Audio
እሠይ_ተወለደ_የአለም_መድሀኒት||የገና መዝ ሙር|| orthodox_Ethiopia ||
Forwarded from ሐዋርያዊ መልሶች
እኛስ በሥጋ ከማርያም #የተወለደውን ክርስቶስን እንሰብካለን
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
Forwarded from የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት Aba Gebrekidan sibket (Samuel)
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መግለጫ ተሰጠ ።
መግለጫውን ለኢኦተቤ ቴቪ (EOTC TV) የሠጡት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፖትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት; ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ : በመንበረ ፓትርያርክ የተገኙ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ናቸው።
ቅዱስነታቸው ዛሬ ማለዳ በተሰማው ሕገ ወጥ "ሢመተ ጳጳሳት" ጉዳይ በሰጡት መግለጫ ጉዳዩ ከቅዱስ ሲኖዶስ እውቅና ውጪ በሕገወጥነት የተከናወነ መሆኑን በመግለጽ :-
1. በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ያሉ ሊቃነ ጳጳሳት በአስቸኳይ ወደ መንበረ ፓትርያርክ እንዲመጡ ጥሪ ቀርቧል።
2. መንግሥት ክስተቱ በሀገር ላይ ጭምር የሚያስከትለውን ጉዳት ተመልክቶ በጉዳዩ ላይ ሕጋዊ ሓላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ ቀርቧል።
3. ምዕመናን ቤተክርስቲያንን ከመቸውም ጊዜ በላይ በንቃት በሀሣብና በጸሎት እንዲጠብቁ ቅዱስነታቸው ጥሪ አቅርበዋል።
ምንጭ: EOTC TV
መግለጫውን ለኢኦተቤ ቴቪ (EOTC TV) የሠጡት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ቀዳማዊ ፖትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት; ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አኪያጅና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ : በመንበረ ፓትርያርክ የተገኙ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ናቸው።
ቅዱስነታቸው ዛሬ ማለዳ በተሰማው ሕገ ወጥ "ሢመተ ጳጳሳት" ጉዳይ በሰጡት መግለጫ ጉዳዩ ከቅዱስ ሲኖዶስ እውቅና ውጪ በሕገወጥነት የተከናወነ መሆኑን በመግለጽ :-
1. በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ያሉ ሊቃነ ጳጳሳት በአስቸኳይ ወደ መንበረ ፓትርያርክ እንዲመጡ ጥሪ ቀርቧል።
2. መንግሥት ክስተቱ በሀገር ላይ ጭምር የሚያስከትለውን ጉዳት ተመልክቶ በጉዳዩ ላይ ሕጋዊ ሓላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ ቀርቧል።
3. ምዕመናን ቤተክርስቲያንን ከመቸውም ጊዜ በላይ በንቃት በሀሣብና በጸሎት እንዲጠብቁ ቅዱስነታቸው ጥሪ አቅርበዋል።
ምንጭ: EOTC TV
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
ከማኅበረ ቅዱሳን በወቅታዊ ጉዳይ የተሰጠ መግለጫ
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
#ልዩ_መረጃ
በ"አባ" ሳዊሮስ አማካይነት ከታች የተዘረዘሩት አህጉረ ስብከት ላይ የስምዝርዝራቸው የሚገኘው መነኮሳት የአህጉረ ስብከቱ መንበረ ጵጵስ እና ከቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድና እውቅና ውጭ ወረራ እንዲፈጸምበት ስምሪት የተሰጠ በመሆኑ በየአካባቢው የምትገኙ ካህናትና ምዕመናን መንበረ ጵጵስና አህጉረ ስብከቱን እንድትጠብቁ ጥሪ ቀርቧል!
