ ውኃ ብቻ ሰጠሽው፤ ለእኔ ግን የሕይወት ውኃን ከቅዱስ ሥጋው ጋር ሰጠሽኝ፡፡ ለዚህ ቸርነትሽና ፍቅርሽ አንክሮ ይገባል፡፡
ዳግመኛም ውሻው ‘አሁን ያባርሩኛል አሁን ይመቱኛል’ እያለ በሥጋትና በጭንቀት ሆኖ የሰጠሽውን ውኃ ጠጣ፡፡እኔ ግን ከደስታዬ ብዛት የተነሳ ‘እግዚአብሔር ይጠብቀኛል፤ የሚያሳጣኝም የለም’፤ እያልኩ እየዘመርኩ ጠጣሁ፡፡ ለውሻው ለአንድ ቀን ብቻ የሚያረካ ውኃን ሰጠሽው፡፡ ለእ ግን ለዘላለም ጽምዓ ነፍስን- የነፍስን ጥም የሚያስወግድ የሕይወት ውኃን አስገኘሽልኝ፡፡ ውሻው የሰጠሸውን ውኃ ላይከብርበት ጠጣ፡፡ እኔ ግን ክብረ ነፍስን ልቀዳጅበት፣ በረከተ ሥጋ በረከተ ነፍስን ላገኝበት ጠጣሁት፡፡
ውሻው ከማድጋሽ ያለውን ውኃ ስለ ተጠማና መጠጣት ስለፈለገ እንደ ሆነ ሁሉ፤ እኔም ከአንቺ የተገኘውን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም ለመብላትና ለመጠጣት ንስሐ ገብቼ ፍቅርሽን ተጠምቼ ልቀርብ የሚገባ መሆኑን መጻሕፍት ለመላልሰው ይነግሩኛል፡፡ሆኖም በሥጋ ፍላጎት ተጽዕኖ ውስጥ የምኖር ኃጢአተኛ ስለሆንኩ ከአንቺ የተገኘ የሕይወት ውኃን እጠጣ ዘንድ አማላጅነትሽ አይለየኝ፡፡ ከውሻ የከፋሁ ስሆን ማለቴ ግን፡- ውሻ ጌታውን ያውቃል፤ የጌታውን ቤት ይጠብቃል፤ መልካም ያደረገለትን አይረሳም፤እኔ ግን የእግዚአብሔር ቤት የሆነ ልቡናዬን ከክፉ ነገር አልጠብቅም፤ መልካም ነገርን ሁሉ ያደረጉልኝን ወገኖቼን እረሳለሁ፡፡ ውሻ ቁስሉን በምላሱ ያደርቃል፤ እኔ ግን ቁስሌን በምላሴ አሰፋለሁ፡፡ ከውሻ ያነስ መሆኔ በዚህ ይታወቃል፡፡ እናም አማላጅነትሽ እንዳይለየኝ የእናትነት ፍቅርሽ እንዳይለየኝ እማጸንሻለሁ… በላት፡፡”
🦋የእመቤታችን ልመናዋ በረከትዋ አይለየን!
----------------------------------------------
#Share_Share
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
“…..ውኃዋን ቀድታ ማድጋዋን ሞልታ ስትመለስ የተጠማ ውሻ ውኃ ፈልጎ እያቃሰተ መጣ፡፡ ከዚያ የነበሩ ሴቶች ግን ድንጋይ እየወረወሩ አባረሩት፡፡እነርሱ ሲያባርሩት እሱ ተስፋ ባለመቁረጥ እየተመላለሰ ለመጠጣት ሲሞክር፤ የእነርሱ ጭካኔ የእርሱን ጭንቀት አይታ ይህንስ የፈጠረው እግዚአብሔር አይደለምን; ለምን አታጠጡትም ብትላቸው እኛ ሥራ አለብን ወደ ስራችን ልንሔድ ነውና አንቺ አጠጪው አሏት፡፡
እርሷም ማድጋዋን አውርዳ ማጠጫ ብታጣ የወርቅ ጫማዋን አውልቃ አጠጣችው፡፡ እንግዲህ ይህንን ከሕሊና በላይ የሆነ የትህትና ሥራ እናሰተውል፡፡ ከዚያ የነበሩ ሴቶች እኛ ሥራ አለብን ሲሏት እርሷ ግን የኔማ እንጂ ሥራዬ የተቸገሩትን መርዳት ነው ማለቷን በተግባር መለሰችላቸው፡፡ ምስጢሩም ከማድጋዋ የቀዳችውን ውኃ ለውሻው መስጠቷ ከእርሷ የተገኘ የአምላክ ሥጋና ደም ለኃጥአን የመሰጠቱ ምሳሌ ነው፡፡
እንደኔ ኃጢአተኛ የሆንክ ወንድሜ ሆይ! ልብህን አጽንተህ፤ ሕሊናህን አንቅተህ፣ እመብርሃንን እንዲህ በላት፡፡
‘ እመቤቴ ሆይ ለውሻው የሚያስጠማን ውኃ አጠጣሺው፤ ለኔ ግን ከውሻ ብከፋም ለዘለዓለም የማያስጠማውን የሕይወት ውኃ አጠጣሽኝ፡፡ ለውሻው በወርቅ ጫማ አጠጣሺው፤ ለእኔ ግን እስከ ዓለም ፍጻሜ የማያልቀውን የሕይወት ውኃ አጠጣሽኝ፡፡ ለውሻ ውኃ ብቻ ሰጠሽው፤ ለእኔ ግን የሕይወት ውኃን ከቅዱስ ሥጋው ጋር ሰጠሽኝ፡፡ ለዚህ ቸርነትሽና ፍቅርሽ አንክሮ ይገባል፡፡
ዳግመኛም ውሻው ‘አሁን ያባርሩኛል አሁን ይመቱኛል’ እያለ በሥጋትና በጭንቀት ሆኖ የሰጠሽውን ውኃ ጠጣ፡፡እኔ ግን ከደስታዬ ብዛት የተነሳ ‘እግዚአብሔር ይጠብቀኛል፤ የሚያሳጣኝም የለም’፤ እያልኩ እየዘመርኩ ጠጣሁ፡፡ ለውሻው ለአንድ ቀን ብቻ የሚያረካ ውኃን ሰጠሽው፡፡ ለእ ግን ለዘላለም ጽምዓ ነፍስን- የነፍስን ጥም የሚያስወግድ የሕይወት ውኃን አስገኘሽልኝ፡፡ ውሻው የሰጠሸውን ውኃ ላይከብርበት ጠጣ፡፡ እኔ ግን ክብረ ነፍስን ልቀዳጅበት፣ በረከተ ሥጋ በረከተ ነፍስን ላገኝበት ጠጣሁት፡፡
ውሻው ከማድጋሽ ያለውን ውኃ ስለ ተጠማና መጠጣት ስለፈለገ እንደ ሆነ ሁሉ፤ እኔም ከአንቺ የተገኘውን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም ለመብላትና ለመጠጣት ንስሐ ገብቼ ፍቅርሽን ተጠምቼ ልቀርብ የሚገባ መሆኑን መጻሕፍት ለመላልሰው ይነግሩኛል፡፡ሆኖም በሥጋ ፍላጎት ተጽዕኖ ውስጥ የምኖር ኃጢአተኛ ስለሆንኩ ከአንቺ የተገኘ የሕይወት ውኃን እጠጣ ዘንድ አማላጅነትሽ አይለየኝ፡፡ ከውሻ የከፋሁ ስሆን ማለቴ ግን፡- ውሻ ጌታውን ያውቃል፤ የጌታውን ቤት ይጠብቃል፤ መልካም ያደረገለትን አይረሳም፤እኔ ግን የእግዚአብሔር ቤት የሆነ ልቡናዬን ከክፉ ነገር አልጠብቅም፤ መልካም ነገርን ሁሉ ያደረጉልኝን ወገኖቼን እረሳለሁ፡፡ ውሻ ቁስሉን በምላሱ ያደርቃል፤ እኔ ግን ቁስሌን በምላሴ አሰፋለሁ፡፡ ከውሻ ያነስ መሆኔ በዚህ ይታወቃል፡፡ እናም አማላጅነትሽ እንዳይለየኝ የእናትነት ፍቅርሽ እንዳይለየኝ እማጸንሻለሁ… በላት፡፡”
🦋የእመቤታችን ልመናዋ በረከትዋ አይለየን!
----------------------------------------------
#Share_Share
♡ ㅤ ⎙ㅤ ⌲
ˡᶦᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ
Telegram
ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
መንፈሳዊ ቻናል እንጋብዛቹ
@EOTCY
ምን አይነት ነገሮችን ነው የሚፈልጉት?
