2018 2nd Q Construction Works (Only Direct Cost)(1).pdf
22.7 MB
🚧 የ2018 ዓ/ም 2ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት
2018E.C 2nd Quarter Construction Works (Only Direct Cost)t
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
📱 https://t.me/engineer03
2018E.C 2nd Quarter Construction Works (Only Direct Cost)t
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤2
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Addis_Ababa_City_Administration_Building_Permit_and_Control_Authority.pdf
2.6 MB
ስራ ላይ ያለው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን የህንጻ መመሪያና ስታንዳርድ ቁጥር 127/2014.
Addis Ababa City Administration Building Permit and Control Authority Building Guidelines and Standards (Directive No. 127/2014).
Addis Ababa City Administration Building Permit and Control Authority Building Guidelines and Standards (Directive No. 127/2014).
FDRE-Procurement-Manual-Final-2018-NBGMS-1221.pdf
2.9 MB
73. የግንባታ ዘርፉ ስራ ግዥ ክፌያ አፆጻጸም - - - - - -
የመንግስት መ/ቤት የግንባታ ዘርፌ ስራ ግዥ ክፌያ የሚፆፀመው የግንባታውን የክንውን ዯረጃ መሰረት አዴርጎ እና የሚከተለውን አፆፃፀም ተከትል መሆን ይኖርበታሌ፡-
እንዯ ስራው ውስብስብነት ሇዚህ ዓላማ ከተቀጠረ አማካሪ ወይም ከመ/ቤቱ መሃንዲስ በሚሰጥ የክፌያ የምስክር ወረቀት መነሻነት ብቻ ይሆናሌ፡፡ የክፌያ የምስክር ወረቀት እንዱሰጠው ከሥራ ተቋራጩ ጥያቄ በቀረበበት በ7 (ሰባት) የሥራ ቀናት ውስጥ የቁጥጥር ስራውን የሚያከናውነው አማካሪ ወይም የመ/ቤቱ መሃንዲስ የምርመራውን ሥራ ማጠናቀቅ ይኖርበታል፡፡
የክፌያ የምስክር ወረቀት በአማካሪው ወይም በመ/ቤቱ መሃንዲስ ተረጋግጦ ሲቀርብ መ/ቤቱ በ30 (ሰሊሳ) ቀናት ተገቢውን ክፉያውን ለሥራ ተቋራጩ መፈፀም አለበት፡፡
በክፌያ የምስክር ወረቀት መሰረት ከሚፈጸመው ከእያንዲንደ ክፌያ ላይ ለግንባታ ሥራው ጥራት ዋስትና እንዱሆን 7% (ሰባት በመቶ) በማያዣ መልክ ተቀንሶ ይያዘሌ፡፡ የግንባታ ስራው ሲጠናቀቅ እና ጊዜያዊ ርክክብ ሲደረግ በዚህ ንዐስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ /ሠ/ መሰረት ከሚያዘው ገንዘብ ሊይ 50% (ሃምሳ በመቶ) ለሥራ ተቋራጩ ይለቀቃል፡፡ ቀሪው 50% (ሃምሳ በመቶ) ጊዜያዊ ርክክብ ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ በአንድ ዓመት የጥገና ጊዜ ተይዞ የሚቆይ ሲሆን፣ የስራ ተቋራጩ በ12 ወራት የሚቆይ በሁኔታ ሊይ ያልተመሰረተ ዋስትና ካቀረበ የተያዘው ገንዘብ ይለቀቅለታል፡፡
(the text is due to font problem , read page 133 for more.)
