++ እመቤታችን በቅዱስ ኤፍሬም ++
" ጌታ ሆይ አንተን ምን ብሎ መጥራት እንዳለበት የሚያውቅ ሰው ማን ነው? ጌታ ሆይ እናትህን ድንግል ብለን እንጥራትን? እንዲያ ብለን እንዳንጠራት የአንተ እናት መሆኑዋ ምስክር ይሆንብናል፤ ጌታ ሆይ እናት እንበላትን? እንዲህ እንዳንል ወንድ የማታውቅ ድንግል ናት፤ የእናትህ ነገር ለመረዳት የረቀቀ ከሆነ አንተን ሊረዳ የሚችል ሰው ማን ነው? ሁሉን በቀላሉ የምታከናውን የሁሉ አስገኝ የሆንክ ክብር ምስጋና ለአንተ ይሁን፡፡
እርሷ ብቻ ያንተ እናት ናት፤ ከሁሉ ጋር ደግሞ እኅትህም ናት፤ ስለዚህም እርሷ ለአንተ እናትም፣ እኅትም፣ ሙሽራም ሆናለች። እንደ ሌሎች ቅዱሳኖችህ፤ የእናትህን ደም ግባት ገንዘብህ
ያደረግህ አንተ እርሱዋን በበረከት ሁሉ አስጌጥኻት፡፡
አንተ ወደ እርሷ ከመምጣትህ በፊት ቅድስት ድንግል ማርያም በልማዳዊ መንገድ ይጠብቃት ዘንድ ለዮሴፍ ተሰጠች፤ አንተ ወደ እርሱዋ ከመጣህ በኋላ ግን ከተፈጥሯዊ ሥርዓት ውጪ አንተን በድንግልና ፀነሰችህ፤ አንተ ብቻ ቅዱስ የሆንክ ጌታ ሆይ እርሷ አንተን ቅዱስ በሆነ ልደት በድንግልና ወለደችህ፤ ጌታ ሆይ ቅድስት እናትህ ድንግል ሳለች አንተን ፀንሳ በመውለድ እናትህነትን ገንዘቧ አደረገች።
ድንግል ሆና ሳለች ከጡቶቿ ወተት ፈሰሰ፤ ድንግል ከሆነች መሬት ንጹሕ ምንጭ እንዲፈልቅ፤ እንዲሁ ድንግል ከሆነችው እናትህ ጡቶች ወተት ፈለቀ፡፡ እርሱዋ አንተን ብትሸከምህ አንተ ጽንዕ ሰጥተሃት ነው፤ በተራብክ ጊዜ አንተን ከጡቶቿ ትመግብህ ዘንድ፣ ነቢዩ ዳንኤል በታላቅ ተራራ የመሰለህ አንተን አንደ ሕፃናት ታቀፈችህ። በፈቃድህ የተጠማህ አንተን በእጆቹዋ በፍቅር ትዳብስህ ዘንድ፤ የምህረት እሳት የሆንኽ አንተ ክንዶቿን መለኮታዊው እሳት እንዳያቃጥላቸው ጠበቅኻቸው፡፡
ጌታ ሆይ እናትህ ግሩም የሆኑ ተአምራት የተፈጸሙበት መካን ናት፤
" ጌታ ሆይ አንተን ምን ብሎ መጥራት እንዳለበት የሚያውቅ ሰው ማን ነው? ጌታ ሆይ እናትህን ድንግል ብለን እንጥራትን? እንዲያ ብለን እንዳንጠራት የአንተ እናት መሆኑዋ ምስክር ይሆንብናል፤ ጌታ ሆይ እናት እንበላትን? እንዲህ እንዳንል ወንድ የማታውቅ ድንግል ናት፤ የእናትህ ነገር ለመረዳት የረቀቀ ከሆነ አንተን ሊረዳ የሚችል ሰው ማን ነው? ሁሉን በቀላሉ የምታከናውን የሁሉ አስገኝ የሆንክ ክብር ምስጋና ለአንተ ይሁን፡፡
እርሷ ብቻ ያንተ እናት ናት፤ ከሁሉ ጋር ደግሞ እኅትህም ናት፤ ስለዚህም እርሷ ለአንተ እናትም፣ እኅትም፣ ሙሽራም ሆናለች። እንደ ሌሎች ቅዱሳኖችህ፤ የእናትህን ደም ግባት ገንዘብህ
ያደረግህ አንተ እርሱዋን በበረከት ሁሉ አስጌጥኻት፡፡
አንተ ወደ እርሷ ከመምጣትህ በፊት ቅድስት ድንግል ማርያም በልማዳዊ መንገድ ይጠብቃት ዘንድ ለዮሴፍ ተሰጠች፤ አንተ ወደ እርሱዋ ከመጣህ በኋላ ግን ከተፈጥሯዊ ሥርዓት ውጪ አንተን በድንግልና ፀነሰችህ፤ አንተ ብቻ ቅዱስ የሆንክ ጌታ ሆይ እርሷ አንተን ቅዱስ በሆነ ልደት በድንግልና ወለደችህ፤ ጌታ ሆይ ቅድስት እናትህ ድንግል ሳለች አንተን ፀንሳ በመውለድ እናትህነትን ገንዘቧ አደረገች።
ድንግል ሆና ሳለች ከጡቶቿ ወተት ፈሰሰ፤ ድንግል ከሆነች መሬት ንጹሕ ምንጭ እንዲፈልቅ፤ እንዲሁ ድንግል ከሆነችው እናትህ ጡቶች ወተት ፈለቀ፡፡ እርሱዋ አንተን ብትሸከምህ አንተ ጽንዕ ሰጥተሃት ነው፤ በተራብክ ጊዜ አንተን ከጡቶቿ ትመግብህ ዘንድ፣ ነቢዩ ዳንኤል በታላቅ ተራራ የመሰለህ አንተን አንደ ሕፃናት ታቀፈችህ። በፈቃድህ የተጠማህ አንተን በእጆቹዋ በፍቅር ትዳብስህ ዘንድ፤ የምህረት እሳት የሆንኽ አንተ ክንዶቿን መለኮታዊው እሳት እንዳያቃጥላቸው ጠበቅኻቸው፡፡
ጌታ ሆይ እናትህ ግሩም የሆኑ ተአምራት የተፈጸሙበት መካን ናት፤
ከዚህ ቻናል leave ከማለት
የሚስተካከል ነገር አለ ብላችሁ ብትጠይቁ የተሻለ ይመስለኛል
ለዚህም ነው በዚህ ቻናል
ጥሩ ጎንም ሆነ መጥፎ
@asrategabriel
ወይም
@yita21
ላይ አድርሱን እንላለን
እናመሰግናለን። 🙏🙏🙏🙏
የሚስተካከል ነገር አለ ብላችሁ ብትጠይቁ የተሻለ ይመስለኛል
ለዚህም ነው በዚህ ቻናል
ጥሩ ጎንም ሆነ መጥፎ
@asrategabriel
ወይም
@yita21
ላይ አድርሱን እንላለን
እናመሰግናለን። 🙏🙏🙏🙏
#ነገረ_ማርያም
💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓
