Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
አባ ሄሮኒመስ እንደ ነገረን ስንጸልይእግዚአብሔርን እናናግረዋለን፤ ስናነብ ደግሞ እግዚአብሔር እኛን ያናግረናል፡፡ ስንጸልይ ቅዱሳንን እናናግራቸዋለን፤ ጽሑፎቻቸውን ስናነብ ደግሞ ቅዱሳኑ እኛን ያናግሩናል፡፡ ታዲያ እነ ቅዱስ ኤፍሬም፣ እነ ቅዱስ አትናቴዎስ፣ እነ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፣ እነ ቅዱስ ቄርሎስ፣ እነ ቅዱስ ያሬድና እነ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እንዲያነጋግሩት ማይሻ ማን ጎስቋላ ሰው ነው? እግዚአብሔር እንዲያናግረው የማይፈልግ ማን ምስኪን ሰው ነው?
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዳለ
በንባብ ተግተን ራሳችንም ሌሎችንም
እናድን ዘንድ የእግዚአብሔር ቸርነት
የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳን
ኹሉ ቃል ኪዳን ተራዳኢነት አይለየን፡፡ አሜን!
👉 አደራህን ጠብቅ🤚
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዳለ
በንባብ ተግተን ራሳችንም ሌሎችንም
እናድን ዘንድ የእግዚአብሔር ቸርነት
የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳን
ኹሉ ቃል ኪዳን ተራዳኢነት አይለየን፡፡ አሜን!
👉 አደራህን ጠብቅ🤚
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3: ".... ዘወለደነ በብዝኀ ምሕረቱ ለተስፋ እንተ ባቲ ነሐዩ በተንሥኦቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እምነ ምዉታን።“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን ..." እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን።
👉አደራህን ጠብቅ🤚
👉አደራህን ጠብቅ🤚
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
አንተ ሰው !
ቃለ እግዚአብሔርን ተማር !
ባትለወጥም ዝም ብለህ ተማር !
ኹልጊዜ ተማር !
ላትስተካከል ትችላለህ፤ ላትለወጥ ትችላለህ፤ ግን ተማር!
ቢያንስ ቢያንስ ጥሩ ሰው እንኳን ባትኾን ራስህን ለመውቀስ የምትችልበት ዓቅም ታገኛለህ ። ካልተማርክ ግን ራስህን እንኳን መውቀስ የምትችልበት ዓቅም አታገኝም፡፡ ስለዚህ ተማር! ስትማር ቢያንስ ኃጢአት እንኳን ስትሠራ ራስህን እየወቀስክ ትሠራለህ፡፡ ይህች የንስሐ በር ትኾንልሃለች፡፡ አንድ ቀን ወደ ንስሐ ትመራሃለች !!!
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
💚💛❤️አደራህን ጠብቅ💚💛❤️
ቃለ እግዚአብሔርን ተማር !
ባትለወጥም ዝም ብለህ ተማር !
ኹልጊዜ ተማር !
ላትስተካከል ትችላለህ፤ ላትለወጥ ትችላለህ፤ ግን ተማር!
ቢያንስ ቢያንስ ጥሩ ሰው እንኳን ባትኾን ራስህን ለመውቀስ የምትችልበት ዓቅም ታገኛለህ ። ካልተማርክ ግን ራስህን እንኳን መውቀስ የምትችልበት ዓቅም አታገኝም፡፡ ስለዚህ ተማር! ስትማር ቢያንስ ኃጢአት እንኳን ስትሠራ ራስህን እየወቀስክ ትሠራለህ፡፡ ይህች የንስሐ በር ትኾንልሃለች፡፡ አንድ ቀን ወደ ንስሐ ትመራሃለች !!!
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
💚💛❤️አደራህን ጠብቅ💚💛❤️
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
ኑ በእግዚአብሔር ቤት እንገናኝ🎯
Forwarded from አደራህን ጠብቅ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Share እያደረግን ጉባኤያችን
ዐርብ ይጀመራል
ዐርብ ይጀመራል