✞ ደጓ እናቴ ማርያም ✞
1.05K subscribers
178 photos
11 videos
29 files
137 links
ከፍቅሯ ርቃቹ የምትኖሩ ማርያም ፊደል ናት ኑ ተማሩ
ለአባ ሕርያቆስ ፤
ለቅዱስ ኤፍሬም ፤
ለቅዱስ ያሬድ ፤
ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣
ለአባ ይስሀቅ
የተገለጸች እመቤታችን እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን ፤
ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ፤ አሜን!!
@embtee
@embtee

@Binyama1

@yitayal_bot

Contact @Maryamawit_bot
Download Telegram
4_6012771553735869297.m4a
53.3 MB
የቅዱስ ገብኤል ብሥራት

መምሕር ዲያቆን ሔኖክ ሐይሌ

።።።።።።።።።።።።።።።
@embtee
@embtee
።።።።።።።።።።።።።።።
kidase_be_hainok_hayle_ze_kwait_debremihret_abne_teklehaymanot_w…
<unknown>
#ትምህርት ስለቅዳሴ

በመምሕር ዲያቆን ሔኖክ ሐይሌ

።።።።።።።።።።።።።።።
@embtee
@embtee
።።።።።።።።።።።።።።።
ይህ_እንዴት_ያለ_ሰላምታ_ነው_የሉቃስ_ወንጌል_ክፍል_ዓሥራ_አምስት_Part_15_በዲያቆን_ሄኖክ_ኃይሌ
<unknown>
#ይኽ እንዴት ያለ ሠላምታ ነው

#በመምሕር ዲያቆን ሔኖክ ሐይሌ

።።።።።።።።።።።።።።።
@embtee
@embtee
።።።።።።።።።።።።።።።
ዕጣ_እና_ዕጣን_የሉቃስ_ወንጌል_ክፍል_አራት_Part_4_በዲያቆን_ሄኖክ_ኃይሌ
<unknown>
#ዕጣ እና እጣን

#በመምሕር ዲያቆን ሔኖክ ሐይሌ



።።።።።።።።።።።።።።።
@embtee
@embtee
።።።።።።።።።።።።።።።
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ተዋሕዶ ሐይማኖቴ የተቀበልኩሽ ከአባቴ እኔ አላፍርም ባምልኮቴ
በጌታ እናት በእመቤቴ
የተዋህዶ ልጅ የሆነ ሁሉ ሊያያቸው የሚገቡ ቻናሎች
🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
ይቅርታ መጠየቅ የምትፈልጉት ሰው ካለ
ስሙን
ፎቶውን 🖼
እና
Voice ይፈቀዳል

ይቅርታቹን አጠር አድርገው 👇

@Zorryy_sorry
@Zorryy_sorry
@Zorryy_sorry

ልትልኩልን ትችላላችሁ !!!

፨ይቅርታ ማለት ታላቅነት ነው!!!

@Zorryy_sorry
@Zorryy_sorry
@Zorryy_sorry
@Zorryy_sorry
4_5947287046367216553.m4a
2.4 MB
#ምሥጋናን መፈለግ #የሐጢዓተኞች ጸባይ ነው

#በመምሕር ዲያቆን ሔኖክ ሐይሌ

።።።።።።።።።።።።።።።
@embtee
@embtee
።።።።።።።።።።።።።።።
የመስቀሉ ተከታዮች dn hanok haile
<unknown>
#በኢትዮጽያ ቤተክርስቲያን #የመስቀሉ ተከታዮች

#በመምሕር ዲያቆን #ሔኖክ ሐይሌ።

።።።።።።።።።።።።።።።
@embtee
@embtee
።።።።።።።።።።።።።።።
Audio
#መንፈሳዊ #ቅጣት

#በመምህር ሳሙኤል አስረስ

።።።።።።።።።።።።።።።
@embtee
@embtee
።።።።።።።።።።።።።።።
አቤቱ ወደ እርፍትህ ተነስ
<unknown>
#አቤቱ ወደ እረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦት "
/መዝ 132፥8///
#በመምሕር ዲያቆን #ሔኖክ ሐይሌ

