ግንቦት አንድ ልደታ የአመት ነው♥
#ድንግል_ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም፤
በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ) (አባ ሕርያቆስ በቅዳሴ ማርያም)
#ልደቷን_የጨለማችን መገፈፍ የዐይናችን ማየት የብርሃናችንም መዉጣት ነዉና በፍጹም ደስታ እናስበዋለን እናከብረዋለንም፡፡"
እመቤታችን የተወለደች እለት አባቷ ኢያቄምና እናቷ ሀና ከመጠን በላይ ተደሰቱ:: የእመቤታችን ልደት ዓለም ማየት የጀመረበት ዕለት ነዉ ማለት ነዉ፡፡ በጨለማ ሲያዩት የሚያስፈራዉና ሌላ የሚመስለዉ ጉቶ ቁጥቋጦዉ ድንጋዩ ጉብታዉ ሁሉ ተራ ነገር መሆኑ የተጋለጠባት ሰዎችም የሰገዱለት ሁሉ አምላክና ጌታ መሆኑ ቀርቶ ድንጋይ ጉብታ መሆኑን ማየት የጀመሩባት ከደገኛዉ ፀሐይ ክርስቶስ ከመውጣት በፊት ከረጅሙ ዘመን ጨለማ ጭንቀት የተገላገልንባት ጨረቃ ብርሂት የቀኝ ዐይን እመቤታችን ማርያም ናት ፡፡ ስለዚህም ልደቷን የጨለማችን መገፈፍ የዐይናችን ማየት የብርሃናችንም መዉጣት ነዉና በፍጹም ደስታ እናስበዋለን እናከብረዋለንም፡፡
እመቤታችን_እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን፤ ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ከልደቷ ረድኤት በረከት ይክፈለን አሜን ።
#ድንግል_ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም፤
በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ) (አባ ሕርያቆስ በቅዳሴ ማርያም)
#ልደቷን_የጨለማችን መገፈፍ የዐይናችን ማየት የብርሃናችንም መዉጣት ነዉና በፍጹም ደስታ እናስበዋለን እናከብረዋለንም፡፡"
እመቤታችን የተወለደች እለት አባቷ ኢያቄምና እናቷ ሀና ከመጠን በላይ ተደሰቱ:: የእመቤታችን ልደት ዓለም ማየት የጀመረበት ዕለት ነዉ ማለት ነዉ፡፡ በጨለማ ሲያዩት የሚያስፈራዉና ሌላ የሚመስለዉ ጉቶ ቁጥቋጦዉ ድንጋዩ ጉብታዉ ሁሉ ተራ ነገር መሆኑ የተጋለጠባት ሰዎችም የሰገዱለት ሁሉ አምላክና ጌታ መሆኑ ቀርቶ ድንጋይ ጉብታ መሆኑን ማየት የጀመሩባት ከደገኛዉ ፀሐይ ክርስቶስ ከመውጣት በፊት ከረጅሙ ዘመን ጨለማ ጭንቀት የተገላገልንባት ጨረቃ ብርሂት የቀኝ ዐይን እመቤታችን ማርያም ናት ፡፡ ስለዚህም ልደቷን የጨለማችን መገፈፍ የዐይናችን ማየት የብርሃናችንም መዉጣት ነዉና በፍጹም ደስታ እናስበዋለን እናከብረዋለንም፡፡
እመቤታችን_እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን፤ ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ከልደቷ ረድኤት በረከት ይክፈለን አሜን ።