➢ የተለያዩ ትምህርቶችን
➢ መጣጥፎችን
➢ መንፈሳዊ ግጥሞችን
➢ ተከታታይ ትምህርቶችን
➢ ብሒለ አበው
➢ ወይስ ዜና ቤተክርስቲያን
አሁኑኑ ይቀላቀሉን የኦርቶዶክስ ተዋህዶን ቀጥተኛ አስተምህሮ ያገኙበታል👇👇👇
@EOTCY
@EOTCY
ምን አይነት ነገሮችን ነው የሚፈልጉት?
➢ የተለያዩ ትምህርቶችን
➢ መጣጥፎችን
➢ መንፈሳዊ ግጥሞችን
➢ ተከታታይ ትምህርቶችን
➢ ብሒለ አበው
➢ ወይስ ዜና ቤተክርስቲያን
አሁኑኑ ይቀላቀሉን የኦርቶዶክስ ተዋህዶን ቀጥተኛ አስተምህሮ ያገኙበታል👇👇👇
@EOTCY
" የዮና ልጅ ጴጥሮስ ሆይ ደምህ በመስቀል ጽዋ ተቀዳ የጳውሎስ ደም ደግሞ ወደ ሰማያት ጮኸ
ቅዱስ ያሬድ
" ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ በዚህ ዓለም ሳሉ ብቻ ሳይሆን ከሞቱ በኃላ እንኳ እንዲያበሩና እንዲሠለጥኑ አድርጓቸዋል ።እስኪ ንገረኝ የታላቁ እስክንድር መቃብር የት አለ ? እንዲሁም የሞተበትን ቀን እስኪ ንግረኝ የክርስቶስ አገልጋዮች ግን መቃብራቸው እንኳ ሳይቀር የተከበረ ነው ያረፉበት ቀንም በሚገባ የታወቀ ነው ዕለተ ዕረፍታቸውም በዓለሙም ሁሉ የበዓል ቀን ሆኖ ይከበራል "
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
♦እንኳን ለቅዱሳን ሐዋርያት ለቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ጳውሎስ ዓመታዊ መታሰቢያ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!!
ሁለቱ ቅዱሳን ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ጳውሎስ መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰማያዊ አገልግሎት በድንቅ አጠራሩ የጠራቸው ናቸው በማቴ 4 ፣18 እንደተጻፈ ቅዱስ ጴጥሮስ ከወንድሙ ቅዱስ እንድርያስ ጋር ሆኖ ዓሳ በማጥመድ ላይ እያለ ጌታ ኑ እና ሰዎችን የምታጠምዱ አድርጋችኃለው ሲላቸው መረቡን ትቶ የተከተለ ቅዱስ ሐዋርያ ነው በሐዋ 9፣14 እንደተጻፈ ቅዱስ ጳውሎስ ክርስቲያኖችን ለማሳደድ ከሊቀ ካህናቱ የፍቃደ ደብዳቤ ይዞ በደማስቆ ሲያልፍ ጌታ ለሐናንያ እንዳለው በአህዛብ እና በነገሥታት በእሥራኤል ልጆች ፊት የጌታን ስም ይሸከም ዘንድ የተመረጠ እና የተጠራ ምርጥ ዕቃ ነው ።ለተጠሩለት አገልግሎትም እስከ መጨረሻው ታምነው እስከ ምድር ዳርቻ ሄደው ወንጌልን በብዙ ትጋት ያስተማሩ ቅዱሳን ናቸው የቤተ ክርስቲያናችን ጌጥ ቅዱስ ያሬድ በዝማሬው ይሄንን ሲገልጽ እንዲህ ይላል
" ቅድመ ዓለም የነበረ ዛሬ የለ ወደ ፊትም ዓለምን አሳልፎ ለዘለዓለም የሚኖር የእግዚአብሔር ቃል ስምዖን ጴጥሮስንና ጳውሎስን መምህራን አድርጎ ለሰማያዊ ሥራ ሾማቸው ሂዱ አስተምሩ በስሜ ስበኩ አላቸው ከዚያ ትምህርታቸው በዓለም ሁሉ ተሰማ "
ቅዱስ ጴጥሮስ ዓሳ የሚያጠምድበትን መረብ ትቶ ክርስቶስን የተከለበትን የአገልግሎት ጥሪ በምድር ላይ ፈጽሞ ወደ አምላኩ በክብር የሚሄድበት ጊዜ ሲደርስ በዘመኑ የክርስቲያኖች ጠላት የነበረው የሮም ንጉሥ ወደ አካይያ ዘምቶ ድል አድርጎ በደስታ ወደ ሮሜ ሲመለስ መኳንንቱን ለማስደሰት፤ ጣዖታቱንም ለማክበር ሲል በቅዱስ ጴጥሮስና በሌሎችም ክርስቲያኖች ላይ የሞት ፍርድ ዐወጀ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም በሮም ሲያስተምር ቆይቶ የሮም መኳንንት እንዳይገድሉት ትጥቁን ለውጦ ከሮም ሲወጣ ጌታችን መስቀል ተሸክሞ ተገለጸለት፡፡
በዚህ ጊዜ ‹‹አቤቱ ጌታ ሆይ ወዴት ትሔዳለህ?›› ሲል ቢጠይቀው። ጌታችንም ‹‹ልሰቀል ወደ ሮም እሔዳለሁ›› አለው፡፡ ‹‹ዳግመኛ ትሰቀላለህን?›› ባለው ጊዜም ‹‹አንተ ስትፈራ ጊዜ ነው ›› ሲል መለሰለት፡፡ ያን ጊዜም ‹‹ጐልማሳ ሳለህ ወገብህን ታጥቀህ ወደ ወደድከው ትሔድ ነበር ስትሸመግል ግን እጅህን ታነሣና ሌላ ሰው ያስታጥቅሃል፤ ወደማትወደውም ይወስድሃል፤›› ዮሐ 21፣18 በማለት ጌታችን የነገረው ቃል አሟሟቱን የሚያመለክት መሆኑን አስታውሶ ወደ ሮም ተመልሶ ስብከቱን ቀጠለ በሮማውያን እጅም ወደቀ ። እንደ ሥርዓታቸውም ቅዱስ ጴጥሮስን ከገረፉት በኋላ ሊሰቅሉት ሲሉ ወታደሮቹን ‹‹እንደ ክብር ንጉሥ እንደ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ አቁማችሁ ሳይኾን፣ ዘቅዝቃችሁ ስቀሉኝ›› አላቸው ቅዱስ ያሬድ በድጓው " ጴጥሮስ ወደ መስቀል ፊት ተመለከተ እንዲህም ሲል ጸለየ እኔ ወደ መስቀል መውጣትን ለምን እታክታለሁ ለምን እሰንፋለሁ ሲል ቁልቁል ይሰቅሉት ዘንድ ጠየቀ" እንዳለ
እነርሱም እንዳላቸው አድርገው ሐምሌ 5 ቀን ዘቅዝቀው ሰቅለውታል፡፡ በመስቀል ላይ ሳለም ተከታዮቹን በሃይማኖታቸው እንዲጸኑ ካዘዛቸው በኋላ ነፍሱን ለእግዚአብሔር ሰጠ፡፡
ብርሃን ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ በደማስቆ ሳለ የተጠራበትን አገልግሎት የጌታ ምርጥ ዕቃ ሆኖ ፈጽሞ ሲጨርስ ወደ አምላኩ በክብር የሚሄድበት ጊዜ ሲደርስ የሮም ንጉሥ ኔሮን ቄሣር የክርስቲያኖች ቍጥር እየጨመረ የመጣው በቅዱስ ጳውሎስ ትምህርት በመማረካቸው ምክንያት መኾኑን ተረድቶ፤ ይልቁንም የቤተ መንግሥቱ ሰዎች ሳይቀር በቅዱስ ጳውሎስ በመማረካቸው ተቈጥቶ ቅዱስ ጳውሎስን ወደ ፍርድ ሸንጎው አስቀረበው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በቀኝ እጁ ከሰንሰለቱ ጋር መስቀሉን ይዞ ንጉሡንና ወታደሮችን ሳይፈራ የኢየሱስ ክርስቶስን የእግዚአብሔር ልጅነትና አምላካዊ ሥልጣን ይመሰክር ነበር፡ንጉሡም በቍጣ ይሙት በቃ ፈረደበት። ወደሚገደልበት ስፍራ ሲወስዱትም በንግግሩና በአስተያየቱ ሁሉ ምንም ፍርኀት አይታይበትም ነበር፡፡ እንዳውም በጦርነት ድል አድርጎና ማርኮ እንደ ተመለሰ ወታደር ይደሰት ነበር እንጂ፡፡ ለሚገድሉትም ይቅርታን ይለምን ነበር፡፡
በገዳዮቹና በተከታዮቹ ፊትም የክርስትና ሽልማቱ የእግዚአብሔር መንግሥት መኾኑን የሚያስገነዝብ ቃል እያስተማረ እግዚአብሔር የሚሰጠውን የጽድቅ አክሊል ለመቀበል ይቻኮል ነበር ፡፡ ወታደሮች ሊገድሉት ሲወስዱትም ከንጉሥ ኔሮን ወገን የኾነችውን የአንዲት ብላቴና መጐናጸፊያ ‹‹ዛሬ እመልስልሻለሁ›› ብሎ ከተቀበላት በኋላ ‹‹መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፤ ሩጫዬን ጨርሻለሁ ሃይማኖቴን ጠብቄአለሁ፤ ወደፊትም የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፤›› በማለት ራሱ በመልእክቱ እንደ ተናገረው ፊቱን በብላቴናዋ መጐናጸፊያ ተሸፍኖ አንገቱን በሰይፍ ተቀልቶ አገልግሎቱን በሰማዕትነት ፈጽሟል፡፡
