Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3: ".... ዘወለደነ በብዝኀ ምሕረቱ ለተስፋ እንተ ባቲ ነሐዩ በተንሥኦቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እምነ ምዉታን።“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን ..." እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን።
👉አደራህን ጠብቅ🤚
👉አደራህን ጠብቅ🤚
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
አንተ ሰው !
ቃለ እግዚአብሔርን ተማር !
ባትለወጥም ዝም ብለህ ተማር !
ኹልጊዜ ተማር !
ላትስተካከል ትችላለህ፤ ላትለወጥ ትችላለህ፤ ግን ተማር!
ቢያንስ ቢያንስ ጥሩ ሰው እንኳን ባትኾን ራስህን ለመውቀስ የምትችልበት ዓቅም ታገኛለህ ። ካልተማርክ ግን ራስህን እንኳን መውቀስ የምትችልበት ዓቅም አታገኝም፡፡ ስለዚህ ተማር! ስትማር ቢያንስ ኃጢአት እንኳን ስትሠራ ራስህን እየወቀስክ ትሠራለህ፡፡ ይህች የንስሐ በር ትኾንልሃለች፡፡ አንድ ቀን ወደ ንስሐ ትመራሃለች !!!
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
💚💛❤️አደራህን ጠብቅ💚💛❤️
ቃለ እግዚአብሔርን ተማር !
ባትለወጥም ዝም ብለህ ተማር !
ኹልጊዜ ተማር !
ላትስተካከል ትችላለህ፤ ላትለወጥ ትችላለህ፤ ግን ተማር!
ቢያንስ ቢያንስ ጥሩ ሰው እንኳን ባትኾን ራስህን ለመውቀስ የምትችልበት ዓቅም ታገኛለህ ። ካልተማርክ ግን ራስህን እንኳን መውቀስ የምትችልበት ዓቅም አታገኝም፡፡ ስለዚህ ተማር! ስትማር ቢያንስ ኃጢአት እንኳን ስትሠራ ራስህን እየወቀስክ ትሠራለህ፡፡ ይህች የንስሐ በር ትኾንልሃለች፡፡ አንድ ቀን ወደ ንስሐ ትመራሃለች !!!
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
💚💛❤️አደራህን ጠብቅ💚💛❤️
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
ኑ በእግዚአብሔር ቤት እንገናኝ🎯
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Share እያደረግን ጉባኤያችን
ዐርብ ይጀመራል
ዐርብ ይጀመራል
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
✍️ለ2019 ዓመተ ምሕረት እንኳን አደረሰን⛪️
ዘመኑን የፍቅር የደስታ የሰላም የአንድነት የመተሳሰብ የመረዳዳት ያድርግልን🙏🙏🙏🙏🌼🌼🌼 ከድንቁርና ወደዕውቀት ከኃጢአት ወደ ጽድቅ ከክፋት ወደ ደግነት ከጸብእ ወደ ሰላም ከርኵሰት ወደ ንጽሕና ከስግብግብነት ወደመረጋጋት ከስርቆት ወደ ስጦታ ከራስ ወዳድነት ወደ ወንድም እኅቱን ወዳድነት ከውስልትና ወደ ቁም ነገር ከአመንዝራነት ወደ ተዐቅቦ ከጥቅም ፈላጊነት ወደ ሰው ወዳድነት የምንሸጋገርበት ዘመን ያድርግልን እግዚአብሔር አምላካችን ተምረን የምናውቅበት ሠርተን የምንለወጥበት ከውድቀት የምንነሣበት ያድርግልን በመልካሙ መንገድ ተጉዘን መልካም ፍሬን አፍርተን መንግሥቱን የምንወርስበት ዘመን ያድርግልን ዕርቅ፣ ሰላሙን፣ ይቅርታውን በእኛ ላይ ያሳድርልን ዐይነ ልቡናችንን ለበጎ ነገር ለዕውቀት ለትምህርት ያብራልን ትሕትና እና ፍቅር በተመላበት ትምህርት በልጽገን እያገለገልነው (እየተገለገልን) ስለስሙ እየመሠከርን እንድንኖር የእግዚአብሔር አምላካችን መልካም ፈቃድ ይሁን አሜን!!!🙏🙏🙏
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ፤
ወይጸግቡ ጠላት ገዳም፤
ወይረውዩ አድባረ በድው፤
በቸርተነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል። መዝ ፷፬፥ ፲፩,
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
ዘመኑን የፍቅር የደስታ የሰላም የአንድነት የመተሳሰብ የመረዳዳት ያድርግልን🙏🙏🙏🙏🌼🌼🌼 ከድንቁርና ወደዕውቀት ከኃጢአት ወደ ጽድቅ ከክፋት ወደ ደግነት ከጸብእ ወደ ሰላም ከርኵሰት ወደ ንጽሕና ከስግብግብነት ወደመረጋጋት ከስርቆት ወደ ስጦታ ከራስ ወዳድነት ወደ ወንድም እኅቱን ወዳድነት ከውስልትና ወደ ቁም ነገር ከአመንዝራነት ወደ ተዐቅቦ ከጥቅም ፈላጊነት ወደ ሰው ወዳድነት የምንሸጋገርበት ዘመን ያድርግልን እግዚአብሔር አምላካችን ተምረን የምናውቅበት ሠርተን የምንለወጥበት ከውድቀት የምንነሣበት ያድርግልን በመልካሙ መንገድ ተጉዘን መልካም ፍሬን አፍርተን መንግሥቱን የምንወርስበት ዘመን ያድርግልን ዕርቅ፣ ሰላሙን፣ ይቅርታውን በእኛ ላይ ያሳድርልን ዐይነ ልቡናችንን ለበጎ ነገር ለዕውቀት ለትምህርት ያብራልን ትሕትና እና ፍቅር በተመላበት ትምህርት በልጽገን እያገለገልነው (እየተገለገልን) ስለስሙ እየመሠከርን እንድንኖር የእግዚአብሔር አምላካችን መልካም ፈቃድ ይሁን አሜን!!!🙏🙏🙏
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ፤
ወይጸግቡ ጠላት ገዳም፤
ወይረውዩ አድባረ በድው፤
በቸርተነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል። መዝ ፷፬፥ ፲፩,
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