1."አባ" ገ/ማርያም ነጋሳ - ምዕራብ ወለጋ ሀገረ ስብከት
2."አባ" ተ/ሃይማኖት ወልዱ - ድሬዳዋ ሀገረ ስብከት
3."አባ" ገብርኤል ወ/ዮሐንስ - ጉራጌ ሶዶ ሀገረ ስብከት
4."አባ" ገ/እግዚአብሔር ታደለ - ምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት
5."አባ" ሚካኤል ገ/ማርያም - ከምባታ ሀገረ ስብከት
6."አባ" ኃይሉ እንዳለ - ምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት
7."አባ" ተ/ማርያም ስሜ - ጉጂ ሊበን ሀገረ ስብከት
8."አባ" ኃ/ኢየሱስ መንግስቱ - ከፋ ሀገረ ስብከት
9."አባ" ወ/ኢየሱስ ኢፋ - ቄለም ወለጋ ሀገረ ስብከት
10."አባ" ጳውሎስ ከበደ - ሀዲያ ሀገረ ስብከት
11."አባ" ኃ/ኢየሱስ ተስፋዬ - ምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት
12."አባ" ገ/ኢየሱስ ገለታ - ሆሮ ጉዱሩ ሀገረ ስብከት
13."አባ" ጸጋዘአብ አዱኛ - ምሁር ኢየሱስ ገዳም "የበላይ ጠባቂ"
14."አባ" ኃ/ማርያም ጌታቸው - ምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት
15."አባ" ወ/ጊዮርጊስ ኃ/ሚካኤል - ከሚሴ ሀገረ ስብከት
16."አባ" እስጢፋኖስ ገብሬ - ባሌ ሀገረ ስብከት ረዳት
17."አባ" ገ/መድኅን ገ/ማርያም - ጎፋ ባስኬቶ ሀገረ ስብከት
18."አባ" ኃ/ሚካኤል ንጉሤ - ጊኒር ሀገረ ስብከት
19."አባ" አብርሃም መስቀሌ - ዳውሮ,ኮንታ ሀገረ ስብከት
20."አባ" ንዋየ ሥላሴ አክሊሉ - ምዕራብ ጉጂ ሀገረ ስብከት
በ"አባ" ሳዊሮስ አማካይነት ከታች የተዘረዘሩት አህጉረ ስብከት ላይ የስምዝርዝራቸው የሚገኘው መነኮሳት የአህጉረ ስብከቱ መንበረ ጵጵስ እና ከቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድና እውቅና ውጭ ወረራ እንዲፈጸምበት ስምሪት የተሰጠ በመሆኑ በየአካባቢው የምትገኙ ካህናትና ምዕመናን መንበረ ጵጵስና አህጉረ ስብከቱን እንድትጠብቁ ጥሪ ቀርቧል!
1."አባ" ገ/ማርያም ነጋሳ - ምዕራብ ወለጋ ሀገረ ስብከት
2."አባ" ተ/ሃይማኖት ወልዱ - ድሬዳዋ ሀገረ ስብከት
3."አባ" ገብርኤል ወ/ዮሐንስ - ጉራጌ ሶዶ ሀገረ ስብከት
4."አባ" ገ/እግዚአብሔር ታደለ - ምዕራብ አርሲ ሀገረ ስብከት
5."አባ" ሚካኤል ገ/ማርያም - ከምባታ ሀገረ ስብከት
6."አባ" ኃይሉ እንዳለ - ምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት
7."አባ" ተ/ማርያም ስሜ - ጉጂ ሊበን ሀገረ ስብከት
8."አባ" ኃ/ኢየሱስ መንግስቱ - ከፋ ሀገረ ስብከት
9."አባ" ወ/ኢየሱስ ኢፋ - ቄለም ወለጋ ሀገረ ስብከት
10."አባ" ጳውሎስ ከበደ - ሀዲያ ሀገረ ስብከት
11."አባ" ኃ/ኢየሱስ ተስፋዬ - ምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት
12."አባ" ገ/ኢየሱስ ገለታ - ሆሮ ጉዱሩ ሀገረ ስብከት
13."አባ" ጸጋዘአብ አዱኛ - ምሁር ኢየሱስ ገዳም "የበላይ ጠባቂ"
14."አባ" ኃ/ማርያም ጌታቸው - ምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት
15."አባ" ወ/ጊዮርጊስ ኃ/ሚካኤል - ከሚሴ ሀገረ ስብከት
16."አባ" እስጢፋኖስ ገብሬ - ባሌ ሀገረ ስብከት ረዳት
17."አባ" ገ/መድኅን ገ/ማርያም - ጎፋ ባስኬቶ ሀገረ ስብከት
18."አባ" ኃ/ሚካኤል ንጉሤ - ጊኒር ሀገረ ስብከት
19."አባ" አብርሃም መስቀሌ - ዳውሮ,ኮንታ ሀገረ ስብከት
20."አባ" ንዋየ ሥላሴ አክሊሉ - ምዕራብ ጉጂ ሀገረ ስብከት
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
21.አባ ኪ/ማርያም ቶሎሳ - ጅማና የም ሀገረ ስብከት
22."አባ" ወ/ማርያም ጸጋ - ቦረና ሀገረ ስብከት
23."አባ" አምደሚካኤል ኃይሌ - አርሲ (አሰላ) ሀገረ ስብከት
24."አባ" መርሐጽድቅ ኃ/ማርያም - ጌዴኦ,ቡርጁ,አማሮ ሀገረ ስብከት
25."አባ" ሞገስ ኃ/ማርያም - መናገሻ አምባ ቅድስት ማርያም ፣ ጋራ መ/ዓለምና ደ/ፀሐይ ቅ/ጊዮርጊስ "የበላይ ጠባቂ"
26."አባ" ገ/ኢየሱስ ንጉሤ - ቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት
መረጃው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ነው
22."አባ" ወ/ማርያም ጸጋ - ቦረና ሀገረ ስብከት
23."አባ" አምደሚካኤል ኃይሌ - አርሲ (አሰላ) ሀገረ ስብከት
24."አባ" መርሐጽድቅ ኃ/ማርያም - ጌዴኦ,ቡርጁ,አማሮ ሀገረ ስብከት
25."አባ" ሞገስ ኃ/ማርያም - መናገሻ አምባ ቅድስት ማርያም ፣ ጋራ መ/ዓለምና ደ/ፀሐይ ቅ/ጊዮርጊስ "የበላይ ጠባቂ"
26."አባ" ገ/ኢየሱስ ንጉሤ - ቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት
መረጃው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ነው
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
መልዕክቱን ለሁሉም በማዳረስ ግዴታዎን ይወጡ ።
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
“ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያ እንተ ላዕለ ኲሉ ጉባኤ ዘሐዋርያት፤ ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን”
ጸሎተ ሃይማኖት
#አሐቲ_ቤተ_ክርስቲያን
#አሐዱ_መንበር
#አሐዱ_ሲኖዶስ
#አሐዱ_ፓትርያርክ
የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን ቀኖናዊት ናት!
ማኅበረ ቅዱሳን
https://t.me/mahibere_kidusan
ጸሎተ ሃይማኖት
#አሐቲ_ቤተ_ክርስቲያን
#አሐዱ_መንበር
#አሐዱ_ሲኖዶስ
#አሐዱ_ፓትርያርክ
የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን ቀኖናዊት ናት!
ማኅበረ ቅዱሳን
https://t.me/mahibere_kidusan
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
“ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያ እንተ ላዕለ ኲሉ ጉባኤ ዘሐዋርያት፤ ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን”
ጸሎተ ሃይማኖት
#አንዲት_ቤተ_ክርስቲያን!
#አንድ_መንበር
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትርያርክ
የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን ቀኖናዊት ናት!
ማኅበረ ቅዱሳን
https://t.me/mahibere_kidusan
ጸሎተ ሃይማኖት
#አንዲት_ቤተ_ክርስቲያን!
#አንድ_መንበር
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትርያርክ
የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን ቀኖናዊት ናት!
ማኅበረ ቅዱሳን
https://t.me/mahibere_kidusan
Forwarded from Zemedkun Bekele (ዘመዴ)
ዐዋጅ… ዐዋጅ…ዐዋጅ… !
"…የሰማ ይስማ…! ልሰማም ያሰማ…!!
"…በዛሬው ዕለት የቅዱስ ሲኖዶስ የመክፈቻ ጸሎት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ቅድስት ማርያም ገዳም ከተጠናቀቀ በኋላ ሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በያሉበት ክፍለዓለም ከዛሬ ጀምሮ ለሚቀጥሉት ሦስት ቀናት የጸሎትና የሱባኤ ጊዜ እንዲሆን ዐዋጅ መታወጁን ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ገልጸዋል፡፡
"…ከነገ ሐሙስ ጀምሮ እስከ መጪው ቅዳሜ ድረስ ጠዋት ጠዋት ከጸሎተ ኪዳን በኋላ፣ መታ ሰርክ ጉባኤ ሲያበቃ ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ በአጥቢያው ቢተ ክርስቲያን ተገኝቶ በጸሎተ ምሕላው ይሳታፍ። የቻለ ከአልጋ ወርዶ መሬት ይተኛ፣ የጣመ የላማ መብላት ያቁም። ጸሎት የማይለውጠው ነገር የለም እና ከመውደቅ ከመነሣት ከእንባም ጭምር እንጸልይ። ከዚያ ደግሞ እሑድ አስተርእዮ ማርያም ናት። ዘመነ መገለጥም አይደል። ሃሴት እናደርጋለን።
"…ይህ የአባቶቻችን የሐዋርያት ትእዛዝ ነው። ሰው በልቦናው ቂምንና በቀልን ቅንዓትንና ጠብን በባልንጀራው ላይ በማንም ላይ ቢሆን አይያዝ። መጽሐፈ ቅዳሴ። አምላካችን ሆይ…! እንደቸርነትህ ነው እንጂ እንደ በደላችን አይሁን። አሜን…!