" ቅዱስ ጴጥሮስ የሃይማኖት ዐለት ነው ቅዱስ ጳውሎስ ልሳነ ምዑዝ ነው በታወቀች በዓላችሁ የምሕረት አሥራታችሁን ያዙ " ብሎ ቅዱስ ያሬድ በዝማሬው እንዳመሰገናቸው በእነዚህ በከበሩ ቅዱሳን ሐዋርያት የዕረፍት ቀን ጌታ ለሀገራችን እና ለህዝቦቿ ምሕረትን ያደርግ
💚 @eotcy 💚
💛 @eotcy 💛
❤ @eotcy ❤
ቅዱስ ያሬድ
" ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ በዚህ ዓለም ሳሉ ብቻ ሳይሆን ከሞቱ በኃላ እንኳ እንዲያበሩና እንዲሠለጥኑ አድርጓቸዋል ።እስኪ ንገረኝ የታላቁ እስክንድር መቃብር የት አለ ? እንዲሁም የሞተበትን ቀን እስኪ ንግረኝ የክርስቶስ አገልጋዮች ግን መቃብራቸው እንኳ ሳይቀር የተከበረ ነው ያረፉበት ቀንም በሚገባ የታወቀ ነው ዕለተ ዕረፍታቸውም በዓለሙም ሁሉ የበዓል ቀን ሆኖ ይከበራል "
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
♦እንኳን ለቅዱሳን ሐዋርያት ለቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ጳውሎስ ዓመታዊ መታሰቢያ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!!
ሁለቱ ቅዱሳን ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ እና ቅዱስ ጳውሎስ መድኃኒዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰማያዊ አገልግሎት በድንቅ አጠራሩ የጠራቸው ናቸው በማቴ 4 ፣18 እንደተጻፈ ቅዱስ ጴጥሮስ ከወንድሙ ቅዱስ እንድርያስ ጋር ሆኖ ዓሳ በማጥመድ ላይ እያለ ጌታ ኑ እና ሰዎችን የምታጠምዱ አድርጋችኃለው ሲላቸው መረቡን ትቶ የተከተለ ቅዱስ ሐዋርያ ነው በሐዋ 9፣14 እንደተጻፈ ቅዱስ ጳውሎስ ክርስቲያኖችን ለማሳደድ ከሊቀ ካህናቱ የፍቃደ ደብዳቤ ይዞ በደማስቆ ሲያልፍ ጌታ ለሐናንያ እንዳለው በአህዛብ እና በነገሥታት በእሥራኤል ልጆች ፊት የጌታን ስም ይሸከም ዘንድ የተመረጠ እና የተጠራ ምርጥ ዕቃ ነው ።ለተጠሩለት አገልግሎትም እስከ መጨረሻው ታምነው እስከ ምድር ዳርቻ ሄደው ወንጌልን በብዙ ትጋት ያስተማሩ ቅዱሳን ናቸው የቤተ ክርስቲያናችን ጌጥ ቅዱስ ያሬድ በዝማሬው ይሄንን ሲገልጽ እንዲህ ይላል
" ቅድመ ዓለም የነበረ ዛሬ የለ ወደ ፊትም ዓለምን አሳልፎ ለዘለዓለም የሚኖር የእግዚአብሔር ቃል ስምዖን ጴጥሮስንና ጳውሎስን መምህራን አድርጎ ለሰማያዊ ሥራ ሾማቸው ሂዱ አስተምሩ በስሜ ስበኩ አላቸው ከዚያ ትምህርታቸው በዓለም ሁሉ ተሰማ "
ቅዱስ ጴጥሮስ ዓሳ የሚያጠምድበትን መረብ ትቶ ክርስቶስን የተከለበትን የአገልግሎት ጥሪ በምድር ላይ ፈጽሞ ወደ አምላኩ በክብር የሚሄድበት ጊዜ ሲደርስ በዘመኑ የክርስቲያኖች ጠላት የነበረው የሮም ንጉሥ ወደ አካይያ ዘምቶ ድል አድርጎ በደስታ ወደ ሮሜ ሲመለስ መኳንንቱን ለማስደሰት፤ ጣዖታቱንም ለማክበር ሲል በቅዱስ ጴጥሮስና በሌሎችም ክርስቲያኖች ላይ የሞት ፍርድ ዐወጀ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም በሮም ሲያስተምር ቆይቶ የሮም መኳንንት እንዳይገድሉት ትጥቁን ለውጦ ከሮም ሲወጣ ጌታችን መስቀል ተሸክሞ ተገለጸለት፡፡
በዚህ ጊዜ ‹‹አቤቱ ጌታ ሆይ ወዴት ትሔዳለህ?›› ሲል ቢጠይቀው። ጌታችንም ‹‹ልሰቀል ወደ ሮም እሔዳለሁ›› አለው፡፡ ‹‹ዳግመኛ ትሰቀላለህን?›› ባለው ጊዜም ‹‹አንተ ስትፈራ ጊዜ ነው ›› ሲል መለሰለት፡፡ ያን ጊዜም ‹‹ጐልማሳ ሳለህ ወገብህን ታጥቀህ ወደ ወደድከው ትሔድ ነበር ስትሸመግል ግን እጅህን ታነሣና ሌላ ሰው ያስታጥቅሃል፤ ወደማትወደውም ይወስድሃል፤›› ዮሐ 21፣18 በማለት ጌታችን የነገረው ቃል አሟሟቱን የሚያመለክት መሆኑን አስታውሶ ወደ ሮም ተመልሶ ስብከቱን ቀጠለ በሮማውያን እጅም ወደቀ ። እንደ ሥርዓታቸውም ቅዱስ ጴጥሮስን ከገረፉት በኋላ ሊሰቅሉት ሲሉ ወታደሮቹን ‹‹እንደ ክብር ንጉሥ እንደ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ አቁማችሁ ሳይኾን፣ ዘቅዝቃችሁ ስቀሉኝ›› አላቸው ቅዱስ ያሬድ በድጓው " ጴጥሮስ ወደ መስቀል ፊት ተመለከተ እንዲህም ሲል ጸለየ እኔ ወደ መስቀል መውጣትን ለምን እታክታለሁ ለምን እሰንፋለሁ ሲል ቁልቁል ይሰቅሉት ዘንድ ጠየቀ" እንዳለ
እነርሱም እንዳላቸው አድርገው ሐምሌ 5 ቀን ዘቅዝቀው ሰቅለውታል፡፡ በመስቀል ላይ ሳለም ተከታዮቹን በሃይማኖታቸው እንዲጸኑ ካዘዛቸው በኋላ ነፍሱን ለእግዚአብሔር ሰጠ፡፡
ብርሃን ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ በደማስቆ ሳለ የተጠራበትን አገልግሎት የጌታ ምርጥ ዕቃ ሆኖ ፈጽሞ ሲጨርስ ወደ አምላኩ በክብር የሚሄድበት ጊዜ ሲደርስ የሮም ንጉሥ ኔሮን ቄሣር የክርስቲያኖች ቍጥር እየጨመረ የመጣው በቅዱስ ጳውሎስ ትምህርት በመማረካቸው ምክንያት መኾኑን ተረድቶ፤ ይልቁንም የቤተ መንግሥቱ ሰዎች ሳይቀር በቅዱስ ጳውሎስ በመማረካቸው ተቈጥቶ ቅዱስ ጳውሎስን ወደ ፍርድ ሸንጎው አስቀረበው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በቀኝ እጁ ከሰንሰለቱ ጋር መስቀሉን ይዞ ንጉሡንና ወታደሮችን ሳይፈራ የኢየሱስ ክርስቶስን የእግዚአብሔር ልጅነትና አምላካዊ ሥልጣን ይመሰክር ነበር፡ንጉሡም በቍጣ ይሙት በቃ ፈረደበት። ወደሚገደልበት ስፍራ ሲወስዱትም በንግግሩና በአስተያየቱ ሁሉ ምንም ፍርኀት አይታይበትም ነበር፡፡ እንዳውም በጦርነት ድል አድርጎና ማርኮ እንደ ተመለሰ ወታደር ይደሰት ነበር እንጂ፡፡ ለሚገድሉትም ይቅርታን ይለምን ነበር፡፡
በገዳዮቹና በተከታዮቹ ፊትም የክርስትና ሽልማቱ የእግዚአብሔር መንግሥት መኾኑን የሚያስገነዝብ ቃል እያስተማረ እግዚአብሔር የሚሰጠውን የጽድቅ አክሊል ለመቀበል ይቻኮል ነበር ፡፡ ወታደሮች ሊገድሉት ሲወስዱትም ከንጉሥ ኔሮን ወገን የኾነችውን የአንዲት ብላቴና መጐናጸፊያ ‹‹ዛሬ እመልስልሻለሁ›› ብሎ ከተቀበላት በኋላ ‹‹መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፤ ሩጫዬን ጨርሻለሁ ሃይማኖቴን ጠብቄአለሁ፤ ወደፊትም የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፤›› በማለት ራሱ በመልእክቱ እንደ ተናገረው ፊቱን በብላቴናዋ መጐናጸፊያ ተሸፍኖ አንገቱን በሰይፍ ተቀልቶ አገልግሎቱን በሰማዕትነት ፈጽሟል፡፡
" ቅዱስ ጴጥሮስ የሃይማኖት ዐለት ነው ቅዱስ ጳውሎስ ልሳነ ምዑዝ ነው በታወቀች በዓላችሁ የምሕረት አሥራታችሁን ያዙ " ብሎ ቅዱስ ያሬድ በዝማሬው እንዳመሰገናቸው በእነዚህ በከበሩ ቅዱሳን ሐዋርያት የዕረፍት ቀን ጌታ ለሀገራችን እና ለህዝቦቿ ምሕረትን ያደርግ
💚 @eotcy 💚
💛 @eotcy 💛
❤ @eotcy ❤
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ማለት ምን ማለት ነው?