#ርዕሱን ወደተመለከተው ወደ ዋናው ትምህርት ከመግባታች አስቀድሞ የርዕሱን ትርጉም ማወቅ ይቀድማልና ነገረ ማርያም የሚለውን ትርጉም እናያለን። ነገረ ማርያም ማለት የእመቤታችንን ነገር (ስለ እመቤታችን) የሚያወሳ ነገር ወይም ትምህርት ማለት ነው። ይህም አስቀድማ በአምላክ ሕሊና መታሰቧን፣ ትንቢት የተነገረላት፣ ምሳሌ የተመሰለላት መሆኗን ልደቷን፣ እድገቷን፣ አምላክን ፀንሳ መውለዷን ዕረፍቷን ትንሣኤዋን ወዘተ የሚተርክ የሚያስተምር ነው።
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ማርያም በሚል ስም የሚጠሩ ብ ሴቶች አሉ። እነዚህም በብሉይና በሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ላ ተጠቅሰው ይገኛሉ። እነርሱም፡-
1ኛ. #የሙሴ_እህት_ማርያም፡- ይህች ማርያም ሙሴ በወንዝ ዳ በተጣለ ጊዜ በእርሱ ላይ የሚሆነውን ነገር ስትከታተል ነበር ዘፀ.2፥4-8
– እስራኤል ባሕረ ኤርትራን ሲሻገሩ ከበሮ በመያዝ በመዝሙ እግዚአብሔርን አመስግናለች። ዘፀ. 15፥20-22
2ኛ. የዕዝራ የልጅ ልጅ (የዬቴር ልጅ) ማርያም 1ኛ. ዜና. 4፥17
3ኛ. #የማርታና_የአልዓዛር_እኅት_ማርያም ዮሐ. 11፥1
– ክርስቶስ ወደ ቤታቸው እየሄደ ይጎበኛቸው ያስተምራቸው ነበር።
– ቃሉን ለመስማት ትተጋ ስለነበር ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አመስግኗታል። ሉቃ. 10፥39-42
-ጌታን ሽቱ ቀባችው እግሩንም በጠጉርዋ አበሰችው። ዮሐ. 11፥2፣ ዮሐ.12፥1-8
4ኛ. #መግደላዊት_ማርያም
– ክርስቶስ ሰባት አጋንንትን አወጣላት። ሉቃ. 8፥2
– ከትንሣኤው በኋላ በአትክልት ቦታ ለእርሷ ለብቻዋ ታያት ተገለጠላት። ዮሐ. 20፥1-8
5ኛ. #የታናሹ_የያዕቆብና_የዮሳ_እናት_ማርያም ማር. 15፥40
6ኛ. #የቀለዮጳ_ሚስት_ማርያም- ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ከመስቀሉ አጠገብ ቆማ ነበር። ዮሐ. 19፥25
7ኛ. #የማርቆስ_እናት_ማርያም ሐዋ. 12፥12
8ኛ. #የኢየሱስ_ክርስቶስ_እናት_ቅድስት_ድንግል_ማርያም።
ከላይ የተዘረዘሩት ማርያም በሚል ስም የተጠሩ ሴቶች እንዳሉ ለማመልከት እንጂ ስለ ሁሉም ለመተረክ ተፈልጎ አይደለም ከዚህ በኋላ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስን ስለወለደ ስለቅድስት ድንግል ማርያም እንፅፋለን።
ሀ) #የእመቤታችን_መወለድ (ልደታ ለማርያም)
የወደቀው ሰው ከውድቀቱ ይነሳ፣ ከርኩሰቱ ይቀደስ ዘን አምላክ ከእርሷ እንዲወለድ የወላዲተ አምላክ የአማናዊው ፀሐይ የክርስቶስ እናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልደት ግድ ነበር። ስለዚህም ነው “እግዝእትነ ማርያም ነበረ እምቅድመ ዓለም በሕሊና አምላክ” (እመቤታችን ማርያም ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር) የተባለው።
በመጽሐፍ ቅዱስ ተጽፎ እንደምናገኘው ብዙ ሰዎች ልጅ በማጣት አዝነው እግዚአብሔርን ፀንተው በመለመን ልጅ ያው ታላላቅ ልጆችን እንዳገኙ እናነባለን። እንዲያውም አንዳንዶ ካረጁና የመውለጃ ጊዜአቸው ከተላለፋቸው በኋላ ነው ልጅ የሚያገኙት። የሳራና የአብርሃም፣ የኤልሳቤጥና የካህኑ ዘካርያስ የሐና እና የሕልቃና ወዘተ. ታሪክ ለዚህ ማስረጃ ይሆነናል። ዘፍ. 21፥1-8፣ ሉቃ. 1፥8-23፣ ሉቃ. 1፥57-67፣ 1ኛ ሳሙ. 1፥1-21። የእመቤታችን እናት ሐና እና አባቷ ኢያቄም ከላ እንዳየናቸው ሁሉ መካን ሆነው ይኖሩ ነበር። በኋላ ግን ለሳራ አብርሃም ይስሐቅን፣ ለኤልሳቤጥና ዘካርያስ መጥምቀ መለኮ ዮሐንስን፣ ለሐና እና ለሕልቃና ሳሙኤልን የሰጣቸው እግዚአብሔር ለሐና እና ለኢያቄምም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ሰጣቸው።
እመቤታችን ነሐሴ 7 ቀን ተፀነሰች። ገና በማሕፀን ሳለች አንድ ዓይነ ስውር ዘመዷ ኤልሳቤጥ ፀነሰች ቢሏት ዳስ ካላረጋገጥኩ አላምንም ብላ የሐናን ሆድ ነክታ መፅነሷ ስታረጋግጥ በአድናቆት እጇን ዓይኗ ላይ ብታደርገው በሐ ማሕፀን ያለችው የአምላክ እናት ናትና የዓይነ ስውሯ ዓይ በራላት። የሞተ ሰው ይዘው ሲሄዱ የሐና ጥላ በሙቱ ላይ ሲያር የሞተው ሰው ተነስቷል። ከዚህ በኋላ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወለደች። የእመቤታችን የዘር ሐረግ በአባቷ ከነገ ይሁዳ በእናቷ ደግሞ ከነገደ አሮን ነው።