@embtee
@embtee
ፍልሰታ ማለት ፈለሰ ከሚለው የግእዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ
ቦታ ማዛወር የነበሩበትን ሀገር ለቆ ወደ ሌላ ሀገር መሰደድ መፍለስ ማለት ነው፡፡
ጾመ ፍልሰታ ሲባልም የእመቤታችን ሥጋ ከጌቴሰማኒ ወደ ገነት መፍለስን
በኋላም በገነት በእፀ ሕይወት ሥር ከነበረበት መነሣቱን ለማመልከት ሲባል ነው
የሚነገርነው፡፡
21
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም 64 ዓመት በዚህ ዓለም ኖራ በሞት
ከተለየች በኋላ እንደ አንድ ልጅዋ ሞታ መነሣቷንና እርገቷን ያዩ ዘንድ ሐዋርያት
ከነሐሴ 1 እስከ 16 የጾሙት ጾም ነው፡፡ ጾመ ፍልሰታ ከሰባቱ አበይት አጽዋማት
አንዱ ሆኖ በቀኖና እንዲጾም ከተወሰነበት ጊዜ ጀምሮ ምእመናን ይጾሙታል፡፡
እመቤታችን በ5485 ዓ.ዓ ከአባቷ ከኢያቄም ከእናቷ ከሐና “እም ሊባኖስ ትወጽእ
መርዓት(ከሊባኖስ ሙሽራ ትወጣለች)” ተብሎ በተነገረው መሠረት ነሐሴ 7 ቀን
ተጸነሰች፡፡ ግንቦት አንድ ቀን ሊባኖስ በምትባል ወረዳ በብጽአት እንደተወለደች
የቤተክርስቲያን ታሪክ በሰፊው ያስረዳል፡፡ እመቤታችን በጾም በጸሎት
በአስተብቁዖት የተገኘች ናት፡፡ ንጽሕት በመሆኗም ማኅደረ እግዚአብሔር
ሆናለች፡፡
እመቤታችን ከእናትና ከአባቷ ዘንድ ሦስት ዓመት፣ በቤተ መቅደስ 12 ዓመት፣
ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ 33 ዓመት ከሦስት ወር፣ ከዮሐንስ
ወልደ ነጐድጓድ ዘንድ 14 ዓመት ከዘጠኝ ወር ጠቅላላ ድምር 64 ዓመት
ሲሆናት ጥር 21 ቀን በ49 ዓመተ ምሕረት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች፡፡
21 21 21
ነቢያት አስቀድመው ስለ እመቤታችን እረፍትና ትንሳኤ በምሥጢር ተናግረዋል፡፡
ነቢዩ ዳዊት በመዝሙሩ፡- መዝ 136፡8 “አቤቱ ወደ እረፍትህ ተነሥ አንተና
የመቅደስህ ታቦት” ብሎአል፡፡ ፈጣሪዬ ሆይ ምእመናንን ወደምታሳርፍበት ወደ
መንግሥተ ሰማያት የመቅደስህን ታቦት ድንግል ማርያምን ይዘህ ተነሥ ሲል
ነው፡፡ ይህም እመቤታችን እንደ ልጅዋ ትንሣኤ መነሣቷን የሚያመለክት ነው፡፡
ታቦት ያላትም ማደሪያው ስለሆነች ነው፡፡
16
ጠቢቡ ሰሎሞንም “ወዳጄ ሆይ ተነሺ ውበቴ ሆይ ነይ እነሆ ክረምት አለፈ
ዝናቡም አልፎ ሄደ አበቦች በምድር ላይ ተገለጡ፡፡ የዜማም ጊዜ ደረሰ የቀረ…
ቃል በምድራችን ተሰማ፡፡ በለሱ ጐመራ ወይኖችም አበቡ መዓዛቸውንም ሰጡ፡፡
ወዳጄ ሆይ ተነሺ ውበቴ ሆይ ነይ” ሲል ስለ እመቤታችን በምሳሌ ተናግሮአል፡፡
መኃ2፡10-13
+
ወዳጁን ውበቱን ተነሺ ነይ እያለ የተጣራው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ተጠሪዋም