ይህ አባባል በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ከወንጌል ስብከት፣ ከመዝሙር ከምክር ተግሳጽ በኋላ ምእመናን በአንድነት ላቀረበው አካል ቃለ ሕይወት ያሰማልን፣ መንግስተ ሰማያት ያውርስልን አገልግሎት ዘመንዎትን ያርዝምልን በእድሜ እና በጸጋ ይጠብቅልን ፣ ዝማሬ መላእክትን ያሰማልን .... ወዘተ እያልን መንፈሳዊ ምርቃን እንመርቃለን! ምን ማለት ነው ቃለ ህይወት ያሰማልን? ቃለ ሕይወትስ ምንድን ነው??
በወንጌል በመዋዕለ ሥጋዌው፣ ለሥም አጠራሩ ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብትወዱኝ ትዕዛዜን ጠብቁ (ዮሐ.14:15) እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ በእኔ እመኑ በአባቴም እመኑ በሃይማኖት ኑሩ ጎልምሱም.....(1ኛቆሮ 16:13) በሃይማኖት ጤናማ
(ቲቶ 1:13-14) ሆናችሁ እኔ የዋህ በልቤም ትሁት እንደሆንኩ በእኔ አምናችሁ ለነፍሳችሁ እረፍት አግኙ
(ማቴ.11:29)..... ጆሮ ያለው መስማትን ይስማ... እስክመጣ ድረስ ትእዛዜን ጠብቁ ያለውን ይዘው በሃይማኖት ኖረው መልካም ተጋድሎን አድርገው በጌታ ለኖሩ በእሱና በቃሉ ላላፈሩ (ሉቃ.9:26) ንስሀ ገብተው ሥጋውን በልተው ደሙን ጠጥተው ለዘለዓለም ሕይወት ራሳቸውን ላዘጋጁ ትእዛዜን ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራላችሁ እንዳለ
(ዮሐ.15:10) በፍቅሩ ለኖሩ በመጨረሻም ኩላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ ለእያንዳንዳችሁ እንደ ሥራችሁ ለመክፈል (ራዕ.23:32) እስክመጣ ድረስ በፍቅር ኑሩ ያለውን ለፈፀሙ ...በአጠቃላይ በጌታ ለኖሩ ፍሬዎች የሰው ልጅ በክብር በሚመጣበት ጊዜ (ማቴ.25:31) በጎቹን ፍየሎቹን በሚለይበት ጊዜ (ማቴ.25:34) ኑ እናንተ የአባቴ ቡሩካን ኑ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ።
ብሎ ጌታ የሚፈርደው ፍርድ የሕይወት ቃል ይባላል።
ሥለዚህ ቃለ ሕይወት ያሰማልን ማለት ይህን የተወደደ ለዘለዓለማዊ ሕይወትን የሚሰጥ ቃል ያሰማልን፤
በቀኙ ከሚቆሙት ቅዱሳን ይደምርልን እንደማለት ነው፤
ግሩም ምርቃት! አሜን እኛንም የጥምቀት ልጆቹን በመንግሥቱ በመጣ ጊዜ ኑ የአባቴ ብሩካን ከሚላቸው ጋር ይደምረን።
@eotcy
ይህ አባባል በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ ከወንጌል ስብከት፣ ከመዝሙር ከምክር ተግሳጽ በኋላ ምእመናን በአንድነት ላቀረበው አካል ቃለ ሕይወት ያሰማልን፣ መንግስተ ሰማያት ያውርስልን አገልግሎት ዘመንዎትን ያርዝምልን በእድሜ እና በጸጋ ይጠብቅልን ፣ ዝማሬ መላእክትን ያሰማልን .... ወዘተ እያልን መንፈሳዊ ምርቃን እንመርቃለን! ምን ማለት ነው ቃለ ህይወት ያሰማልን? ቃለ ሕይወትስ ምንድን ነው??
በወንጌል በመዋዕለ ሥጋዌው፣ ለሥም አጠራሩ ክብር ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብትወዱኝ ትዕዛዜን ጠብቁ (ዮሐ.14:15) እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ በእኔ እመኑ በአባቴም እመኑ በሃይማኖት ኑሩ ጎልምሱም.....(1ኛቆሮ 16:13) በሃይማኖት ጤናማ
(ቲቶ 1:13-14) ሆናችሁ እኔ የዋህ በልቤም ትሁት እንደሆንኩ በእኔ አምናችሁ ለነፍሳችሁ እረፍት አግኙ
(ማቴ.11:29)..... ጆሮ ያለው መስማትን ይስማ... እስክመጣ ድረስ ትእዛዜን ጠብቁ ያለውን ይዘው በሃይማኖት ኖረው መልካም ተጋድሎን አድርገው በጌታ ለኖሩ በእሱና በቃሉ ላላፈሩ (ሉቃ.9:26) ንስሀ ገብተው ሥጋውን በልተው ደሙን ጠጥተው ለዘለዓለም ሕይወት ራሳቸውን ላዘጋጁ ትእዛዜን ብትጠብቁ በፍቅሬ ትኖራላችሁ እንዳለ
(ዮሐ.15:10) በፍቅሩ ለኖሩ በመጨረሻም ኩላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ ለእያንዳንዳችሁ እንደ ሥራችሁ ለመክፈል (ራዕ.23:32) እስክመጣ ድረስ በፍቅር ኑሩ ያለውን ለፈፀሙ ...በአጠቃላይ በጌታ ለኖሩ ፍሬዎች የሰው ልጅ በክብር በሚመጣበት ጊዜ (ማቴ.25:31) በጎቹን ፍየሎቹን በሚለይበት ጊዜ (ማቴ.25:34) ኑ እናንተ የአባቴ ቡሩካን ኑ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ።
ብሎ ጌታ የሚፈርደው ፍርድ የሕይወት ቃል ይባላል።
ሥለዚህ ቃለ ሕይወት ያሰማልን ማለት ይህን የተወደደ ለዘለዓለማዊ ሕይወትን የሚሰጥ ቃል ያሰማልን፤
በቀኙ ከሚቆሙት ቅዱሳን ይደምርልን እንደማለት ነው፤
ግሩም ምርቃት! አሜን እኛንም የጥምቀት ልጆቹን በመንግሥቱ በመጣ ጊዜ ኑ የአባቴ ብሩካን ከሚላቸው ጋር ይደምረን።
@eotcy
👉 ቅዱሳን ስዕላት ለምን❓
ቅዱሳን ስዕላት በመጽሐፍ ቅዱስ
አንዳንዶች መንፈሳዊውን ልምምድ ከጣዖት አምልኮ በማደበላለቅ በዓይነ ሥጋ እየመዘኑ ስለሚረዱ ፥ እውነትን ከመገንዘብና ከመቀበል ይልቅ አምልኮ ነው ሲሉ ይሰማሉ ። እውነት በቅዱሳን ስዕላት ፊት መስገድ ለጣዖት መስገድ ነውን እስቲ ቅዱስ ቃሉን መሰረት በማድረግ እንመልከት፡-
ለቅዱስ ስዕል ስንሰግድ ለፍሬሙ አልያም ለወረቀቱ ለቀለሙ አይደለም እምንሰግደው ለስዕሉ ባለቤት እንሰግዳለን፡፡
ሙሴ በእግዚያብሔር ታዞ ኩሩቤልን(መላእክትን) ሰርቶ ነበር በታቦቱ ግራ እና ቀኝ ይቀመጥ ነበር እና እስራኤላዊያን ለታቱ ሲሰግዱ ታቦቱ ለተሰራበት ግራር(እንጨት)አይደለም የሚሰግዱት በታቦቱ ላይ ለሚያድረው እግዚያብሔር ነው ይህን ከተረዳን እኛም ለስዕል ስንሰግድ ለስዕሉ ባለቤት የሚሰገድ ነው
ለታቦት ስንሰግድ ለእንጨቱ አንሰግድም ለባለቤቱ እንሰግዳለን እንጂ!!!