# መልካምነት_መልሶ_ይከፍላል
በአንድ ወቅት አንድ ወጣት ብዙ እንጨቶችን ተሸክሞ በጫካ ውስጥ ያቋርጣል፡፡ ትንሽ እንደተጓዘ አንድ ትልቅ ሰው ተርቦ ተመለከተ፤ ልቡ በጣም አዘነ፤ ምግብ ሊሰጠው ፈለገ ነገር ግን ለእራሱም የሚበላው የለውም ነበር፡፡ እናም ምንም ሳያደርግለት መንገዱን ቀጠለ፡፡
አሁንም ከትንሽ መንገድ በኀላ አንድ አጋዘን በውሃ ጥም ሲሰቃይ ተመለከተ፤ ወጣቱ አሁንም ልቡ አዘነ፤ ውሃ ሊያጠጣው ወደደ ነገር ግን ለእራሱ የሚጠጣውም ውሃ አልነበረውምና ምንም ማድረግ ሳይችል መንገዱን ቀጠለ፡፡
አሁንም ትንሽ ከተጓዘ በኀላ የሆነ ቱሪስት ካምፕ ለመስራት ፈልጎ እንጨት ሲፈልግ ተመለከተው፤ በዚህ ወቅት ወጣቱ ለቱሪስቱ የሚያስፈልገውን ያህል እንጨት ሰጠው፡፡ ቱሪስቱም ለወጣቱ ከሰነቀው ምግብና ውሃ አካፈለው፡፡ በዚህ ወቅት ወጣቱ ወደ ተራበው ሰው ተመልሶ ቱሪስቱ ከሰጠው ምግብ አካፈለው፤ ወደ አጋዘኑ ተመልሶ ከውሃው አጠጣው፡፡
በሌላ ቀን ወጣቱ ተንሸራቶ ገደል ይገባል፤ በጣም ታመመ በዙሪያው ግን አንድም የሚረዳው ሰው አልነበረም፤ ድንገት ግን በሌላ ቀን ምግብ ያበላው ሰውዬ ሲያልፍ ወጣቱን ተመለከተና ከገባበት ገደል ጎትቶ አወጣው፤ ነገር ግን ብዙ ቦታ ተጋግጧል፡፡ በዚህ ወቅት ውሃ ያጠጣው አጋዘን ወደ ጫካው በመግባት ለመድኀኒትነት የሚጠቅመውን ዕፅ አመጣለት፡፡ ከእዛን ቀን በኀላ ወጣቱ ፣ ትልቁ ሰው እና አጋዘኑ በደስታ ይኖሩ ጀመር፡፡
እርዳታ የሚፈልግ ሰው ስንመለከት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንርዳ፤ አንድ ቀን እኛም የሰዎችን እርዳታ የምንፈልግበት ሁኔታ ይፈጠራል፤ የዛኔ መልካምነታችን መልሶ ይከፍለናል፡፡
መልካምነት ለራስ ነው
በአንድ ወቅት አንድ ወጣት ብዙ እንጨቶችን ተሸክሞ በጫካ ውስጥ ያቋርጣል፡፡ ትንሽ እንደተጓዘ አንድ ትልቅ ሰው ተርቦ ተመለከተ፤ ልቡ በጣም አዘነ፤ ምግብ ሊሰጠው ፈለገ ነገር ግን ለእራሱም የሚበላው የለውም ነበር፡፡ እናም ምንም ሳያደርግለት መንገዱን ቀጠለ፡፡
አሁንም ከትንሽ መንገድ በኀላ አንድ አጋዘን በውሃ ጥም ሲሰቃይ ተመለከተ፤ ወጣቱ አሁንም ልቡ አዘነ፤ ውሃ ሊያጠጣው ወደደ ነገር ግን ለእራሱ የሚጠጣውም ውሃ አልነበረውምና ምንም ማድረግ ሳይችል መንገዱን ቀጠለ፡፡
አሁንም ትንሽ ከተጓዘ በኀላ የሆነ ቱሪስት ካምፕ ለመስራት ፈልጎ እንጨት ሲፈልግ ተመለከተው፤ በዚህ ወቅት ወጣቱ ለቱሪስቱ የሚያስፈልገውን ያህል እንጨት ሰጠው፡፡ ቱሪስቱም ለወጣቱ ከሰነቀው ምግብና ውሃ አካፈለው፡፡ በዚህ ወቅት ወጣቱ ወደ ተራበው ሰው ተመልሶ ቱሪስቱ ከሰጠው ምግብ አካፈለው፤ ወደ አጋዘኑ ተመልሶ ከውሃው አጠጣው፡፡