ለ) #እመቤታችን_ወደ_ቤተ_መቅደስ_መግባት (በአ ለማርያም)
በአታ ለማርያም ማለት የማርያም ወደ ቤተ መቅደስ መግባ ማለት ነው። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከእናት ከአባቷ ጋር አብራ የኖረችው ለሦስት ዓመታት ብቻ ነው የብፅዓት ልጅ ናትና ሦስት ዓመት ሲሆናት እናትና አቧ በስእለታቸው መሠረት ለእግዚአብሔር ቤት ለመስጠት ወ ቤተመቅደስ ወሰዷት። በጊዜው የነበረው ሊቀ ካህን ዘካርያስ ነበርና ወደ ዘካርያስ አቀረቧት። እርሱም ምን እንደሚያደርግ ግ ገብቶት ሳለ የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ፋኑኤል ፅዋ ሰማያዊ ኅብስት ሰማያዊ ይዞ ወረደ። ዘካርያስ፣ ካህና ኢያቄምና ሐና ወደ መልአኩ ቢቀርቡ እርሱ ግን ራቃቸ የመጣው ለእነርሱ አይደለምና። እመቤታችንን ብቻዋን ሲተዋት ግን መልአኩ ወርዶ በክንፎቹ ጋርዶ መግቧት አርጓል። ዘካርያስ የሆነውን ሁሉ አይቶ ፈቃደ እግዚአበሔር መሆኑን ተረድቶ ከቤተ መቅደስ አስገብቷታል።
እመቤታችን በቤተመቅደስ የኖረችው ለአሥራ ሁለት ዓመ ሲሆን ከዚህ በኋላ አይሁድ ቤተመቅደሳችንን ታረክሳለች ትውጣ ብለው ቢያምፁ ዘካርያስ አይሁድ እንዲህ አሉ ም ላድርግ አላት። እመቤታችንም እኔ ምን አውቃለሁ አለችው። ወ እግዚአብሔር ቢያመለክት ከነገደ ይሁዳ ሚስቶቻቸ የሞቱባቸውን ወንዶች በትር ሰብስበህ ከቤተመቅደስ አስገብተህ ጸልይበት እኔም ምልክት እሰጥሀለሁ አለው ዘካርያስም እንደተባለው በትር ላይ “ዮሴፍ ሆይ ማርያምን ጠብቃት” የሚል ምልክት ሰጠው ዕጣ ቢጣል ለዮሴፍ ወ ርግብም በዮሴፍ ራስ ላይ አረፈች። በእነዚህ ሁሉ ምልክቶች ተረድቶ ካህኑ ዘካርያስ እመቤታችንን ለዮሴፍ ሰጣት። ይህ ሁ የሆነው በጥበበ እግዚአብሔር ነው። በብሉይ ኪዳን ህግ አንዲ ሴት ያለ ባል የፀነሰች እንደሆነ በድንጋይ ተወግራ በእሳት ተቃጥላ ትገደል ነበርና እመቤታችን ይህ ሞት እንዳያገኛት በእጮኛ ስም ለዮሴፍ ተሰጠች። እመቤታችን በሄሮድ ምክንያት የሚደርስባት ስደትና መከራ አለና ረዳቷና ጠባቂ እንዲሆን ለዮሴፍ በእጮኝነት ስም ተሰጠች። ኃይል አርያማዊት አለመሆኗ ከአዳም ዘር የተገኘች ሰው መሆኗ ይገለጥ ይታወቅ ዘንድ ለዮሴፍ በእጮኝነት ስም ተሰጠች።
ሐ) #አምላክን_መውለዷ
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለማሕደረ ሥሉስ ቅዱስ አስቀድማ ተመርጣለችና እግዚአብሔር አብ ለአፅንኦ (ለማፅናት እግዚአብሔር ወልድ ለተሰብኦ (ሰው ለመሆን) እግዚአብሔ መንፈስ ቅዱስ ለአንፅሖ (ሊያነፃት) አድረውባታል። በተለ እግዚአብሔር ወልድ በተለየ አካሉ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው ሆነ ረቂቁ መለኮት ግዙፉን ሥጋ ተዋሐደ አምላክ ሰ ሰውም አምላካ ሆነ። እመቤታችን ደግሞ ይህ ታላቅ ምስጢ የተከናወነባት ሙዳየ ምሥጢር ሆነች። ይህ ምሥጢር በእመቤታችን ማሕፀን ሲከወን በፍፁም ድንግልና ነው። ይህ ማለት እመቤታችን ከመፅሷ በፊት፣ በፀነሰችም ጊዜ፣ ከፀነሰችም በኋላ እንዲሁም ከመውለዷ በፊት በወለደችም ጊዜ ከወለደችም በኋላ “ወትረ ድንግል” ሁሌም ፍፁም ድንግል ናት። ሕዝ.44፥1-4፣ ኢሳ.7፥14።
💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓💓
#ርዕሱን ወደተመለከተው ወደ ዋናው ትምህርት ከመግባታች አስቀድሞ የርዕሱን ትርጉም ማወቅ ይቀድማልና ነገረ ማርያም የሚለውን ትርጉም እናያለን። ነገረ ማርያም ማለት የእመቤታችንን ነገር (ስለ እመቤታችን) የሚያወሳ ነገር ወይም ትምህርት ማለት ነው። ይህም አስቀድማ በአምላክ ሕሊና መታሰቧን፣ ትንቢት የተነገረላት፣ ምሳሌ የተመሰለላት መሆኗን ልደቷን፣ እድገቷን፣ አምላክን ፀንሳ መውለዷን ዕረፍቷን ትንሣኤዋን ወዘተ የሚተርክ የሚያስተምር ነው።
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ማርያም በሚል ስም የሚጠሩ ብ ሴቶች አሉ። እነዚህም በብሉይና በሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ላ ተጠቅሰው ይገኛሉ። እነርሱም፡-
1ኛ. #የሙሴ_እህት_ማርያም፡- ይህች ማርያም ሙሴ በወንዝ ዳ በተጣለ ጊዜ በእርሱ ላይ የሚሆነውን ነገር ስትከታተል ነበር ዘፀ.2፥4-8