ለስዕል ስንሰግድ ለወረቀቱ አይደለም ለባለቤቱ እንሰግዳለን እንጂ!!!
ለኢየሱስ ክርስቶስ፤ለድንግል ማርያም፤ለመላእክታት፤ለቅዱሳን፤ለሰማእታት ስዕል ስንሰግድ ለወረቀቱ ለፍሬሙ አልያም ለቀለሙ አይደለም እምንሰግደው ለስዕሉ ባለቤት እንጂ!!!!
ተራ የመሰሉ ነገሮች በእምነት ታላቅ ናቸው! ድንቅ ተአምራትን የፈጸመች የሙሴ በትር ተራ እንጨት አትሆንበትም (ዘጸ 4:12)፤ ባህር የከፈለች የኤልያስ መጎናጸፊያንም እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ኃይል አድርጎባታልና በተራ ጨርቅ አይመለከታትም (2 ነገ 2:8)፤ ብረት ከባህር እንዲያወጣ ነቢዩ ኤልሳዕ የተጠቀመበት ቁራጭ እንጨት (2 ነገ 6:5-7) ፥ የቅዱስ ጳውሎስ የልብስ እራፊ (ሥራ 19:11) ፥ የቅዱስ ጴጥሮስ ጥላ (ሥራ 5:15)... እግዚአብሔር የፈውስና የተአምራት መግለጫው አድርጓቸዋልና በሥጋዌ ዓይን እየመዘንን የተፈጥሮ ባህርያቸውን በመዘርዘር ጥርጣሬንና ክህደትን የምንፈጥርባቸው አይደሉም ። ይልቁንም ከነዚህ ማስረጃ ምሳሌዎች የምንረዳው ቅዱሳን የነፍሳቸው ቅድስና ለሥጋቸው ፥ የሥጋቸው ቅድስና ለምርኩዛቸው ፥ ለአልባሳታቸውና ጥላቸው ተርፎ ድንቅ ተአምራትን ማድረጉን ነው ። በዚሁ መሰረት ቅድስናቸው ለስዕሎቻቸውም የተረፈ በመሆኑ በስዕሎቻቸው ተአምራትን እንደሚያደርጉ ጸጋው የደረሳቸው ክርስቲያኖች ምስክሮች ናቸው ።ነቢዩ ኤልያስ ካረገ በኋላ ደቀ መዝሙሩ ኤልሳዕ በኤልያስ መጎናጸፊያ ተአምራትን አድርጎአል (2 ነገ 2:14) ። ይህም ማለት ቅዱሳን በአጸደ ሥጋ አጠገባችን ባይኖሩም በተሰጣቸው ጸጋ ፥ በስዕሎቻቸውም ሆነ በሌላ ንዋየ ቅዱሳት እንደሚራዱን የሚያስረዳ ነው ። ሥርዓቱን ያስጀመረው እርሱው አምላካችን ስለሆነ ስዕልን ከፊት አድርጎ እርዳታን ለማግኘት በህሊና መጸለይ ርኩሰትና እግዚአብሔርን መክዳት አይባልም ።
ኢኮኖማህያ ስእልን የሚያመልኩ ናቸው። ኢኮኖላትርያ ስእልን የሚያቃጥሉ ናቸው። እኛ ግን ስእልን አናመልክም ስእልን አናቃጥልም! በአግባቡ እናከብራለን! ዋናው እምነት ነው! ተራ የሚመስሉ ነገሮች በእምነት ዋጋ አላቸውና!
1. ለመጀመሪያ ጊዜ ስዕልን የሰጠው እግዚአብሔር ነው፡፡
ዘፍ. 1 ÷ 26-27
እግዚአብሔርም፡አለ፦ሰውን፡በመልካችን፡እንደ፡ምሳሌያችን፡እንፍጠር፤የባሕር፡ዓሣዎችንና፡የሰማይ፡ወፎችን፥እንስሳትንና፡ምድርን፡ዅሉ፥በምድር፡ላይ፡የሚንቀሳቀሱትንም፡ዅሉ፡ይግዙ።
እግዚአብሔርም፡ሰውን፡በመልኩ፡ፈጠረ፤በእግዚአብሔር፡መልክ፡ፈጠረው፤ወንድና፡ሴት፡አድርጎ፡ፈጠራቸው።
2. ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ መልኩ የተናገረው
ማቴ. 22 ÷ 19-21
የግብሩን፡ብር፡አሳዩኝ፡አለ።እነርሱም፡ዲናር፡አመጡለት።
ርሱም፦ይህች፡መልክ፡ጽሕፈቲቱስ፡የማን፡ናት፧አላቸው።
የቄሳር፡ነው፡አሉት።በዚያን፡ጊዜ፦እንኪያስ፡የቄሳርን፡ለቄሳር፡የእግዚአብሔርንም፡ለእግዚአብሔር፡አስረክቡ፡አላቸው።
ይህች መልክ ሲል ለጊዜው የቄሳርን ለቄሳር የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር ስጡ ሲል ለፍጻሜው ግን ይህች ስዕል ሲል የቄሳርን መልክ ለማለት ነው፡፡ ቄሳር ምንድን ነው? ሰው ነው ፡፡ ሰው የማን መልክ ነው? የእግዚአብሔር መልክ ነው፡፡
3. ስለ ስዕል በብሉይ ኪዳን
ዘጸ. 25 ÷ 18-22
ሁለት፡ኪሩቤል፡ከተቀጠቀጠ፡ወርቅ፡ሥራ፥በስርየት፡መክደኛውም፡ላይ፡በኹለት፡ወገን፡
ታደርጋቸዋለኽ።ከስርየት፡መክደኛውም፡ጋራ፡አንዱን፡ኪሩብ፡ባንድ፡ወገን፥ኹለተኛውንም፡ኪሩብ፡በሌላው፡ወገን፡አድርገኽ፡ባንድ፡ላይ፡ትሠራዋለኽ።
ኪሩቤልም፡ክንፎቻቸውን፡ወደ፡ላይ፡ይዘረጋሉ፥የስርየት፡መክደኛውንም፡በክንፎቻቸው፡
ይሸፍናሉ፥ፊታቸውም፡ርስ፡በርሱ፡ይተያያል፤የኪሩቤልም፡ፊቶቻቸው፡ወደ፡ስርየት፡መክደኛው፡ይመለከታሉ፡፡የስርየት፡መክደኛውንም፡በታቦቱ፡ላይ፡ታደርገዋለኽ፤እኔም፡የምሰጥኽን፡ምስክር፡በታቦቱ፡ውስጥ፡
ታኖረዋለኽ።በዚያም፡ከአንተ፡ጋራ፡እገናኛለኹ፤የእስራኤልንም፡ልጆች፡ታዝ፡ዘንድ፡የምሰጥኽን፡ነገር፡ዅሉ፥በምስክሩ፡ታቦት፡ላይ፡ባለው፡በኹለት፡ኪሩቤል፡መካከል፥በስርየት፡መክደኛውም፡ላይ፡ኾኜ፡እነጋገርኻለኹ።
ርዝመቱም፡ኹለት፡ክንድ፥ወርዱም፡አንድ፡ክንድ፥ቁመቱ፡አንድ፡ክንድ፡ተኩል፡የኾነ፡ገበታ፡ከግራር፡ዕንጨት፡ሥራ።በጥሩም፡ወርቅ፡ትለብጠዋለኽ፤በዙሪያውም፡የወርቅ፡አክሊል፡አድርግለት፤
ዘሁ.21 ÷ 8-9
ሙሴም፡ስለ፡ሕዝቡ፡ጸለየ።እግዚአብሔርም፡ሙሴን፦እባብን፡ሠርተኽ፡በዐላማ፡ላይ፡
ስቀል፤የተነደፈውም፡ዅሉ፡ሲያያት፡በሕይወት፡ይኖራል፡አለው።
ሙሴም፡የናሱን፡እባብ፡ሠርቶ፡በዐላማ፡ላይ፡ሰቀለ፤እባብም፡የነደፈችው፡ሰው፡ዅሉ፡የናሱን፡እባብ፡ ባየ፡ጊዜ፡ዳነ።
ዬሐ. 3 ÷ 14-15
ሙሴም፡በምድረ፡በዳ፡እባብን፡እንደ፡ሰቀለ፡እንዲሁ፡በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡እንዲኖረው፡እንጂ፡እንዳይጠፋ፡የሰው፡ልጅ፡ይሰቀል፡ይገባዋል።
4. ስለ ስዕል በአዲስ ኪዳን
ገላ. 3 ÷ 1
የማታስተውሉ የገላትያ ሰዎች ሆይ፥ በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ተሥሎ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ አዚም ያደረገባችሁ ማን ነው?