የመንግስት መ/ቤት የግንባታ ዘርፌ ስራ ግዥ ክፌያ የሚፆፀመው የግንባታውን የክንውን ዯረጃ መሰረት አዴርጎ እና የሚከተለውን አፆፃፀም ተከትል መሆን ይኖርበታሌ፡-
እንዯ ስራው ውስብስብነት ሇዚህ ዓላማ ከተቀጠረ አማካሪ ወይም ከመ/ቤቱ መሃንዲስ በሚሰጥ የክፌያ የምስክር ወረቀት መነሻነት ብቻ ይሆናሌ፡፡ የክፌያ የምስክር ወረቀት እንዱሰጠው ከሥራ ተቋራጩ ጥያቄ በቀረበበት በ7 (ሰባት) የሥራ ቀናት ውስጥ የቁጥጥር ስራውን የሚያከናውነው አማካሪ ወይም የመ/ቤቱ መሃንዲስ የምርመራውን ሥራ ማጠናቀቅ ይኖርበታል፡፡
የክፌያ የምስክር ወረቀት በአማካሪው ወይም በመ/ቤቱ መሃንዲስ ተረጋግጦ ሲቀርብ መ/ቤቱ በ30 (ሰሊሳ) ቀናት ተገቢውን ክፉያውን ለሥራ ተቋራጩ መፈፀም አለበት፡፡
በክፌያ የምስክር ወረቀት መሰረት ከሚፈጸመው ከእያንዲንደ ክፌያ ላይ ለግንባታ ሥራው ጥራት ዋስትና እንዱሆን 7% (ሰባት በመቶ) በማያዣ መልክ ተቀንሶ ይያዘሌ፡፡ የግንባታ ስራው ሲጠናቀቅ እና ጊዜያዊ ርክክብ ሲደረግ በዚህ ንዐስ አንቀጽ ፉዯሌ ተራ /ሠ/ መሰረት ከሚያዘው ገንዘብ ሊይ 50% (ሃምሳ በመቶ) ለሥራ ተቋራጩ ይለቀቃል፡፡ ቀሪው 50% (ሃምሳ በመቶ) ጊዜያዊ ርክክብ ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ በአንድ ዓመት የጥገና ጊዜ ተይዞ የሚቆይ ሲሆን፣ የስራ ተቋራጩ በ12 ወራት የሚቆይ በሁኔታ ሊይ ያልተመሰረተ ዋስትና ካቀረበ የተያዘው ገንዘብ ይለቀቅለታል፡፡
(the text is due to font problem , read page 133 for more.)
❤1🎉1
በጅግጅጋ የተገነባው ተለዋጭ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ሲገነባ የቆየው የ6.93 ኪሎሜትር ተለዋጭ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ፕሮጀክት መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ደረጃውን የጠበቀ የትራፊክ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተበሰረ።
የመንገዱን ግንባታ ሀገር-በቀሉ ይርጋለም ኮንስትራክሽን ያከናወነው ሲሆን፣ የማማከርና የቁጥጥር ሥራው ደግሞ በኤልዳ አማካሪ ድርጅት እና በዳምራ ኮንሰልቲንግ ኢንጂነርስ ጥምረት ተከውኗል።
የመንገዱ መጠናቀቅ በተለይ በጅግጅጋ ከተማ መግቢያና መውጫ ላይ ይታይ የነበረውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ በከፍተኛ ሁኔታ ያቃልላል ተብሎ ይታመናል።
ለጭነት ተሽከርካሪዎች፦ ከቶጎ-ጫሌ እና ከደገሀቡር የሚመጡ ከባድና ቀላል የጭነት ተሽከርካሪዎች የከተማዋን መሃል ሳያቋርጡ እንዲያልፉ አማራጭ ሆኖ ያገለግላል።