– እስራኤል ባሕረ ኤርትራን ሲሻገሩ ከበሮ በመያዝ በመዝሙ እግዚአብሔርን አመስግናለች። ዘፀ. 15፥20-22
2ኛ. የዕዝራ የልጅ ልጅ (የዬቴር ልጅ) ማርያም 1ኛ. ዜና. 4፥17
3ኛ. #የማርታና_የአልዓዛር_እኅት_ማርያም ዮሐ. 11፥1
– ክርስቶስ ወደ ቤታቸው እየሄደ ይጎበኛቸው ያስተምራቸው ነበር።
– ቃሉን ለመስማት ትተጋ ስለነበር ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አመስግኗታል። ሉቃ. 10፥39-42
-ጌታን ሽቱ ቀባችው እግሩንም በጠጉርዋ አበሰችው። ዮሐ. 11፥2፣ ዮሐ.12፥1-8
4ኛ. #መግደላዊት_ማርያም
– ክርስቶስ ሰባት አጋንንትን አወጣላት። ሉቃ. 8፥2
– ከትንሣኤው በኋላ በአትክልት ቦታ ለእርሷ ለብቻዋ ታያት ተገለጠላት። ዮሐ. 20፥1-8
5ኛ. #የታናሹ_የያዕቆብና_የዮሳ_እናት_ማርያም ማር. 15፥40
6ኛ. #የቀለዮጳ_ሚስት_ማርያም- ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ከመስቀሉ አጠገብ ቆማ ነበር። ዮሐ. 19፥25
7ኛ. #የማርቆስ_እናት_ማርያም ሐዋ. 12፥12
8ኛ. #የኢየሱስ_ክርስቶስ_እናት_ቅድስት_ድንግል_ማርያም።
ከላይ የተዘረዘሩት ማርያም በሚል ስም የተጠሩ ሴቶች እንዳሉ ለማመልከት እንጂ ስለ ሁሉም ለመተረክ ተፈልጎ አይደለም ከዚህ በኋላ አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስን ስለወለደ ስለቅድስት ድንግል ማርያም እንፅፋለን።
ሀ) #የእመቤታችን_መወለድ (ልደታ ለማርያም)
የወደቀው ሰው ከውድቀቱ ይነሳ፣ ከርኩሰቱ ይቀደስ ዘን አምላክ ከእርሷ እንዲወለድ የወላዲተ አምላክ የአማናዊው ፀሐይ የክርስቶስ እናት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልደት ግድ ነበር። ስለዚህም ነው “እግዝእትነ ማርያም ነበረ እምቅድመ ዓለም በሕሊና አምላክ” (እመቤታችን ማርያም ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር) የተባለው።
በመጽሐፍ ቅዱስ ተጽፎ እንደምናገኘው ብዙ ሰዎች ልጅ በማጣት አዝነው እግዚአብሔርን ፀንተው በመለመን ልጅ ያው ታላላቅ ልጆችን እንዳገኙ እናነባለን። እንዲያውም አንዳንዶ ካረጁና የመውለጃ ጊዜአቸው ከተላለፋቸው በኋላ ነው ልጅ የሚያገኙት። የሳራና የአብርሃም፣ የኤልሳቤጥና የካህኑ ዘካርያስ የሐና እና የሕልቃና ወዘተ. ታሪክ ለዚህ ማስረጃ ይሆነናል። ዘፍ. 21፥1-8፣ ሉቃ. 1፥8-23፣ ሉቃ. 1፥57-67፣ 1ኛ ሳሙ. 1፥1-21። የእመቤታችን እናት ሐና እና አባቷ ኢያቄም ከላ እንዳየናቸው ሁሉ መካን ሆነው ይኖሩ ነበር። በኋላ ግን ለሳራ አብርሃም ይስሐቅን፣ ለኤልሳቤጥና ዘካርያስ መጥምቀ መለኮ ዮሐንስን፣ ለሐና እና ለሕልቃና ሳሙኤልን የሰጣቸው እግዚአብሔር ለሐና እና ለኢያቄምም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ሰጣቸው።
እመቤታችን ነሐሴ 7 ቀን ተፀነሰች። ገና በማሕፀን ሳለች አንድ ዓይነ ስውር ዘመዷ ኤልሳቤጥ ፀነሰች ቢሏት ዳስ ካላረጋገጥኩ አላምንም ብላ የሐናን ሆድ ነክታ መፅነሷ ስታረጋግጥ በአድናቆት እጇን ዓይኗ ላይ ብታደርገው በሐ ማሕፀን ያለችው የአምላክ እናት ናትና የዓይነ ስውሯ ዓይ በራላት። የሞተ ሰው ይዘው ሲሄዱ የሐና ጥላ በሙቱ ላይ ሲያር የሞተው ሰው ተነስቷል። ከዚህ በኋላ ግንቦት 1 ቀን በሊባኖስ ተራራ ተወለደች። የእመቤታችን የዘር ሐረግ በአባቷ ከነገ ይሁዳ በእናቷ ደግሞ ከነገደ አሮን ነው።
ለ) #እመቤታችን_ወደ_ቤተ_መቅደስ_መግባት (በአ ለማርያም)
በአታ ለማርያም ማለት የማርያም ወደ ቤተ መቅደስ መግባ ማለት ነው። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከእናት ከአባቷ ጋር አብራ የኖረችው ለሦስት ዓመታት ብቻ ነው የብፅዓት ልጅ ናትና ሦስት ዓመት ሲሆናት እናትና አቧ በስእለታቸው መሠረት ለእግዚአብሔር ቤት ለመስጠት ወ ቤተመቅደስ ወሰዷት። በጊዜው የነበረው ሊቀ ካህን ዘካርያስ ነበርና ወደ ዘካርያስ አቀረቧት። እርሱም ምን እንደሚያደርግ ግ ገብቶት ሳለ የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ፋኑኤል ፅዋ ሰማያዊ ኅብስት ሰማያዊ ይዞ ወረደ። ዘካርያስ፣ ካህና ኢያቄምና ሐና ወደ መልአኩ ቢቀርቡ እርሱ ግን ራቃቸ የመጣው ለእነርሱ አይደለምና። እመቤታችንን ብቻዋን ሲተዋት ግን መልአኩ ወርዶ በክንፎቹ ጋርዶ መግቧት አርጓል። ዘካርያስ የሆነውን ሁሉ አይቶ ፈቃደ እግዚአበሔር መሆኑን ተረድቶ ከቤተ መቅደስ አስገብቷታል።