ዬሐ. 3 ÷ 14
ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።
ዘኊ.21 ÷ 8-9
ሙሴም ስለ ሕዝቡ ጸለየ። እግዚአብሔርም ሙሴን፦ እባብን ሠርተህ በዓላማ ላይ ስቀል የተነደፈውም ሁሉ ሲያያት በሕይወት ይኖራል አለው።
ሙሴም የናሱን እባብ ሠርቶ በዓላማ ላይ ሰቀለ እባብም የነደፈችው ሰው ሁሉ የናሱን እባብ ባየ ጊዜ ዳነ።
ቅዱሳት ስዕላት ለቤተክርስቲያናችን ምን ይጠቅማሉ?
✍ የክርስትና እምነትን ይሰብካሉ፡፡
✍ ሀይማኖታዊ ምስጢራትን ያስታውሳሉ፡፡
✍ በስዕሉ ላይ ያሉትን ቅዱሳንን እየተመለከትን ✍ በሕይወታችን እንመስላቸዋለን፡፡
✍ ውስጣችን ይመሰጣል ሰማያዊ ነገርን እናስባለን፡፡
ቅዱሳን ስዕላት በመጽሐፍ ቅዱስ
አንዳንዶች መንፈሳዊውን ልምምድ ከጣዖት አምልኮ በማደበላለቅ በዓይነ ሥጋ እየመዘኑ ስለሚረዱ ፥ እውነትን ከመገንዘብና ከመቀበል ይልቅ አምልኮ ነው ሲሉ ይሰማሉ ። እውነት በቅዱሳን ስዕላት ፊት መስገድ ለጣዖት መስገድ ነውን እስቲ ቅዱስ ቃሉን መሰረት በማድረግ እንመልከት፡-
ለቅዱስ ስዕል ስንሰግድ ለፍሬሙ አልያም ለወረቀቱ ለቀለሙ አይደለም እምንሰግደው ለስዕሉ ባለቤት እንሰግዳለን፡፡
ሙሴ በእግዚያብሔር ታዞ ኩሩቤልን(መላእክትን) ሰርቶ ነበር በታቦቱ ግራ እና ቀኝ ይቀመጥ ነበር እና እስራኤላዊያን ለታቱ ሲሰግዱ ታቦቱ ለተሰራበት ግራር(እንጨት)አይደለም የሚሰግዱት በታቦቱ ላይ ለሚያድረው እግዚያብሔር ነው ይህን ከተረዳን እኛም ለስዕል ስንሰግድ ለስዕሉ ባለቤት የሚሰገድ ነው
ለታቦት ስንሰግድ ለእንጨቱ አንሰግድም ለባለቤቱ እንሰግዳለን እንጂ!!!
ለስዕል ስንሰግድ ለወረቀቱ አይደለም ለባለቤቱ እንሰግዳለን እንጂ!!!
ለኢየሱስ ክርስቶስ፤ለድንግል ማርያም፤ለመላእክታት፤ለቅዱሳን፤ለሰማእታት ስዕል ስንሰግድ ለወረቀቱ ለፍሬሙ አልያም ለቀለሙ አይደለም እምንሰግደው ለስዕሉ ባለቤት እንጂ!!!!
ተራ የመሰሉ ነገሮች በእምነት ታላቅ ናቸው! ድንቅ ተአምራትን የፈጸመች የሙሴ በትር ተራ እንጨት አትሆንበትም (ዘጸ 4:12)፤ ባህር የከፈለች የኤልያስ መጎናጸፊያንም እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ኃይል አድርጎባታልና በተራ ጨርቅ አይመለከታትም (2 ነገ 2:8)፤ ብረት ከባህር እንዲያወጣ ነቢዩ ኤልሳዕ የተጠቀመበት ቁራጭ እንጨት (2 ነገ 6:5-7) ፥ የቅዱስ ጳውሎስ የልብስ እራፊ (ሥራ 19:11) ፥ የቅዱስ ጴጥሮስ ጥላ (ሥራ 5:15)... እግዚአብሔር የፈውስና የተአምራት መግለጫው አድርጓቸዋልና በሥጋዌ ዓይን እየመዘንን የተፈጥሮ ባህርያቸውን በመዘርዘር ጥርጣሬንና ክህደትን የምንፈጥርባቸው አይደሉም ። ይልቁንም ከነዚህ ማስረጃ ምሳሌዎች የምንረዳው ቅዱሳን የነፍሳቸው ቅድስና ለሥጋቸው ፥ የሥጋቸው ቅድስና ለምርኩዛቸው ፥ ለአልባሳታቸውና ጥላቸው ተርፎ ድንቅ ተአምራትን ማድረጉን ነው ። በዚሁ መሰረት ቅድስናቸው ለስዕሎቻቸውም የተረፈ በመሆኑ በስዕሎቻቸው ተአምራትን እንደሚያደርጉ ጸጋው የደረሳቸው ክርስቲያኖች ምስክሮች ናቸው ።ነቢዩ ኤልያስ ካረገ በኋላ ደቀ መዝሙሩ ኤልሳዕ በኤልያስ መጎናጸፊያ ተአምራትን አድርጎአል (2 ነገ 2:14) ። ይህም ማለት ቅዱሳን በአጸደ ሥጋ አጠገባችን ባይኖሩም በተሰጣቸው ጸጋ ፥ በስዕሎቻቸውም ሆነ በሌላ ንዋየ ቅዱሳት እንደሚራዱን የሚያስረዳ ነው ። ሥርዓቱን ያስጀመረው እርሱው አምላካችን ስለሆነ ስዕልን ከፊት አድርጎ እርዳታን ለማግኘት በህሊና መጸለይ ርኩሰትና እግዚአብሔርን መክዳት አይባልም ።
ኢኮኖማህያ ስእልን የሚያመልኩ ናቸው። ኢኮኖላትርያ ስእልን የሚያቃጥሉ ናቸው። እኛ ግን ስእልን አናመልክም ስእልን አናቃጥልም! በአግባቡ እናከብራለን! ዋናው እምነት ነው! ተራ የሚመስሉ ነገሮች በእምነት ዋጋ አላቸውና!