ለከተማዋ ገጽታ፦ ፕሮጀክቱ የጅግጅጋን ሁለንተናዊ ዕድገትና ውበት ከማሳለጥ ባለፈ፣ የንግድ እንቅስቃሴውን ቀልጣፋ እንደሚያደርገው ተመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት የመንገዱ ዋና ዋና ስራዎች ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን፣ የትራፊክ ምልክቶች ተከላና ሌሎች ጥቃቅን የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ከወጣው መረጃ ለመረዳት ተችሏል።
በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ሲገነባ የቆየው የ6.93 ኪሎሜትር ተለዋጭ የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ፕሮጀክት መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ደረጃውን የጠበቀ የትራፊክ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተበሰረ።
መነሻውን የጅግጅጋ ከተማ መግቢያ አድርጎ ቶጎ-ጫሌ አደባባይ ላይ የሚያበቃው ይህ ግዙፍ የመንገድ ፕሮጀክት፣ 30 ሜትር የጎን ስፋት እንዲኖረው ተደርጎ የተገነባ ነው። ግንባታው የእግረኛ እና የብስክሌተኞች መተላለፊያን ጨምሮ ዘመናዊ የከተማ መንገድ ሊያሟላቸው የሚገቡ መመዘኛዎችን ያካተተ መሆኑ ተገልጿል።
የመንገዱን ግንባታ ሀገር-በቀሉ ይርጋለም ኮንስትራክሽን ያከናወነው ሲሆን፣ የማማከርና የቁጥጥር ሥራው ደግሞ በኤልዳ አማካሪ ድርጅት እና በዳምራ ኮንሰልቲንግ ኢንጂነርስ ጥምረት ተከውኗል።
ለዚህ ታላቅ የመሠረተ ልማት ግንባታ ማስፈጸሚያ የዋለው 672 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ሙሉ በሙሉ በፌደራል መንግሥት በጀት የተሸፈነ መሆኑ ተረጋግጧል።
የመንገዱ መጠናቀቅ በተለይ በጅግጅጋ ከተማ መግቢያና መውጫ ላይ ይታይ የነበረውን ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ በከፍተኛ ሁኔታ ያቃልላል ተብሎ ይታመናል።
ለጭነት ተሽከርካሪዎች፦ ከቶጎ-ጫሌ እና ከደገሀቡር የሚመጡ ከባድና ቀላል የጭነት ተሽከርካሪዎች የከተማዋን መሃል ሳያቋርጡ እንዲያልፉ አማራጭ ሆኖ ያገለግላል።
ለከተማዋ ገጽታ፦ ፕሮጀክቱ የጅግጅጋን ሁለንተናዊ ዕድገትና ውበት ከማሳለጥ ባለፈ፣ የንግድ እንቅስቃሴውን ቀልጣፋ እንደሚያደርገው ተመልክቷል።
በአሁኑ ወቅት የመንገዱ ዋና ዋና ስራዎች ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን፣ የትራፊክ ምልክቶች ተከላና ሌሎች ጥቃቅን የማጠናቀቂያ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ከወጣው መረጃ ለመረዳት ተችሏል።
❤1
🛣️ የባቱ - አርሲ ነገሌ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ዋና ዋና ሥራዎች ተጠናቀቁ!