እመቤታችን በቤተመቅደስ የኖረችው ለአሥራ ሁለት ዓመ ሲሆን ከዚህ በኋላ አይሁድ ቤተመቅደሳችንን ታረክሳለች ትውጣ ብለው ቢያምፁ ዘካርያስ አይሁድ እንዲህ አሉ ም ላድርግ አላት። እመቤታችንም እኔ ምን አውቃለሁ አለችው። ወ እግዚአብሔር ቢያመለክት ከነገደ ይሁዳ ሚስቶቻቸ የሞቱባቸውን ወንዶች በትር ሰብስበህ ከቤተመቅደስ አስገብተህ ጸልይበት እኔም ምልክት እሰጥሀለሁ አለው ዘካርያስም እንደተባለው በትር ላይ “ዮሴፍ ሆይ ማርያምን ጠብቃት” የሚል ምልክት ሰጠው ዕጣ ቢጣል ለዮሴፍ ወ ርግብም በዮሴፍ ራስ ላይ አረፈች። በእነዚህ ሁሉ ምልክቶች ተረድቶ ካህኑ ዘካርያስ እመቤታችንን ለዮሴፍ ሰጣት። ይህ ሁ የሆነው በጥበበ እግዚአብሔር ነው። በብሉይ ኪዳን ህግ አንዲ ሴት ያለ ባል የፀነሰች እንደሆነ በድንጋይ ተወግራ በእሳት ተቃጥላ ትገደል ነበርና እመቤታችን ይህ ሞት እንዳያገኛት በእጮኛ ስም ለዮሴፍ ተሰጠች። እመቤታችን በሄሮድ ምክንያት የሚደርስባት ስደትና መከራ አለና ረዳቷና ጠባቂ እንዲሆን ለዮሴፍ በእጮኝነት ስም ተሰጠች። ኃይል አርያማዊት አለመሆኗ ከአዳም ዘር የተገኘች ሰው መሆኗ ይገለጥ ይታወቅ ዘንድ ለዮሴፍ በእጮኝነት ስም ተሰጠች።
ሐ) #አምላክን_መውለዷ
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ለማሕደረ ሥሉስ ቅዱስ አስቀድማ ተመርጣለችና እግዚአብሔር አብ ለአፅንኦ (ለማፅናት እግዚአብሔር ወልድ ለተሰብኦ (ሰው ለመሆን) እግዚአብሔ መንፈስ ቅዱስ ለአንፅሖ (ሊያነፃት) አድረውባታል። በተለ እግዚአብሔር ወልድ በተለየ አካሉ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው ሆነ ረቂቁ መለኮት ግዙፉን ሥጋ ተዋሐደ አምላክ ሰ ሰውም አምላካ ሆነ። እመቤታችን ደግሞ ይህ ታላቅ ምስጢ የተከናወነባት ሙዳየ ምሥጢር ሆነች። ይህ ምሥጢር በእመቤታችን ማሕፀን ሲከወን በፍፁም ድንግልና ነው። ይህ ማለት እመቤታችን ከመፅሷ በፊት፣ በፀነሰችም ጊዜ፣ ከፀነሰችም በኋላ እንዲሁም ከመውለዷ በፊት በወለደችም ጊዜ ከወለደችም በኋላ “ወትረ ድንግል” ሁሌም ፍፁም ድንግል ናት። ሕዝ.44፥1-4፣ ኢሳ.7፥14።
✥ ሰምተን ያልተገበርነው ትምህርት
አባ በምዋ (Abba Bemwa) ዓለምን ትቶ ወደ በረሃ በሄደ ጊዜ፣ ለዚህ አዲስ ሕይወቱ የሚጠቅመውን ምክር ይሰጡት ዘንድ ወደ አንድ ቅዱስ አረጋዊ ቀርቦ "ምን ላድርግ" ሲል ጠየቃቸው። እኒህም አረጋዊ ንግግራቸውን የጀመሩት "በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ" በሚለው በቅዱስ ዳዊት የመዝሙር ቃል ነበር። (መዝ 39፥1) አባ በምዋም ይህንን የመጽሐፍ ቃል በሰማ ጊዜ "ይበቃል አባቴ፣ ይህን ተምሬ እስክፈጽም ድረስ ሌላ ምንም አዲስ ትምህርት አይንገሩኝ" በማለት ወደ በዓቱ ሄደ።
ከዚያም ቀን ጀምሮ ለብዙ ጊዜያት ወደ አረጋዊው አልተመለሰም ነበር። ከዕለታት በአንዱ ቀን አረጋዊው ጻድቅ አባ በምዋን አግኝተው ለምን ለሌላ ተጨማሪ ትምህርት መልሶ ወደ እርሳቸው እንዳልመጣ ጠየቁት። እርሱም "እመኑኝ አባቴ፣ ገና የመጀመሪያውን ትምህርት በሚገባ አልተማርኹትም" ሲል መለሰላቸው። ከረጅም ዓመታትም በኋላ ወዳጁ የሆነ አንድ መነኩሴ የሰማውን የነቢዩ የዳዊትን ቃል እስከ አሁን አጥንቶ ጨርሶ እንደሆነ አባ በምዋን ጠየቀው። ቅዱሱም "በዚህ የነቢዩ ቃል ላይ ለማሰላሰል እና በሚገባ ወደ ተግባር ለመቀየር አርባ አምስት ዓመታት ወስዶብኛል" ሲል በትሕትና መለሰለት። የአባ በምዋን ታሪክ የጻፈልን ቅዱስ ጰላድዮስ እንደሚናገረው አባ በምዋ በሕይወቱ ሁሉ ፍጽምት የሆነች የዝምታን ሕይወት የመራ ሲሆን፣ በሞቱም ጊዜ "ምነው ይህን ባልተናገርኩ" የሚል አንድም የሕሊና ወቀሳ ሳያገኘው በሰላም አርፏል።
ቅዱስ እንጦንስም በአንድ ወቅት ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ ሲል መክሯቸው ነበር ፦ "ዝም በሉ፤ ዝምተኛን ሰው እግዚአብሔር በፊቱ ካሉት ሠራዊተ መላእክት እንደ አንዱ ይቆጠረዋልና"
ስለዚህ ከመላእክት ጋር እንቆጠር ዘንድ አብረን ዝም እንበል!