በሌላ ቀን ወጣቱ ተንሸራቶ ገደል ይገባል፤ በጣም ታመመ በዙሪያው ግን አንድም የሚረዳው ሰው አልነበረም፤ ድንገት ግን በሌላ ቀን ምግብ ያበላው ሰውዬ ሲያልፍ ወጣቱን ተመለከተና ከገባበት ገደል ጎትቶ አወጣው፤ ነገር ግን ብዙ ቦታ ተጋግጧል፡፡ በዚህ ወቅት ውሃ ያጠጣው አጋዘን ወደ ጫካው በመግባት ለመድኀኒትነት የሚጠቅመውን ዕፅ አመጣለት፡፡ ከእዛን ቀን በኀላ ወጣቱ ፣ ትልቁ ሰው እና አጋዘኑ በደስታ ይኖሩ ጀመር፡፡
እርዳታ የሚፈልግ ሰው ስንመለከት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንርዳ፤ አንድ ቀን እኛም የሰዎችን እርዳታ የምንፈልግበት ሁኔታ ይፈጠራል፤ የዛኔ መልካምነታችን መልሶ ይከፍለናል፡፡
መልካምነት ለራስ ነው
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🛑_አዲስ_የንስሃ_ዝማሬ_"የማደርገውን_አላውቅም"_ሊቀ_መዘምራን_ቴዎድሮስ_ዮሴፍ360p.mp4
25.9 MB
new mezmur
🎤 ሊቀ መዘምር ቴድሮስ ዮሴፍ
🎼የማደርገውን አላውቅም
ሌሎች አዳዲስ መዝሙር ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
#join_share
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
@embtee
@embtee
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
🎤 ሊቀ መዘምር ቴድሮስ ዮሴፍ
🎼የማደርገውን አላውቅም
ሌሎች አዳዲስ መዝሙር ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
#join_share
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
@embtee
@embtee
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
🛑_አዲስ_የበገና_ዝማሬ_"ቅዱስ"_|_ዘማሪ_አቤል_ተስፋዬ360p.mp4
20.5 MB
new mezmur
🎤 ዘማሪ አቤል ተስፋዬ
🎼ቅዱስ
ሌሎች አዳዲስ መዝሙር ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
#join_share
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
@embtee
@embtee
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆
🎤 ዘማሪ አቤል ተስፋዬ
🎼ቅዱስ
ሌሎች አዳዲስ መዝሙር ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
#join_share
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆 🔻
@embtee
@embtee
🔻 𝒔𝒖𝒃𝒔𝒄𝒓𝒊𝒃𝒆
ተክለሃይማኖት ባህታዊ ዘማሪት ፀዳለ ጎበዜ - Teklehaymanoylt bahitawi zemarit tsedale…
Mikiyas Tube ሚክያስ ቲዩብ
ተክለሐይማኖት ባህታዊ
ተክለ ሐይማኖት ባህታዊ
ምድራዊ ሲሉህ ሰማያዊ
በአደባባዩ ተተክለሃል
ተክልዬ መልካሙን ፍሬ አፍርተሃል