የአዲስ አበባ - ሞያሌ - ናይሮቢ - ሞምባሳ ዓለም አቀፍ የመንገድ ኮሪደር አካል የሆነው የሞጆ - ሐዋሳ ክፍል 3 (ባቱ - አርሲ ነገሌ) የ57 ኪሎ ሜትር የፍጥነት መንገድ ግንባታ በስኬት መጠናቀቁ ተበሰረ።
ርዝመት፦ 57 ኪሎ ሜትር
የመንገዱ ስፋት፦ 31.6 ሜትር (ከመካከለኛ አካፋይ ጋር)
ወጪ፦ 5.3 ቢሊዮን ብር (በዓለም ባንክ ድጋፍ የተሸፈነ)
ተቋራጭ፦ ቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ (CCCC)
🌟
የጉዞ ጊዜን ይቀንሳል፦ ከሞጆ - ሐዋሳ የነበረውን የ4 ሰዓት ጉዞ ወደ 2 ሰዓት ዝቅ ያደርገዋል።
የንግድና ግብርና ትስስር፦ እንደ ስንዴ፣ ቲማቲም፣ ሽንኩርት እና ድንች ያሉ የግብርና ውጤቶች በፍጥነትና ሳይበላሹ ለገበያ እንዲቀርቡ ይረዳል።
ቱሪዝምን ያነቃቃል፦ ወደ ሐይቅ ዳርቻዎች (ደምበል፣ ላንጋኖ፣ አብያታ፣ ሻላ) እና ወደ ሐዋሳ ለሚሄዱ ጎብኚዎች ምቹና ፈጣን ጉዞን ያረጋግጣል።
ዓለም አቀፍ ትስስር፦ ይህ መንገድ 10,000 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የታላቁ የምስራቅ አፍሪካ ኮሪደር (ኬፕታውን ትራንስ አፍሪካን ሐይዌይ) ወሳኝ አካል ነው።
የአካባቢው ማህበረሰብም ሆነ የሀገሪቱ የንግድ እንቅስቃሴ ከዚህ ታላቅ ፕሮጀክት ከፍተኛ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።
እንኳን ደስ አለን! 🇪🇹
የአዲስ አበባ - ሞያሌ - ናይሮቢ - ሞምባሳ ዓለም አቀፍ የመንገድ ኮሪደር አካል የሆነው የሞጆ - ሐዋሳ ክፍል 3 (ባቱ - አርሲ ነገሌ) የ57 ኪሎ ሜትር የፍጥነት መንገድ ግንባታ በስኬት መጠናቀቁ ተበሰረ።
📍 የፕሮጀክቱ ዋና ዋና መረጃዎች፦
ርዝመት፦ 57 ኪሎ ሜትር
የመንገዱ ስፋት፦ 31.6 ሜትር (ከመካከለኛ አካፋይ ጋር)
ወጪ፦ 5.3 ቢሊዮን ብር (በዓለም ባንክ ድጋፍ የተሸፈነ)
ተቋራጭ፦ ቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ካምፓኒ (CCCC)
🌟
ይህ የፍጥነት መንገድ ምን ፋይዳ አለው?
የጉዞ ጊዜን ይቀንሳል፦ ከሞጆ - ሐዋሳ የነበረውን የ4 ሰዓት ጉዞ ወደ 2 ሰዓት ዝቅ ያደርገዋል።
የንግድና ግብርና ትስስር፦ እንደ ስንዴ፣ ቲማቲም፣ ሽንኩርት እና ድንች ያሉ የግብርና ውጤቶች በፍጥነትና ሳይበላሹ ለገበያ እንዲቀርቡ ይረዳል።
ቱሪዝምን ያነቃቃል፦ ወደ ሐይቅ ዳርቻዎች (ደምበል፣ ላንጋኖ፣ አብያታ፣ ሻላ) እና ወደ ሐዋሳ ለሚሄዱ ጎብኚዎች ምቹና ፈጣን ጉዞን ያረጋግጣል።
ዓለም አቀፍ ትስስር፦ ይህ መንገድ 10,000 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የታላቁ የምስራቅ አፍሪካ ኮሪደር (ኬፕታውን ትራንስ አፍሪካን ሐይዌይ) ወሳኝ አካል ነው።
መንገዱ ዘመናዊ የትራንስፖርት ሥርዓት (ITS - Intelligent Transport System) የተገጠመለት በመሆኑ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ሆኗል።
የአካባቢው ማህበረሰብም ሆነ የሀገሪቱ የንግድ እንቅስቃሴ ከዚህ ታላቅ ፕሮጀክት ከፍተኛ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።
እንኳን ደስ አለን! 🇪🇹
❤2
የመንግስትና የግል ባለሀብቶች በጋራ ሽርክና (Joint Venture) የመሰረቱትና የሀገሪቱ ትልቁ የኢንዱስትሪ ተስፋ የሆነው ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ምርት፣ በደሴ ከተማም ሆነ ኮምቦልቻ በደላሎችና ስግብግብ ነጋዴዎች "የዋጋ ቁማር" ሰለባ መሆኑን የምርቱ ተጠቃሚዎች ገልፀዋል።
የመንግስትና የግል ሽርክና የሆነው ኩባንያ ለምን በደላላ ቁጥጥር ስር ወደቀ?