አባ በምዋ (Abba Bemwa) ዓለምን ትቶ ወደ በረሃ በሄደ ጊዜ፣ ለዚህ አዲስ ሕይወቱ የሚጠቅመውን ምክር ይሰጡት ዘንድ ወደ አንድ ቅዱስ አረጋዊ ቀርቦ "ምን ላድርግ" ሲል ጠየቃቸው። እኒህም አረጋዊ ንግግራቸውን የጀመሩት "በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ" በሚለው በቅዱስ ዳዊት የመዝሙር ቃል ነበር። (መዝ 39፥1) አባ በምዋም ይህንን የመጽሐፍ ቃል በሰማ ጊዜ "ይበቃል አባቴ፣ ይህን ተምሬ እስክፈጽም ድረስ ሌላ ምንም አዲስ ትምህርት አይንገሩኝ" በማለት ወደ በዓቱ ሄደ።
ከዚያም ቀን ጀምሮ ለብዙ ጊዜያት ወደ አረጋዊው አልተመለሰም ነበር። ከዕለታት በአንዱ ቀን አረጋዊው ጻድቅ አባ በምዋን አግኝተው ለምን ለሌላ ተጨማሪ ትምህርት መልሶ ወደ እርሳቸው እንዳልመጣ ጠየቁት። እርሱም "እመኑኝ አባቴ፣ ገና የመጀመሪያውን ትምህርት በሚገባ አልተማርኹትም" ሲል መለሰላቸው። ከረጅም ዓመታትም በኋላ ወዳጁ የሆነ አንድ መነኩሴ የሰማውን የነቢዩ የዳዊትን ቃል እስከ አሁን አጥንቶ ጨርሶ እንደሆነ አባ በምዋን ጠየቀው። ቅዱሱም "በዚህ የነቢዩ ቃል ላይ ለማሰላሰል እና በሚገባ ወደ ተግባር ለመቀየር አርባ አምስት ዓመታት ወስዶብኛል" ሲል በትሕትና መለሰለት። የአባ በምዋን ታሪክ የጻፈልን ቅዱስ ጰላድዮስ እንደሚናገረው አባ በምዋ በሕይወቱ ሁሉ ፍጽምት የሆነች የዝምታን ሕይወት የመራ ሲሆን፣ በሞቱም ጊዜ "ምነው ይህን ባልተናገርኩ" የሚል አንድም የሕሊና ወቀሳ ሳያገኘው በሰላም አርፏል።
ቅዱስ እንጦንስም በአንድ ወቅት ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ ሲል መክሯቸው ነበር ፦ "ዝም በሉ፤ ዝምተኛን ሰው እግዚአብሔር በፊቱ ካሉት ሠራዊተ መላእክት እንደ አንዱ ይቆጠረዋልና"
ስለዚህ ከመላእክት ጋር እንቆጠር ዘንድ አብረን ዝም እንበል!
🗣🗣🗣🗣 👩👩👧👧👩👩👧👧👩👩👧👧👩👩👧👧👩👩👦👦👩👩👧👦👨👩👧👨👩👧👦
#አዋጅ_አዋጅ_አዋጅ_ግእዝ_መማር_የምትፈልጉ_ከታች_ያለውን_ሊንክ_በመጫን_ግቡ
#የመላእክት_ቋንቋ
#የዓለም_ጥበብ_የተጻፈበት
#ዓለም_ሊማረው_የሚጓጓለት
#በውጪ_ሃገራት
#በጣልያን
#በፈረንሳይ
#በኢንግላንድ
#በተለያዩ_የዓለም_ክፍላት_ሊማሩት_እንዲሁ_በእርሱ_የተጻፈውን_ጥበብ_ለማወቅ_ነው
#የኛ_የኢትዮጵያውያን_ችግር_ይሄ_ነው
ከሞኝ ደጅ ሞፈር ይቆረጣል
#የሚለው_ተረት_ለኛ_እንዳይሆን_ፈጥነን_ግእዝን_ተምረን_የአባቶቻችንን_አደራ_ከግብ_እናድርስ_እላለሁ ።
ተ🀄️ላ🀄️ሉን
♦️♦️♦️♦️♦️♥️♥️♥️♥️♦️♦️♦️♦️♦️
#አዋጅ_አዋጅ_አዋጅ_ግእዝ_መማር_የምትፈልጉ_ከታች_ያለውን_ሊንክ_በመጫን_ግቡ
#የመላእክት_ቋንቋ
#የዓለም_ጥበብ_የተጻፈበት
#ዓለም_ሊማረው_የሚጓጓለት
#በውጪ_ሃገራት
#በጣልያን
#በፈረንሳይ
#በኢንግላንድ
#በተለያዩ_የዓለም_ክፍላት_ሊማሩት_እንዲሁ_በእርሱ_የተጻፈውን_ጥበብ_ለማወቅ_ነው
#የኛ_የኢትዮጵያውያን_ችግር_ይሄ_ነው
ከሞኝ ደጅ ሞፈር ይቆረጣል
#የሚለው_ተረት_ለኛ_እንዳይሆን_ፈጥነን_ግእዝን_ተምረን_የአባቶቻችንን_አደራ_ከግብ_እናድርስ_እላለሁ ።
ተ🀄️ላ🀄️ሉን
♦️♦️♦️♦️♦️♥️♥️♥️♥️♦️♦️♦️♦️♦️
ዛሬ ሰሙነ ሕማማት
ዕለታት ስያሜዎች ጌታችን የሆሣዕና ዕለት ቢታንያ አድሮ በማግስቱ ከቢታንያ ሲወጣ ተራበ፤ በመንገድም ሲያልፍ ቅጠል ያላት በለስን ከሩቁ ተመለከተ፡፡ ወደ በለሲቱም በቀረበ ጊዜ ከቅጠል በቀር አንዳች ፍሬ አላገኘባትም፡፡ ያንጊዜም ‹‹ከእንግዲህ ወዲህ ለዘለዓለም ከአንቺ ፍሬ የሚበላ አይኑር›› ሲል በለሲቱን ረገማት፡፡ ደቀ መዛሙርቱም ይህንን ሰሙት፡፡ በዚህም ምክንያት ይህች ዕለት በለሲቱ የተረገመችባት ቀን ናትና መርገመ በለስ ተብላ ትጠራለች፡፡ (ማር.፲፩፥፲፩-፲፬)