1. ለመጀመሪያ ጊዜ ስዕልን የሰጠው እግዚአብሔር ነው፡፡
ዘፍ. 1 ÷ 26-27
እግዚአብሔርም፡አለ፦ሰውን፡በመልካችን፡እንደ፡ምሳሌያችን፡እንፍጠር፤የባሕር፡ዓሣዎችንና፡የሰማይ፡ወፎችን፥እንስሳትንና፡ምድርን፡ዅሉ፥በምድር፡ላይ፡የሚንቀሳቀሱትንም፡ዅሉ፡ይግዙ።
እግዚአብሔርም፡ሰውን፡በመልኩ፡ፈጠረ፤በእግዚአብሔር፡መልክ፡ፈጠረው፤ወንድና፡ሴት፡አድርጎ፡ፈጠራቸው።
2. ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ መልኩ የተናገረው
ማቴ. 22 ÷ 19-21
የግብሩን፡ብር፡አሳዩኝ፡አለ።እነርሱም፡ዲናር፡አመጡለት።
ርሱም፦ይህች፡መልክ፡ጽሕፈቲቱስ፡የማን፡ናት፧አላቸው።
የቄሳር፡ነው፡አሉት።በዚያን፡ጊዜ፦እንኪያስ፡የቄሳርን፡ለቄሳር፡የእግዚአብሔርንም፡ለእግዚአብሔር፡አስረክቡ፡አላቸው።
ይህች መልክ ሲል ለጊዜው የቄሳርን ለቄሳር የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር ስጡ ሲል ለፍጻሜው ግን ይህች ስዕል ሲል የቄሳርን መልክ ለማለት ነው፡፡ ቄሳር ምንድን ነው? ሰው ነው ፡፡ ሰው የማን መልክ ነው? የእግዚአብሔር መልክ ነው፡፡
3. ስለ ስዕል በብሉይ ኪዳን
ዘጸ. 25 ÷ 18-22
ሁለት፡ኪሩቤል፡ከተቀጠቀጠ፡ወርቅ፡ሥራ፥በስርየት፡መክደኛውም፡ላይ፡በኹለት፡ወገን፡
ታደርጋቸዋለኽ።ከስርየት፡መክደኛውም፡ጋራ፡አንዱን፡ኪሩብ፡ባንድ፡ወገን፥ኹለተኛውንም፡ኪሩብ፡በሌላው፡ወገን፡አድርገኽ፡ባንድ፡ላይ፡ትሠራዋለኽ።
ኪሩቤልም፡ክንፎቻቸውን፡ወደ፡ላይ፡ይዘረጋሉ፥የስርየት፡መክደኛውንም፡በክንፎቻቸው፡
ይሸፍናሉ፥ፊታቸውም፡ርስ፡በርሱ፡ይተያያል፤የኪሩቤልም፡ፊቶቻቸው፡ወደ፡ስርየት፡መክደኛው፡ይመለከታሉ፡፡የስርየት፡መክደኛውንም፡በታቦቱ፡ላይ፡ታደርገዋለኽ፤እኔም፡የምሰጥኽን፡ምስክር፡በታቦቱ፡ውስጥ፡
ታኖረዋለኽ።በዚያም፡ከአንተ፡ጋራ፡እገናኛለኹ፤የእስራኤልንም፡ልጆች፡ታዝ፡ዘንድ፡የምሰጥኽን፡ነገር፡ዅሉ፥በምስክሩ፡ታቦት፡ላይ፡ባለው፡በኹለት፡ኪሩቤል፡መካከል፥በስርየት፡መክደኛውም፡ላይ፡ኾኜ፡እነጋገርኻለኹ።
ርዝመቱም፡ኹለት፡ክንድ፥ወርዱም፡አንድ፡ክንድ፥ቁመቱ፡አንድ፡ክንድ፡ተኩል፡የኾነ፡ገበታ፡ከግራር፡ዕንጨት፡ሥራ።በጥሩም፡ወርቅ፡ትለብጠዋለኽ፤በዙሪያውም፡የወርቅ፡አክሊል፡አድርግለት፤
ዘሁ.21 ÷ 8-9
ሙሴም፡ስለ፡ሕዝቡ፡ጸለየ።እግዚአብሔርም፡ሙሴን፦እባብን፡ሠርተኽ፡በዐላማ፡ላይ፡
ስቀል፤የተነደፈውም፡ዅሉ፡ሲያያት፡በሕይወት፡ይኖራል፡አለው።
ሙሴም፡የናሱን፡እባብ፡ሠርቶ፡በዐላማ፡ላይ፡ሰቀለ፤እባብም፡የነደፈችው፡ሰው፡ዅሉ፡የናሱን፡እባብ፡ ባየ፡ጊዜ፡ዳነ።
ዬሐ. 3 ÷ 14-15
ሙሴም፡በምድረ፡በዳ፡እባብን፡እንደ፡ሰቀለ፡እንዲሁ፡በርሱ፡የሚያምን፡ዅሉ፡የዘለዓለም፡ሕይወት፡እንዲኖረው፡እንጂ፡እንዳይጠፋ፡የሰው፡ልጅ፡ይሰቀል፡ይገባዋል።
4. ስለ ስዕል በአዲስ ኪዳን
ገላ. 3 ÷ 1
የማታስተውሉ የገላትያ ሰዎች ሆይ፥ በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ተሥሎ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ አዚም ያደረገባችሁ ማን ነው?
ዬሐ. 3 ÷ 14
ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።
ዘኊ.21 ÷ 8-9
ሙሴም ስለ ሕዝቡ ጸለየ። እግዚአብሔርም ሙሴን፦ እባብን ሠርተህ በዓላማ ላይ ስቀል የተነደፈውም ሁሉ ሲያያት በሕይወት ይኖራል አለው።
ሙሴም የናሱን እባብ ሠርቶ በዓላማ ላይ ሰቀለ እባብም የነደፈችው ሰው ሁሉ የናሱን እባብ ባየ ጊዜ ዳነ።
ቅዱሳት ስዕላት ለቤተክርስቲያናችን ምን ይጠቅማሉ?
✍ የክርስትና እምነትን ይሰብካሉ፡፡
✍ ሀይማኖታዊ ምስጢራትን ያስታውሳሉ፡፡
✍ በስዕሉ ላይ ያሉትን ቅዱሳንን እየተመለከትን ✍ በሕይወታችን እንመስላቸዋለን፡፡
✍ ውስጣችን ይመሰጣል ሰማያዊ ነገርን እናስባለን፡፡
Telegram
ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
መንፈሳዊ ቻናል እንጋብዛቹ
@EOTCY
ምን አይነት ነገሮችን ነው የሚፈልጉት?
➢ የተለያዩ ትምህርቶችን
➢ መጣጥፎችን
➢ መንፈሳዊ ግጥሞችን
➢ ተከታታይ ትምህርቶችን
➢ ብሒለ አበው
➢ ወይስ ዜና ቤተክርስቲያን
አሁኑኑ ይቀላቀሉን የኦርቶዶክስ ተዋህዶን ቀጥተኛ አስተምህሮ ያገኙበታል👇👇👇
@EOTCY
@EOTCY
ምን አይነት ነገሮችን ነው የሚፈልጉት?