እመቤታችን ናት፡፡ እነሆ ክረምት አለፈ ማለት በስደት በአይሁድ የዘወትር
ጠላትነት በልጅዋ መከራና ስቅላት ስምዖን በቤተ መቅደስ እንደተናገረ ልቧ
በሀዘን ሠይፍ የተከፈለበት በሀዘን ፍላጻ የተወጋበት የመከራ ክረምት /ወቅት/
አልፎ የክርስቶስ ሕማሙ ፣ ሞቱ፣ ቤዛነቱ ተፈጽሟል፡፡ ትንሣኤው በምድር ላይ
ተገልጧል፣ ተሰብኳል ማለት ነው፡፡ በምድራችን አበባ ታይቷል ማለት የሐዋርያት
ድምፅ በምድር ሁሉ ደርሷል ማለት ነው፡፡ ነቢዩ ዳዊት ‹ ድምፃቸው ወደ ምድር
ሁሉ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ › ብሎ ስለ ሐዋርያት የተናገረው
በዓለም ያለውን መከራ ስደት ሲገልጽ ነው፡፡ /መዝ 18¸4/
+
‹የዜማም ጊዜ ደረሰ ያለው የመከራን ጊዜ ነው፡፡ ሸለቆችም በእህል ተሸፈኑ
በደስታ ይጮሃሉ፣ ይዘምራሉም› ተብሏል፡፡ መዝ 14፡13 የመከር ጊዜ ደረሰ
የተባለው መከር የፍሬ ጊዜ በመሆኑ ክርስትና አፍርቷል ማለት ነው፡፡ በለሱ
ጐመራ ማለት ደግሞ በጐ ምግባረ ፍሬ ሳያፈሩ የነበሩ ሰዎች በጐ ምግባር
መሥራት መጀመራቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ በመጨረሻም ወይኖች አብበዋል፣
መዓዛቸውንም ሰጥተዋል እንደተባለ በመላው ዓለም አ።ብያተ ክርስቲያናት
በሃይማኖት ማበብ መዓዛ ምግባራቸውን ማቅረብ ከጀመሩ በኋላ እመቤታችን
አረፈች፡፡
21 21 21
እመቤታችን ጥር 21 ቀን እረፍት በሆነበት እለት ሐዋርያት የእመቤታችንን ሥጋ
ለማሳረፍ ወደ ጌቴሰማኒ መካነ እረፍት ይዘው ሲሄዱ አይሁድ በቅንዓት መንፈስ
ተነሣሥተው “ቀድሞ ልጅዋን በሦስተኛው ቀን ከሙታን ተነሳ፡፡ በአርባኛው ቀን
ወደ ሰማይ አረገ፡፡ እንደገናም ተመልሶ ይህን ዓለም ለማሳለፍ ይመጣል፡፡ እያሉ
በማስተማር ሕዝቡን ፈጽመው ወስደውታል፡፡ አሁን ደግሞ ዝም ብለን ብንተዋት
እርሷንም እንደ ልጅዋ ተነሣች አረገች እያሉ በማስተማር ሲያውኩን ሊኖሩ
አይደለምን; ኑ ተሰብሰቡና በእሳት እናቃጥላት ” ብለው ተማክረው መጥተው
ከመካከላቸው ‹ ታውፋኒያ › የተባለው ጐበዝ አይሁዳዊ ተመርጦ ሄዶ
የእመቤታችንን ሥጋ የተሸከሙትን አልጋ ሽንኮር ያዘ፡፡ የአልጋውን ሽንኮር በያዘ
ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ በእሳት ሠይፍ ሁለት እጁን ስለ ቆረጣቸው
ከአልጋው ሽንኮር ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ፡፡ ‹ ታውፋንያ › በፈጸመው ድርጊት
ተጸጽቶ ወደ እመቤታችን ስለተማጸነ በኅቡእ ተአምር የተቆረጡ እጆቹን እንደ
ቀድሞ አድርጋ ፈውሳዋለች (ስንክሳር ዘጥር፡፡)
+
የእግዚአብሔር መልአክ የእመቤታችን ሥጋ ከሐዋርያው ዮሐንስ ጋር ተድላ ደስታ
ወደ አለባት ገነት በመንፈስ ቅዱስ ተነጠቁ፡፡ ጌታም የእመቤታችንን ሥጋ ታወጣ