በዚህ አገላለጽ በለስ የተባለች ቤተ እስራኤል ስትሆን ፍሬ የተባለ ደግሞ ሃይማኖትና ምግባር ነው፡፡ መድኃኒታችን ክርስቶስ ከእስራኤል ፍቅርን፣ ሃይማኖትን፣ ምግባርን ፈልጎ አላገኘባቸውም፡፡ እስራኤል፦ ሕዝበ እግዚአብሔር፣ የአብርሃም ዘር መባልን እንጂ የአብርሃምን ሥራ በመሥራት በምግባር በሃይማኖት ጸንተው መኖር አይፈልጉምና ደግ ሰው አልተገኘባቸውም፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በለስ የተባለች ኦሪት ናት፡፡ ኦሪት በዚህ ዓለም ሰፍና ቢያገኛትም አማናዊ ድኅነትን የምታሰጥ ሆና አላገኛትም፡፡ ይሁን እንጂ በእርሷ ድኅነት ባይገኝባትም ‹‹ኦሪትና ነቢያትን ከመፈጸም በቀር ልሽር አልመጣሁም ልፈጽም እንጂ›› በማለት ሕገ ኦሪትን ፈጽሟታል፡፡ ከዚህም ባሻገር በለስ የተባለች ኃጢአት ናት፡፡ የበለስ ቅጠል ሰፊ እንደሆነች ሁሉ ኃጢአት በዚህ ዓለም ሰፍታ ሰፍና አግኝቷታል፡፡ በለስ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ቆይቶ ግን ይመራል፤ ኃጢአትም ሲሠሩት ለጊዜው ደስ ያሰኛል ኋላ ግን ያሳዝናል፡፡ በአንቺ ፍሬ አይገኝ የሚለውም በአ
ዕለታት ስያሜዎች ጌታችን የሆሣዕና ዕለት ቢታንያ አድሮ በማግስቱ ከቢታንያ ሲወጣ ተራበ፤ በመንገድም ሲያልፍ ቅጠል ያላት በለስን ከሩቁ ተመለከተ፡፡ ወደ በለሲቱም በቀረበ ጊዜ ከቅጠል በቀር አንዳች ፍሬ አላገኘባትም፡፡ ያንጊዜም ‹‹ከእንግዲህ ወዲህ ለዘለዓለም ከአንቺ ፍሬ የሚበላ አይኑር›› ሲል በለሲቱን ረገማት፡፡ ደቀ መዛሙርቱም ይህንን ሰሙት፡፡ በዚህም ምክንያት ይህች ዕለት በለሲቱ የተረገመችባት ቀን ናትና መርገመ በለስ ተብላ ትጠራለች፡፡ (ማር.፲፩፥፲፩-፲፬)
በዚህ አገላለጽ በለስ የተባለች ቤተ እስራኤል ስትሆን ፍሬ የተባለ ደግሞ ሃይማኖትና ምግባር ነው፡፡ መድኃኒታችን ክርስቶስ ከእስራኤል ፍቅርን፣ ሃይማኖትን፣ ምግባርን ፈልጎ አላገኘባቸውም፡፡ እስራኤል፦ ሕዝበ እግዚአብሔር፣ የአብርሃም ዘር መባልን እንጂ የአብርሃምን ሥራ በመሥራት በምግባር በሃይማኖት ጸንተው መኖር አይፈልጉምና ደግ ሰው አልተገኘባቸውም፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በለስ የተባለች ኦሪት ናት፡፡ ኦሪት በዚህ ዓለም ሰፍና ቢያገኛትም አማናዊ ድኅነትን የምታሰጥ ሆና አላገኛትም፡፡ ይሁን እንጂ በእርሷ ድኅነት ባይገኝባትም ‹‹ኦሪትና ነቢያትን ከመፈጸም በቀር ልሽር አልመጣሁም ልፈጽም እንጂ›› በማለት ሕገ ኦሪትን ፈጽሟታል፡፡ ከዚህም ባሻገር በለስ የተባለች ኃጢአት ናት፡፡ የበለስ ቅጠል ሰፊ እንደሆነች ሁሉ ኃጢአት በዚህ ዓለም ሰፍታ ሰፍና አግኝቷታል፡፡ በለስ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ቆይቶ ግን ይመራል፤ ኃጢአትም ሲሠሩት ለጊዜው ደስ ያሰኛል ኋላ ግን ያሳዝናል፡፡ በአንቺ ፍሬ አይገኝ የሚለውም በአ
✞እንዴት እንዲያጠፉት✞
♡የመዝሙር ግጥሞች♡
✞ እንዴት እንዲያጠፉት ✞
እንዴት እንዲያጠፉት ካህናት መከሩ
ያመነቱ ነበር ሕዝብን እየፈሩ
ሰይጣን በይሁዳ ገብቶ ነበርና
አሳልፎ እንዲሰጥ ልቦናውም ጸና
ከመቅደስ አዛዦች ከካህናት ጋራ
ስለጌታ መሞት ባንድ ላይ አወራ
ካህናት በደስታ ይሁዳን አቀፉት
አምላኩን እንዲያሲዝ ሰላሳ ብር ሰጡት
አዝ
ሕዝብ በሌለበት በአሳቻ ስፍራ
ጌታን እንዲያሲዘው አደረገ ሴራ
ኧረ እንዴት ጨከነ ይሁዳ አንጀትህ
ጌታን ያስገደልከው እንደዚያ ሲወድህ
አዝ
በረከቱን ከጅህ ሥልጣኑን በራስህ
ሊሰጥህ አስቦ ኢየሱስ ሊያከብርህ
ሰማየዊ ሀብትን ሰማያዊ ፀጋ
አድሎህ ነበረ አልፋና ኦሜጋ
አዝ
የቃየል መሰዋዕት የኤሳው ብኩርና
ጌታውን የሚሸጥ ከፍጡር ሆነና
በሰላሳ ዲናር በሚጠፋው ብዕል
እንዲህ ያለ ጌታ ኧረ እንዴት ይከዳል
ግእዝን ለመማር
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@embtee
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