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት የመንግስት ድርሻ ያለበትና የህዝብን የግንባታ ፍላጎት ለማርካት የተቋቋመ መሆኑ ይታወቃል። ሆኖም ግን፣ ቀደም ሲል ምርቱ ደሴና ኮምቦልቻ ሲደርስ የትራንስፖርት ወጪ ተጨምሮበት በ1,500 ብር ሲሸጥ የቆየው ሲሚንቶ፣ አሁን ላይ በኩንታል የ900 ብር ልዩነት ታይቶበታል። ይህ ድንገተኛ "ዝርፊያ" የመንግስትና የግል አጋርነቱን ዓላማ የሚጻረርና የዜጎችን የመኖሪያ ቤት የመስራት ህልም የሚያጨልም ሆኖ ታይቷል።
በከተማዋ የሚገኙ ግንባታ አቅራቢዎችና ተጠቃሚዎች እንደገለጹት፤ በደላሎችና በወኪል አከፋፋዮች መካከል በተፈጠረ "ያልተገባ የጥቅም ትስስር" ሳቢያ ዋጋው ከአቅም በላይ ሆኗል።በዚህም "የግንባታ ዘርፉ ክፉኛ ፈተና ላይ ወድቋል"ብለዋል። በከተማዋ የተጀመሩ የግልና የመንግስት ግንባታዎች "ቀጥ" ብለው መቆማቸውን ጠቁመዋል።
"የመንግስት እጅ ያለበት ፋብሪካ ምርት እንዴት በደላሎች ይዘወራል?" የሚሉት ቅሬታ አቅራቢዎች፣ መንግስት አስቸኳይ ጣልቃ በመግባት ይህን የገበያ ምስቅልቅል እንዲያስተካክልና ወንጀለኞችን ተጠያቂ እንዲያደርግ ጠይቀዋል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤3
⭐️የ mat foundation አይነቶች
1. Flat plate -
እንደ ፓድ ፋውንዴሽን ሆኖ ሙሉ ህንፃው ሚያርፍበትን ቦታ ይሸፍናል።
⏺ብረት ደግሞ ኮለን እና ሺር ዎል ያለበት ጋር spacing ማጥበብ (ብረት ጨመር ማረግ)
2. Plate thickened under the column
⏺የ ኮለኖቹ ሚመጣው ክብደት በ ሶሌታው ውፍረት ብቻ ልንቋቋመው ካልቻልን የኮለኖቹን ረድፍ ከ ሶሌታው ስር ጥልቀቱን እንጨምራለን
3. Piled raft foundation
⏺ማታችን በ pile ቢደገፍ ልክ እንደ pile cap ሆኖ ግን ጥልቀት የሌለው shallow
4. Beam and slab two way raft foundation
⏺ሶሌታችን ላይ ግሬድ ቢም ሲረበረብ አይነት ነገር
5. Ridged /cellular raft foundation
⏺ፋውንዴሽኑን እንደ ቤዝመንት ስንጠቀመው
6. Plate with pedestal
- ኮለኖቹ ላይ ከ ሶሌታው በላይ ኮርቻ ሲኖረው
1. Flat plate -
እንደ ፓድ ፋውንዴሽን ሆኖ ሙሉ ህንፃው ሚያርፍበትን ቦታ ይሸፍናል።
⏺ብረት ደግሞ ኮለን እና ሺር ዎል ያለበት ጋር spacing ማጥበብ (ብረት ጨመር ማረግ)
2. Plate thickened under the column