ዘንድ ምድርን እንዲጠሩዋት ሰባቱን የመላእክት አለቆች አዘዛቸው፡፡ እነርሱም
ትወጪ ዘንድ እግዚአብሔር አዞሻል አሏት፡፡ ያን ጊዜም ከእፅ ሕይወት በታች ካለ
መቃብር የእመቤታችን የማርያም ሥጋዋ ወጣ፡፡ ጌታችንም ዘላለማዊ ወደሆነ
መንግሥተ ሰማያት መላእክት እና ሰማእታት እየሰገዱላት አሳረጓት፡፡ ንጉሥ
ዳዊት “በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋ ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች”
እንዳለ፡፡ መዝ 44፡9
+
ወንጌላዊ ዮሐንስም ከእርሷ በረከትን ተቀብሎ ተመልሶ ከሰማይ ወረደ፡፡
ሐዋርያት ተሰብስበው ስለ እመቤታችን ሥጋ ፈጽሞ ሲያዝኑና ሲተክዙ አገኛቸው፡፡
እርሱም እንዳየ እንደሰማ ሥጋዋም በታላቅ ክብር ማረጉን ነገራቸው፡፡
ሐዋርያትም ዓመት ሙሉ ቆዩ፡፡ የነሐሴም ወር በባተ /በገባ/ ቀን ዮሐንስ እንዲህ
አላቸው፡፡ የእመቤታችንን ሥጋዋን ለማየት ኑ፤ ሁለት ሱባኤ በመጾም እንለምን
አለ፡፡ በጾም በጸሎት ሱባኤ ያዙ፤ ጌታም የእመቤታችንን ሥጋ አምጥቶ
ስለሰጣቸው በታላቅ ዝማሬ፣ በውዳሴና በጽኑ ምሕላ ወስደው ቀድሞ በተዘጋጀው
መካነ እረፍት በጌቴሴማኒ ቀበሯት፡፡
16 16 16
የእመቤታችን የቀብር ሥነ ሥርዓት በተፈጸመ ጊዜ ከአሥራ ሁለቱ አንዱ ቶማስ
አልነበረምና ከሀገረ ስብከቱ በደመና ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመጣ
እመቤታችን በተቀበረች በሦስተኛው ቀን እንደ ልጅዋ ትንሣኤ ተነሥታ ስታርግ
ያገኛታል፡፡ ትንሣኤዋን ሌሎቹ ሐዋርያት አይተው ለእርሱ የቀረበት መስሎት
ተበሳጭቶ “በመጀመሪያ የልጅሽን ትንሣኤ አሁን ደግሞ የአንቺን ትንሳኤ ሳላይ
ቀረሁ” ብሎ ከማዘኑ የተነሣ ከደመናው ተወርውሮ ሊወድቅ ቃጣው፡፡
እመቤታችንም ከእርሱ በቀር ሌሎቹ ሐዋርያት ትንሳኤዋን እንዳላዩ ነግራው
አጽናንታው ሄዶም ለሐዋርያት የሆነውን ሁሉ እንዲነግራቸው አዝዛው ምልክት
ይሆነው ዘንድ ሰበኗን -መግነዟን ሰጥታው አረገች፡፡
+
ሐዋርያው ቶማስም ኢየሩሳሌም በደረሰ ጊዜ እመቤታችንን እኮ ቀበርናት ብለው
ነገሩት እርሱም “ሞት በጥር በነሐሴ መቃብር እንዴት ይሆናል?” አላቸው፡፡ “አንተ
እንጂ የጌታን ትንሣኤ ተጠራጠርክ አሁንም አታምንምን;” ብለው በቅዱስ
ጴጥሮስ መሪነት ወደ እመቤታችን መካነ መቃብር ይዘውት ሄደው መቃብሩን
ቢከፍቱ ሥጋዋን አጡት፡፡ ደነገጡም፡፡ ቶማስም “አታምኑኝም ብዬ እንጂ
እመቤታችን ተነሥታ አርጋለች” ብሎ የሆነውን ሁሉ ነገራቸው፡፡ ለማረጋገጫ
ምልክት እንዲሆን የሰጠችውን ሰበኗን አሳያቸው፡፡ ሰበኗን - መግነዟን ለበረከት
ቆራርጠው ከተከፋፈ
ሉ በኋላ ወደ የአህጉረ ስብከታቸው ሄደዋል፡፡
+
ሐዋርያትም ትንሣኤሽን ቶማስ አይቶ እኛ እንዴት ይቀርብናል ብለው ከነሐሴ