"…ሰምታችኋል ጓደኞቼ? ዝግጁ ናችሁ? እስቲ ዓለሙ ሁሉ ይመልከተን ዝግጁነታችሁን ግለጹ።
"…የሰማ ይስማ…! ልሰማም ያሰማ…!!
"…በዛሬው ዕለት የቅዱስ ሲኖዶስ የመክፈቻ ጸሎት በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ቅድስት ማርያም ገዳም ከተጠናቀቀ በኋላ ሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በያሉበት ክፍለዓለም ከዛሬ ጀምሮ ለሚቀጥሉት ሦስት ቀናት የጸሎትና የሱባኤ ጊዜ እንዲሆን ዐዋጅ መታወጁን ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ገልጸዋል፡፡
"…ከነገ ሐሙስ ጀምሮ እስከ መጪው ቅዳሜ ድረስ ጠዋት ጠዋት ከጸሎተ ኪዳን በኋላ፣ መታ ሰርክ ጉባኤ ሲያበቃ ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ በአጥቢያው ቢተ ክርስቲያን ተገኝቶ በጸሎተ ምሕላው ይሳታፍ። የቻለ ከአልጋ ወርዶ መሬት ይተኛ፣ የጣመ የላማ መብላት ያቁም። ጸሎት የማይለውጠው ነገር የለም እና ከመውደቅ ከመነሣት ከእንባም ጭምር እንጸልይ። ከዚያ ደግሞ እሑድ አስተርእዮ ማርያም ናት። ዘመነ መገለጥም አይደል። ሃሴት እናደርጋለን።
"…ይህ የአባቶቻችን የሐዋርያት ትእዛዝ ነው። ሰው በልቦናው ቂምንና በቀልን ቅንዓትንና ጠብን በባልንጀራው ላይ በማንም ላይ ቢሆን አይያዝ። መጽሐፈ ቅዳሴ። አምላካችን ሆይ…! እንደቸርነትህ ነው እንጂ እንደ በደላችን አይሁን። አሜን…!
"…ሰምታችኋል ጓደኞቼ? ዝግጁ ናችሁ? እስቲ ዓለሙ ሁሉ ይመልከተን ዝግጁነታችሁን ግለጹ።
Forwarded from Solomon Admasu (Dn)
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
#ኦርቶዶክሳዊ ቻሌንጅ ❗
ውድ ተመልካቾቻችን ይህ የማህበረ ቅዱሳን ቻናል ለእናንተ በየሰዓቱ መረጃዎችን በማቅረብ ይገኛል።ነገር ግን ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን መዳረስ እየቻለ ስላልሆነ ይህን መልዕክት ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን በመላክ ቻናሉን እንዲቀላቀሉና መረጃዎቹን እንዲያገኙ አድርጉ።
ቻሌንጁ ማን ብዙ ሼር ያደርጋል ነውና ያላችሁበት ቻናልና ግሩፕ ላይ ሁሉ ሼር አድርጉ።
https://t.me/mahibere_kidusan
https://t.me/mahibere_kidusan
ውድ ተመልካቾቻችን ይህ የማህበረ ቅዱሳን ቻናል ለእናንተ በየሰዓቱ መረጃዎችን በማቅረብ ይገኛል።ነገር ግን ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን መዳረስ እየቻለ ስላልሆነ ይህን መልዕክት ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን በመላክ ቻናሉን እንዲቀላቀሉና መረጃዎቹን እንዲያገኙ አድርጉ።
ቻሌንጁ ማን ብዙ ሼር ያደርጋል ነውና ያላችሁበት ቻናልና ግሩፕ ላይ ሁሉ ሼር አድርጉ።
https://t.me/mahibere_kidusan
https://t.me/mahibere_kidusan
Telegram
ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan )
The channel of mahibere kidusan
https://telega.io/c/mahibere_kidusan
https://telega.io/c/mahibere_kidusan