⏺የ ኮለኖቹ ሚመጣው ክብደት በ ሶሌታው ውፍረት ብቻ ልንቋቋመው ካልቻልን የኮለኖቹን ረድፍ ከ ሶሌታው ስር ጥልቀቱን እንጨምራለን
3. Piled raft foundation
⏺ማታችን በ pile ቢደገፍ ልክ እንደ pile cap ሆኖ ግን ጥልቀት የሌለው shallow
4. Beam and slab two way raft foundation
⏺ሶሌታችን ላይ ግሬድ ቢም ሲረበረብ አይነት ነገር
5. Ridged /cellular raft foundation
⏺ፋውንዴሽኑን እንደ ቤዝመንት ስንጠቀመው
6. Plate with pedestal
- ኮለኖቹ ላይ ከ ሶሌታው በላይ ኮርቻ ሲኖረው
🏗️ ከበዓል መልስ የኮንስትራክሽን ሳይት ማኔጅመንት፦ የሰኞ ማለዳ ስንቅ
በዓላትን አክብሮ ወደ ሥራ የሚመለስ ሠራተኛ ላይ ድካም፣ ትኩረት ማጣትና መዘናጋት ሊታይ ይችላል። ይህ ደግሞ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለአደጋና ለሥራ መጓተት ዋነኛ መንስኤ ነው። ሰኞ ማለዳ ሥራ ከመጀመሩ በፊት የሚከተሉትን ነጥቦች መተግበር ውጤታማ ያደርጋል፦
በመጀመሪያው ቀን ጠዋት ሁሉንም ሠራተኞች በማሳተፍ አጭርና ግልጽ የሆነ የደህንነት ገለፃ ማድረግ።
የትኩረት ነጥብ፦ ስለ ግል ደህንነት መጠበቂያ (PPE) አጠቃቀም፣ ስለ ሳይቱ አደገኛ ቦታዎች እና ስለ ተገቢ የሥራ ሂደቶች ማስታወስ።
አላማ፦ የሠራተኛውን አእምሮ ከበዓል ድባብ አውጥቶ ወደ ሥራው ደህንነት እንዲመለስ ማድረግ።
ሥራ ከመጀመሩ በፊት ለተወሰነ ጊዜ ተዘግቶ የነበረው ሳይትና ማሽነሪዎች በጥንቃቄ መፈተሽ አለባቸው።
ማሽነሪዎች፦ ኤክስካቫተሮች፣ ዶዘሮችና ሌሎች ከባድ ማሽኖች ለብልሽት ወይም ለስርቆት አለመጋለጣቸውን ማረጋገጥ።
መሠረተ ልማት፦ የኤሌክትሪክ መስመሮች፣ ስካፎልዲንግ (Scaffolding) እና ጉድጓዶች ደህንነታቸው የተጠበቀ መሆኑን መፈተሽ።
ሠራተኞች በበዓል ምክንያት ሊደክሙ ስለሚችሉ ሥራውን ቀስ በቀስ ማስጀመር።
ቀላል ጅምር፦ በመጀመሪያው ቀን ከባድና እጅግ ውስብስብ የሆኑ ሥራዎችን ከመጀመር ይልቅ ቀለል ያሉና የዝግጅት ሥራዎችን መስራት።
ንቃት፦ የሠራተኞችን ንቃት መከታተል፤ በድካም ምክንያት የሚመጡ ስህተቶችን ለመቀነስ የአጭር ጊዜ እረፍቶችን መስጠት።
እያንዳንዱ ሠራተኛ ለሥራው ብቁና በአካልም ሆነ በአእምሮ ዝግጁ መሆኑን ማረጋገጥ።
ከበዓል መልስ የሚታዩ የጤና መጓደሎችን ወይም ከፍተኛ የትኩረት ማጣትን መለየት።
በበዓል ምክንያት የተቋረጡ ሥራዎችንና የቀሩ የጊዜ ገደቦችን (Deadlines) መገምገም።