ቃልኪዳን አለህ የገነነ
ምህረት የሚያሰጥ የታመነ
በስምህ ውሃ አጠጥተን
ዋጋችን በዝቷል አባታችን
#አዝ
እኛም ሆነናል ልጆችህ
ማርኮ አስቀርቶን ምግባርህ
በምልጃህ ጸሎት ትሩፋት
ቤታችን መላ በረከት
#አዝ
ምህረት ይዘንማል ከሰማይ
በአንድ እግርህ ቆመህ ስትጸልይ
ብዙ ተጋድለህ አትርፈሀል
ያገለገልከው አክብሮሃል
#አዝ
ተሰባበሩ ጣዖታቱ
አምነው ሰገዱ መኳንንቱ
የበረታው ቃል ከአፍህ ወጥቶ
የአምላክ አድርጓል ሁሉን ገዝቶ
ዘማሪት
ጸዳለ ጎበዜ
ተክለ ሐይማኖት ባህታዊ
ምድራዊ ሲሉህ ሰማያዊ
በአደባባዩ ተተክለሃል
ተክልዬ መልካሙን ፍሬ አፍርተሃል
ቃልኪዳን አለህ የገነነ
ምህረት የሚያሰጥ የታመነ
በስምህ ውሃ አጠጥተን
ዋጋችን በዝቷል አባታችን
#አዝ
እኛም ሆነናል ልጆችህ
ማርኮ አስቀርቶን ምግባርህ
በምልጃህ ጸሎት ትሩፋት
ቤታችን መላ በረከት
#አዝ
ምህረት ይዘንማል ከሰማይ
በአንድ እግርህ ቆመህ ስትጸልይ
ብዙ ተጋድለህ አትርፈሀል
ያገለገልከው አክብሮሃል
#አዝ
ተሰባበሩ ጣዖታቱ
አምነው ሰገዱ መኳንንቱ
የበረታው ቃል ከአፍህ ወጥቶ
የአምላክ አድርጓል ሁሉን ገዝቶ
ዘማሪት
ጸዳለ ጎበዜ
ሰላም ለኪ እያለ
♡ የ መዝሙር ግጥሞች ♡
ሰላም ለኪ እያለ
ሰላም ለኪ እያለ(፪)
ሐርና ወርቁን ስታስማማ
የገብርኤል ድምፅ ተሰማ
ተሰማ የመልአኩ ድምፅ ተሰማ
ተሰማ የገብርኤል ድምጽ ተሰማ
ውሃ ስትቀጂ ክንፉን እያማታ
ሊያበስርሽ የመጣው በታላቅ ደስታ
ከሞገስሽ ብዛት (፪) ሲታጠቅ ሲፈታ
አቅርቦልሽ ነበር የክብር ሰላምታ
አዝ = = = = = =
የምሥራቹን ቃል ምስጢር ተሸክሞ
ገብርኤል ተላከ ሊያረጋጋት ደግሞ
እርጋታ ተሞልታ(፪)ነገሩን መርምራ
የመልአኩን ብሥራት ሰማችው በተራ
አዝ = = = = = =
ይደሰታል እንጂ መንፈሴ በአምላኬ
በምስጋና ሳድር ዘወትር ተንበርክኬ
ሃሳቤ ለቅፅበት(፪)ሌላ መች ያስባል
ለእኔ ልጅን መውለድ እንዴት ይቻለኛል
አዝ = = = = = =
ከአንቺ የሚወለደው ልዑል ነው ክቡር
የተመስገነ በሰማይ በምድር
ምስጢሩ ኃያል ነው (፪) ይረቃል ይሰፋል
ከአንቺ በቀር ይኼን ማን ይሸከመዋል
አዝ = = = = = =
እጹብ ነው ድንቅ ነው አንቺን የፈጠረ
አንቺን በመውደዱ ሰውን አከበረ
ዓለም ይባረካል (፪) በማሕፀንሽ ፍሬ
ክብርሽን አልዘልቅም ዘርዝሬ ዘርዝሬ
መዝሙር
ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ
"መንፈስቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል "
ሉቃ ፩፥፴፭
ሰላም ለኪ እያለ(፪)
ሐርና ወርቁን ስታስማማ
የገብርኤል ድምፅ ተሰማ
ተሰማ የመልአኩ ድምፅ ተሰማ
ተሰማ የገብርኤል ድምጽ ተሰማ
ውሃ ስትቀጂ ክንፉን እያማታ
ሊያበስርሽ የመጣው በታላቅ ደስታ
ከሞገስሽ ብዛት (፪) ሲታጠቅ ሲፈታ
አቅርቦልሽ ነበር የክብር ሰላምታ
አዝ = = = = = =