➢ የተለያዩ ትምህርቶችን
➢ መጣጥፎችን
➢ መንፈሳዊ ግጥሞችን
➢ ተከታታይ ትምህርቶችን
➢ ብሒለ አበው
➢ ወይስ ዜና ቤተክርስቲያን
አሁኑኑ ይቀላቀሉን የኦርቶዶክስ ተዋህዶን ቀጥተኛ አስተምህሮ ያገኙበታል👇👇👇
@EOTCY
፯
🙏ቅድስት 🙏 ሥላሴ🙏
ሐምሌ ሰባት በዚች ቀን ሥሉስ ቅዱስ በአብርሃም ቤት የተገለጡበት ነው፡፡ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም በአካል በግብር ሦስትነት በባሕርይ በሕልውናና በፈቃድ አንድነት የጸኑ ናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ተገኙ፣ በዚህ ጊዜ ያልፋሉ አይባሉም መጀመሪያም መጨረሻም እነርሱ ናቸውና፡፡ ርሕሩሐን ናቸውና በእናት ሥርዓት ‹‹ቅድስት ሥላሴ›› እንላቸዋለን፡፡ የሚጠላቸው (የማያምንባቸውን) አይጠሉም፡፡ የሚወዳቸውን ግን እጽፍ ድርብ ይወዱታል፣ በቤቱም መጥተው ያድራሉ፡፡ ከፍጥረታት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የአብርሃምን ያህል በሥላሴ ዘንድ የተወደደ ፍጡር የለም፡፡ አባታችን ቅዱስ አብርሃም የደግነት ሁሉ አባት ነውና በኬብሮን በመምሬ ዛፍ ሥር ሥላሴን ተቀብሎ አስተናግዷል፡፡
@eotcy
አባታችን አብርሃም በ99 ዓመቱ እናታችን ሣራ በ89 ዓመቷ ሥላሴን በድንኳናቸው አስተናገዱ፡፡ አብርሃም እግራቸውን አጠበ፡፡ በጀርባውም አዘላቸው፡፡ ምሳቸውንም አቀረበላቸው፡፡ እነርሱም እንደሚበሉ ሆኑለት፡፡ በዚያው ዕለትም የይስሃቅን መወለድ አበሠሩት፡፡ አብርሃም ከደግነቱና እንግዳ ከመውደዱ የተነሣ በተመሳቀለ ጎዳና ላይ ድንኳን ሠርቶ የወጣ የመረደውን፣ የመጣ የሄደውን ሁሉ እየተቀበለ እግዚአብሔርን እያገለገለ የሚኖር ጻድቅ ነበር፡፡ ለዚህም ነው አብርሃም በወይራ ግራር (በመምሬ) ዛፍ ሥር ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠለት፡፡ ዘፍ 18፡1-25፣ ሮሜ 4፡-3፡፡ ቀትር ሰዓት ላይ በድንኳኑ ደጅ ተቀምጦ እንግዳ ሲጠብቅ እግዚአብሔር ታየው ተነጋገረው፡፡ አንገቱን ቀና አድርጎ ዐይኑን አራምዶ በተመለከተ ጊዜ እነሆ ሦስት ሰዎች ከበላዩ ባለ ተራራ ላይ ቆመው አያቸው፣ ወደ እርሱም ሲወርዱ አይቶ ፈጥኖ ሄዶ ከሰግደላቸው በኋላ ‹‹አቤቱ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምናለሁ፤ ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ እግራችሁን ታጠቡ…›› እያለ በትሕትና በመጋበዝ ወደ ድንኳኑ አስገብቶ በሚገባ ጋበዛቸው፡፡ ‹‹በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ›› ብሎ አንድነታቸውን፣ ‹‹ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ እግራችሁን ታጠቡ›› ብሎ የሦስትነታቸውን ምስጢር ገልጾአል፡፡
ያች ሥላሴ የገቡባት የአብርሃም ድንኳን የእመቤታችን ምሳሌ ናት፡፡ ሥላሴ ወደ አብርሃም ድንኳን እንደገቡ ሁሉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያምም አብ ለአጽንዖ፣ መንፈስ ቅዱስ ለአንጽሖ፣ ወልድ በተለየ አካሉ ሥጋዋን ለመዋሐድ የማደራቸው ምሳሌ በመሆኑ አማናዊቷ የሥላሴ ማደሪያ የአብርሃም ድንኳን እመቤታችን ናት፡፡ ሉቃ 1፡35፡፡
@eotcy
እግዚአብሔርም አብርሃምን የዛሬ ዓመት ልጅ እንደሚወልድ ነግሮት በዓመቱ ይስሐቅን ወልዷል፡፡ ሁለቱ ሰዎች ከአብርሃም ድንኳን ወጥተው ወደ ሰዶም ወደ ገሞራ ሄዱ፣ አብርሃምም ይሸኛቸው ዘንድ አብሯቸው ሄደ፡፡ የሄዱትም ሁለቱ ሰዎች አብና መንፈስ ቅዱስ ናቸው፡፡ ነገር ግን አንዱ ወልድ በአብርሃም ቤት ቀርቷል ይኸውም ከቤተ አብርሃም ሰው እንደሚሆን ለማጠየቅ ነው፡፡ አብርሃምም ተመልሶ በእግዚአብሔር ፊት ቆመ፡፡ እግዚአብሔርም የሚሠራውን ሁሉ ከአብርሃም አይሠውርም ነበርና የሰዶምን የገሞራን ጥፋት ነገረው፡፡ አብርሃምም ይቅር እንዲላቸው አብዝቶ ለመነላቸው፡፡ ሥሉስ ቅዱስን የአብርሃሙ ሥላሴን በምግባር በሃይማኖት ሆነን እናገለግል ዘንድ የቅዱሳኑ ጸሎት ይርዳን!
@eotcy
🙏ቅድስት 🙏 ሥላሴ🙏
ሐምሌ ሰባት በዚች ቀን ሥሉስ ቅዱስ በአብርሃም ቤት የተገለጡበት ነው፡፡ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም በአካል በግብር ሦስትነት በባሕርይ በሕልውናና በፈቃድ አንድነት የጸኑ ናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ተገኙ፣ በዚህ ጊዜ ያልፋሉ አይባሉም መጀመሪያም መጨረሻም እነርሱ ናቸውና፡፡ ርሕሩሐን ናቸውና በእናት ሥርዓት ‹‹ቅድስት ሥላሴ›› እንላቸዋለን፡፡ የሚጠላቸው (የማያምንባቸውን) አይጠሉም፡፡ የሚወዳቸውን ግን እጽፍ ድርብ ይወዱታል፣ በቤቱም መጥተው ያድራሉ፡፡ ከፍጥረታት ወገን ከእመቤታችን ቀጥሎ የአብርሃምን ያህል በሥላሴ ዘንድ የተወደደ ፍጡር የለም፡፡ አባታችን ቅዱስ አብርሃም የደግነት ሁሉ አባት ነውና በኬብሮን በመምሬ ዛፍ ሥር ሥላሴን ተቀብሎ አስተናግዷል፡፡
@eotcy
አባታችን አብርሃም በ99 ዓመቱ እናታችን ሣራ በ89 ዓመቷ ሥላሴን በድንኳናቸው አስተናገዱ፡፡ አብርሃም እግራቸውን አጠበ፡፡ በጀርባውም አዘላቸው፡፡ ምሳቸውንም አቀረበላቸው፡፡ እነርሱም እንደሚበሉ ሆኑለት፡፡ በዚያው ዕለትም የይስሃቅን መወለድ አበሠሩት፡፡ አብርሃም ከደግነቱና እንግዳ ከመውደዱ የተነሣ በተመሳቀለ ጎዳና ላይ ድንኳን ሠርቶ የወጣ የመረደውን፣ የመጣ የሄደውን ሁሉ እየተቀበለ እግዚአብሔርን እያገለገለ የሚኖር ጻድቅ ነበር፡፡ ለዚህም ነው አብርሃም በወይራ ግራር (በመምሬ) ዛፍ ሥር ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠለት፡፡ ዘፍ 18፡1-25፣ ሮሜ 4፡-3፡፡ ቀትር ሰዓት ላይ በድንኳኑ ደጅ ተቀምጦ እንግዳ ሲጠብቅ እግዚአብሔር ታየው ተነጋገረው፡፡ አንገቱን ቀና አድርጎ ዐይኑን አራምዶ በተመለከተ ጊዜ እነሆ ሦስት ሰዎች ከበላዩ ባለ ተራራ ላይ ቆመው አያቸው፣ ወደ እርሱም ሲወርዱ አይቶ ፈጥኖ ሄዶ ከሰግደላቸው በኋላ ‹‹አቤቱ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምናለሁ፤ ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ እግራችሁን ታጠቡ…›› እያለ በትሕትና በመጋበዝ ወደ ድንኳኑ አስገብቶ በሚገባ ጋበዛቸው፡፡ ‹‹በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ›› ብሎ አንድነታቸውን፣ ‹‹ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ እግራችሁን ታጠቡ›› ብሎ የሦስትነታቸውን ምስጢር ገልጾአል፡፡
ያች ሥላሴ የገቡባት የአብርሃም ድንኳን የእመቤታችን ምሳሌ ናት፡፡ ሥላሴ ወደ አብርሃም ድንኳን እንደገቡ ሁሉ በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያምም አብ ለአጽንዖ፣ መንፈስ ቅዱስ ለአንጽሖ፣ ወልድ በተለየ አካሉ ሥጋዋን ለመዋሐድ የማደራቸው ምሳሌ በመሆኑ አማናዊቷ የሥላሴ ማደሪያ የአብርሃም ድንኳን እመቤታችን ናት፡፡ ሉቃ 1፡35፡፡
@eotcy
እግዚአብሔርም አብርሃምን የዛሬ ዓመት ልጅ እንደሚወልድ ነግሮት በዓመቱ ይስሐቅን ወልዷል፡፡ ሁለቱ ሰዎች ከአብርሃም ድንኳን ወጥተው ወደ ሰዶም ወደ ገሞራ ሄዱ፣ አብርሃምም ይሸኛቸው ዘንድ አብሯቸው ሄደ፡፡ የሄዱትም ሁለቱ ሰዎች አብና መንፈስ ቅዱስ ናቸው፡፡ ነገር ግን አንዱ ወልድ በአብርሃም ቤት ቀርቷል ይኸውም ከቤተ አብርሃም ሰው እንደሚሆን ለማጠየቅ ነው፡፡ አብርሃምም ተመልሶ በእግዚአብሔር ፊት ቆመ፡፡ እግዚአብሔርም የሚሠራውን ሁሉ ከአብርሃም አይሠውርም ነበርና የሰዶምን የገሞራን ጥፋት ነገረው፡፡ አብርሃምም ይቅር እንዲላቸው አብዝቶ ለመነላቸው፡፡ ሥሉስ ቅዱስን የአብርሃሙ ሥላሴን በምግባር በሃይማኖት ሆነን እናገለግል ዘንድ የቅዱሳኑ ጸሎት ይርዳን!
@eotcy