አንድ ቀን ጀምረው ሱባኤ ገቡ፡፡ በሱባኤው መጨረሻ በነሐሴ አሥራ ስድስት ቀን
ጌታችን ጸሎታቸውን ተቀብሎ እመቤታችንን መንበር፣ ቅዱስ ጴጥሮስን ንፍቅ
ረዳት ቄስ፣ ቅዱስ እስጢፋኖስን ገባሬ ሰናይ ዋና ዲያቆን አድርጐ ቀድሶ ሁሉንም
ከአቆረባቸው በኋላ የእመቤታችንን እርገቷን ለማየት አብቅቷቸዋል፡፡
21 21 21
ቤተክርስቲያናችንም ሥርዓት ሠርታ ከሰባቱ ዓበይት አጽዋማት ተርታ አስገብታ
ይህን ታላቅ የበረከትና የምሥጢር መግለጫ ጾም እንድንጾም አድርጋናለች፡፡
ሐዋርያት ያዩትን ድንቅ ምሥጢር የእመቤታችንን ትንሳኤና እርገት ለማየትና
ከሐዋርያት አበው በረከት ለመሳተፍ ጌታችን “ልጆቼ” ይላቸው ለነበሩ ሐዋርያት
አምሳል ሕፃናትና ወጣቶች፣ ሴቶችና ወንዶች፣ አረጋውያንም የጻመ ፍልሰታን
መድረስ በናፍቆት እየጠበቁ በየዓመቱ በጾም በጸሎት ያሳልፉታል፡፡
+
የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ - በጾመ ፍልሰታ ወቅት ብዙዎች
ከቤታቸው ተለይተው በመቃብር ቤት ዘግተው፣ አልጋና ምንጣፍ ትተው፣ በመሬት
ላይ ተኝተው ዝግን ጥሬ እፍኝ ውኃ እየቀመሱ በጾምና በጸሎት በመትጋት በታላቅ
ተጋድሎ ይሰነብታሉ፡፡ በሰሙነ ፍልሰታ ምእመናን ለእመቤታችን ያላቸውን ጽኑና
ጥልቅ ፍቅር የሚያሳዩበት ነው፡፡
+
ጌታችን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር ቆይቶ ሙስና መቃብር
ሳያገኘው፣ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሥልጣኑ እሑድ በመንፈቀ
ሌሊት እንደተነሣ ሁሉ እርሷም በተቀበረች በሦስተኛው ቀን ማኅደረ መለኮት
ናትና ሙስና መቃብር ሳያገኛት መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳትል
የልጅዋ ሥልጣን ኃይል ሆኗት መነሣቷን ትንሣኤዋ “ከመ ትንሣኤ ወልዳ፤ እንደ
ልጅዋ ትንሣኤ” ነው ተብሎ ሲከበርላት ይኖራል፡፡
+ + +
በዚሁ በነሐሴ 16 ቀን የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰቱ ነው፡፡ ሥጋው ከፋርስ
ሀገር ወደ ሀገሩ ወደ ልዳ በክብር የፈለሰበት ነው፡፡ ፍልሰቴን ከፍልሰትሽ
አድርጊልኝ፣ ብሎ ለምኗት ስለነበር ፍልሰቱ ከእመቤታችን ፍልሰት ጋር
እንዳሰበው ሆኖለታል፡፡ ስለዚህም እርሷን መውደዱ የሚያውቁ ሥእሉን ከሥእሏ
አጠገብ ይስላሉ፡፡ በስሙ ለሚማጸኑ የድኅነት ወደብ ይሆን ዘንድ፡፡
Forwarded from Deleted Account
ከ ኢትዮ ሶማሌ ክልል ለተጎዱ ቤተ ክርስቲያናትና ለተሰው ሰማዕታት ቤተሰቦችማቋቋሚያ ይሆን ዘንድ በቤተክርስቲያናችን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ተከፍቷል ሁላችሁም እጃችሁን ዘርጉ እንላለን።
አካውንት ቁጥር 1000254922898