ሠራተኛውን ሳያስጨንቁ ፕሮጀክቱ በታቀደለት መሠረት እንዲቀጥል የጊዜ ሰሌዳውን ማስተካከል።
ለማስታወስ፦ "ደህንነቱ የተጠበቀ ጅምር፣ የተሳካ ፕሮጀክት መሠረት ነው።"
በዓላትን አክብሮ ወደ ሥራ የሚመለስ ሠራተኛ ላይ ድካም፣ ትኩረት ማጣትና መዘናጋት ሊታይ ይችላል። ይህ ደግሞ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለአደጋና ለሥራ መጓተት ዋነኛ መንስኤ ነው። ሰኞ ማለዳ ሥራ ከመጀመሩ በፊት የሚከተሉትን ነጥቦች መተግበር ውጤታማ ያደርጋል፦
1. የደህንነት ንቃተ-ተሃድሶ (Safety Toolbox Talk)
በመጀመሪያው ቀን ጠዋት ሁሉንም ሠራተኞች በማሳተፍ አጭርና ግልጽ የሆነ የደህንነት ገለፃ ማድረግ።
የትኩረት ነጥብ፦ ስለ ግል ደህንነት መጠበቂያ (PPE) አጠቃቀም፣ ስለ ሳይቱ አደገኛ ቦታዎች እና ስለ ተገቢ የሥራ ሂደቶች ማስታወስ።
አላማ፦ የሠራተኛውን አእምሮ ከበዓል ድባብ አውጥቶ ወደ ሥራው ደህንነት እንዲመለስ ማድረግ።
2. የማሽነሪዎችና የሳይቱ ፍተሻ (Site Inspection)
ሥራ ከመጀመሩ በፊት ለተወሰነ ጊዜ ተዘግቶ የነበረው ሳይትና ማሽነሪዎች በጥንቃቄ መፈተሽ አለባቸው።
ማሽነሪዎች፦ ኤክስካቫተሮች፣ ዶዘሮችና ሌሎች ከባድ ማሽኖች ለብልሽት ወይም ለስርቆት አለመጋለጣቸውን ማረጋገጥ።
መሠረተ ልማት፦ የኤሌክትሪክ መስመሮች፣ ስካፎልዲንግ (Scaffolding) እና ጉድጓዶች ደህንነታቸው የተጠበቀ መሆኑን መፈተሽ።
3. ድካምንና ሞራልን ማመጣጠን
ሠራተኞች በበዓል ምክንያት ሊደክሙ ስለሚችሉ ሥራውን ቀስ በቀስ ማስጀመር።
ቀላል ጅምር፦ በመጀመሪያው ቀን ከባድና እጅግ ውስብስብ የሆኑ ሥራዎችን ከመጀመር ይልቅ ቀለል ያሉና የዝግጅት ሥራዎችን መስራት።
ንቃት፦ የሠራተኞችን ንቃት መከታተል፤ በድካም ምክንያት የሚመጡ ስህተቶችን ለመቀነስ የአጭር ጊዜ እረፍቶችን መስጠት።
4. የሰው ኃይል ብቃትና ዝግጁነት
እያንዳንዱ ሠራተኛ ለሥራው ብቁና በአካልም ሆነ በአእምሮ ዝግጁ መሆኑን ማረጋገጥ።
ከበዓል መልስ የሚታዩ የጤና መጓደሎችን ወይም ከፍተኛ የትኩረት ማጣትን መለየት።
5. የሥራ ዕቅድ ክለሳ (Resource Planning)
በበዓል ምክንያት የተቋረጡ ሥራዎችንና የቀሩ የጊዜ ገደቦችን (Deadlines) መገምገም።
ሠራተኛውን ሳያስጨንቁ ፕሮጀክቱ በታቀደለት መሠረት እንዲቀጥል የጊዜ ሰሌዳውን ማስተካከል።
ለማስታወስ፦ "ደህንነቱ የተጠበቀ ጅምር፣ የተሳካ ፕሮጀክት መሠረት ነው።"
👍2