የምሥራቹን ቃል ምስጢር ተሸክሞ
ገብርኤል ተላከ ሊያረጋጋት ደግሞ
እርጋታ ተሞልታ(፪)ነገሩን መርምራ
የመልአኩን ብሥራት ሰማችው በተራ
አዝ = = = = = =
ይደሰታል እንጂ መንፈሴ በአምላኬ
በምስጋና ሳድር ዘወትር ተንበርክኬ
ሃሳቤ ለቅፅበት(፪)ሌላ መች ያስባል
ለእኔ ልጅን መውለድ እንዴት ይቻለኛል
አዝ = = = = = =
ከአንቺ የሚወለደው ልዑል ነው ክቡር
የተመስገነ በሰማይ በምድር
ምስጢሩ ኃያል ነው (፪) ይረቃል ይሰፋል
ከአንቺ በቀር ይኼን ማን ይሸከመዋል
አዝ = = = = = =
እጹብ ነው ድንቅ ነው አንቺን የፈጠረ
አንቺን በመውደዱ ሰውን አከበረ
ዓለም ይባረካል (፪) በማሕፀንሽ ፍሬ
ክብርሽን አልዘልቅም ዘርዝሬ ዘርዝሬ
መዝሙር
ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ
"መንፈስቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል "
ሉቃ ፩፥፴፭
❤️❤️❤️ፍቅርን በቁጥሮች❤️❤️❤️
በአንድ ወቅት በቁጥሮች ዓለም እንዲሆነ 9 ቁጥር 8 ቁጥርን በንቀት ዓይታ ኮረኮመቻት 8ቁጥር እንዳትመታት ትበልጣታለች ዝቅ ስትል (7) ጎንበስ ብሎ አገኘችው እዛው ባቀረቀረበት ኮርኮም አረገገችውና እልኋን ተወጣች ሰባትም ሊደርስባት ብድሩን ሊመልስ አልቻለም በብስጭት እዛውአጎንብሶ እያለ 6ትን ጀርባዋን ወደእርሱ አዙራእግሯን ሆዷውስጥ አጥፋ ያያታል እሷንም ኮርኩሞ ንዴቱን ያበርዳል 6ትደግሞ 5ትን 5ደግሞ 4ትደግሞ 3ትን 3ደግሞ 2ትን 2ደግሞ በአቅሟ አንድን መታቻት 1 ግን ዜሮን ባየቻት ጊዜ ብመታት ማንአላት እኔም አንድ ነኝብቻዬን በቃ ለሌሎቹ ፍቅር እናስተምራቸው ብላ የዜሮን ባዶነት ሳታይ ከጎኗ ብትቆምላት ሁሉንም በልጠው
1 እና 0 አስር (10) ተባሉ ከዛ በኋላ ሁሉም ቁጥሮች በህብረት አየሆኑ ትንሹም ትልቁም በመከባበር አሁን የምንጠቀምባቸው ቁጥሮች ሆኑ
❤️❤️❤️❤️❤️🌺🌺🌺🌺🌺🌹🌹🌹🌹
በአንድ ወቅት በቁጥሮች ዓለም እንዲሆነ 9 ቁጥር 8 ቁጥርን በንቀት ዓይታ ኮረኮመቻት 8ቁጥር እንዳትመታት ትበልጣታለች ዝቅ ስትል (7) ጎንበስ ብሎ አገኘችው እዛው ባቀረቀረበት ኮርኮም አረገገችውና እልኋን ተወጣች ሰባትም ሊደርስባት ብድሩን ሊመልስ አልቻለም በብስጭት እዛውአጎንብሶ እያለ 6ትን ጀርባዋን ወደእርሱ አዙራእግሯን ሆዷውስጥ አጥፋ ያያታል እሷንም ኮርኩሞ ንዴቱን ያበርዳል 6ትደግሞ 5ትን 5ደግሞ 4ትደግሞ 3ትን 3ደግሞ 2ትን 2ደግሞ በአቅሟ አንድን መታቻት 1 ግን ዜሮን ባየቻት ጊዜ ብመታት ማንአላት እኔም አንድ ነኝብቻዬን በቃ ለሌሎቹ ፍቅር እናስተምራቸው ብላ የዜሮን ባዶነት ሳታይ ከጎኗ ብትቆምላት ሁሉንም በልጠው
1 እና 0 አስር (10) ተባሉ ከዛ በኋላ ሁሉም ቁጥሮች በህብረት አየሆኑ ትንሹም ትልቁም በመከባበር አሁን የምንጠቀምባቸው ቁጥሮች ሆኑ
❤️❤️❤️❤️❤️🌺🌺🌺🌺🌺🌹🌹🌹🌹