የሞቱትን ነብሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን።

ለሁሉም ይደርስ ዘንድ ሼር በማድረግ ግዴታችንን እንወጣ

╔═★══════════📄══╗
@Zemaryan
@Zemaryan
@Zemaryan
╚══📃══════════★═╝
የቆራጥነት መልክት
@embtee
.ሁሉም ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ሀይማኖቱን እሚያስከብርበት ግዜ ነው።
ብፅእ አባታችን አቡነ ዲዮስቆሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ስራ
አስኪያጅ እንዲህ የሚል የቆራጥነት መልክት አስተላልፈዋል። የኦርቶዶክስ ሀይማኖት መብት ይጠበቅ። የኦርቶዶክስ ሀይማኖት አማኞች መብት ይጠበቅ።
የኦርቶዶክስ ሀይማኖት ወጣቶች መብት ይጠበቅ። ይህ ካልሆነ ግን ከአሁን ቡሃላ ቤተ ክርስቲያን በዝምታ አታልፍም። ካህናቶቻችን ሲታረዱ አቢያተ ክርስቲይኖቻችን ሲቃጠሉ ማየት ለየ አንዳንዳችን ሞት ነው ብለዋል። እንዲህ ነው ቆራጥነት። ዛሬ ቤተ ክርስቲያ ከመቼውም በላይ መብቷን እምታስከብርበት ግዜ ነው። የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ የሆነ ሁሉ ከሁሉም በላይ ለእምነቱ ቦታ ሰጥቶ ሀይማኖቱን
የሚያስከብርበት ግዜ ነው።ዛሬ ችላ ባይነት የለም።
ዛሬ ትግስት የለም።
ዛሬ ግድየለሽነት የለም።
ዛሬ ፍራቻ የለም። @embtee
ዛሬ መጠቃት የለም።
ዛሬ መሞት የለም።
ዛሬ መናቅ የለም።
ዛሬ መዘረፍ የለም። @embtee
ዛሬ መደፈር የለም።
ዛሬ መሰደብ የለም።
ዛሬ መዘለፍ የለም።
ዛሬ ግራ ሲመታ ቀኝህን ስጥ የለም።
ሁሉም ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ሀይማኖቱን እሚያስከብርበት ግዜ ነው። በመግደል ፋንታ መሞትን የመረጥነው መግደልን ስላልተማርን ነው።
@embtee
ዛሬ ግን ባንገል እንኳን እንከላከላለን። ሀይል እና ጉልበትም እንዳለንም ይታወቃል። ስለዚህ ጠላት እጅህን አንሳ ሳይገጥምህ አበሳ። በዝምታ ውስጥ ፍራቻ ሳይሆን ጀግንነትም አለ። ዝም ያለ ሁሉ ፈሪ አይደለም። ትግስት እንጂ። የቤተ ክርስቲያን መብት መጠበቅ አለበት የምትሉ አስተያየታችሁን አስቀምጡ።
ብፅእ አባታችን አቡነ ዲዮስቆሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ስራ አስኪያጅ እንዲህ የሚል የቆራጥነት መልክት አስተላልፈዋል። ሀላፊነትዎን ይወጡ።
Share Share
@embtee
@embtee
936813289803913
#ማርያም♥️ #ዕጣን #ናት

#እርሷ #ዕጣን #ናት#ልጅዋ♥️ #የዕጣኑ #መዓዛ #ነው#የሰው #ልጅ #ክፉ #ሽታ የራቀባት እጣን፡ ምክንያተ ድኂን #ድንግል #ማርያም #ናት

#ጌታችንን #ዕጣን ይለዋል። " አንተ ውእቱ ዕጣን ኦ መድኅኒነ እስመ መጻእከ ወአድኅንከነ ተሳሀለነ" መድኅኒታችን ሆይ ዕጣን አነተ ነህ