እንዴት እንዲያጠፉት ካህናት መከሩ
ያመነቱ ነበር ሕዝብን እየፈሩ
ሰይጣን በይሁዳ ገብቶ ነበርና
አሳልፎ እንዲሰጥ ልቦናውም ጸና
ከመቅደስ አዛዦች ከካህናት ጋራ
ስለጌታ መሞት ባንድ ላይ አወራ
ካህናት በደስታ ይሁዳን አቀፉት
አምላኩን እንዲያሲዝ ሰላሳ ብር ሰጡት
አዝ
ሕዝብ በሌለበት በአሳቻ ስፍራ
ጌታን እንዲያሲዘው አደረገ ሴራ
ኧረ እንዴት ጨከነ ይሁዳ አንጀትህ
ጌታን ያስገደልከው እንደዚያ ሲወድህ
አዝ
በረከቱን ከጅህ ሥልጣኑን በራስህ
ሊሰጥህ አስቦ ኢየሱስ ሊያከብርህ
ሰማየዊ ሀብትን ሰማያዊ ፀጋ
አድሎህ ነበረ አልፋና ኦሜጋ
አዝ
የቃየል መሰዋዕት የኤሳው ብኩርና
ጌታውን የሚሸጥ ከፍጡር ሆነና
በሰላሳ ዲናር በሚጠፋው ብዕል
እንዲህ ያለ ጌታ ኧረ እንዴት ይከዳል
ግእዝን ለመማር
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@embtee
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
✞ ደጓ እናቴ ማርያም ✞ via @like
🌻💐💐💐🌻🌻💓💓
🌺 🌷 እንኳን 🌼🌼🌼
🌸🌹 ለትንሣኤ 🌸🌺🌸
🌹🌺 በሰላም 🌷 🌺🌻
🌹🌷አደረሳችሁ🌷🌹🌻
🌻🌾🌾🌾🌻🌻💓💓
እንኳን አደረሳችሁ
🌺 🌷 እንኳን 🌼🌼🌼
🌸🌹 ለትንሣኤ 🌸🌺🌸
🌹🌺 በሰላም 🌷 🌺🌻
🌹🌷አደረሳችሁ🌷🌹🌻
🌻🌾🌾🌾🌻🌻💓💓
እንኳን አደረሳችሁ
+++ ‹‹ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል›› መዝ 92፥12 +++
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተሰጋግሞ የመነሣት እድል ካገኙ እጽዋት መካከል አንዱ የዘንባባ ተክል ነው፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቤት ከሠራ በኋላ በመቅደሱ የውስጥ ግንቦች ላይ ከቀረጻቸው ምስሎች ውስጥ አንዱ የዘንባባን ቅጠል ነው፡፡(1ኛ ነገ 6፡29) በእስራኤላውያን ታሪክም ድል ሲቀናቸውና ሲደሰቱ በእጃቸው የሚገኘው እጽ ይኸው ዘንባባ ነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የብሉይ ኪዳን ጸሐፊዎች የአንድ አገር መለያ አድርገው ከሚጠቅሷቸው ምልክቶች ውስጥ ‹‹የዘንባባ ዛፍ›› አንደኛው ነው፡፡(ዘዳ 34፡3) ከዚህ ሁሉ ደግሞ በጣም የሚያስደንቀው የሐዲስ ኪዳኑ ባለ ራእይ ቅዱስ ዮሐንስ እንደ ጻፈው ሩጫቸውን በድል የጨረሱና ነጭ የለበሱ የጻድቃን ነፍሳት ‹‹የዘንባባን ዝንጣፊዎች በእጆቻቸው ይዘው በዙፋኑና በበጉ ፊት›› መቆማቸው ነው፡፡(ራእይ 7፡19) ዘንባባ በምድር ላለ ደስታ ብቻ ሳይሆን በሰማይም ላለ የድል ነሺነትና የአሸናፊት መንፈስ መግለጫ ምልክት ሆኖ ያገለግላል፡፡
ለመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ጻድቃንን ለምን በዘንባባ ዛፍ ይመስላቸዋል? መዝሙረኛውስ ‹ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል› ሲል ለምን ዘመረ? ቅዱሳንን ከዘንባባ ጋር ምን አገናኛቸው?
ሁላችንም እንደምናውቀው ጣፋጭ ፍሬ ከሚሰጡ እጸዋት መካከል አንዱ ዘንባባ ነው፡፡ የዘንባባን ዛፍ ለየት የሚያደርገው ጣፋጭ ፍሬ መስጠቱ ብቻ ሳይሆን ሥሮቹ በጣም ጠንካራ እና ወደ ታች ጠልቀው የሚገቡ (የሚሰዱ) መሆናቸው ነው፡፡ ጸድቃንም እንደ ዘንባባ ፍሬ የሚጥም በጎ ምግባርን የተሸከሙ የሃይማኖት ተክል ሲሆኑ፣ የታነጹበትና የቆሙበት የእምነትና የፍቅር ሥሮችም በጣም የጸኑ እና ጥልቆች ናቸው፡፡
ሌላው የዘንባባ ዛፍ በየትኛውም ጊዜ ቢተከል ሊያፈራ የሚችልና በበረሃ የሚበቅል ልዩ ተክል ነው። ቅዱሳንም በጊዜውም ሆነ ያለ ጊዜው ጸንተው ይገኛሉ። በበረሃም እንደሚጸድቅ ዘንባባ በዚህች ክፋት በሞላባት ዓለም ውስጥ እየኖሩ በቅድስና ይገኛሉ።
የዘንባባ ዛፍ ልክ እንደ ሌሎች እጸዋት ብዙ ቅርንጫፎች የሉትም፡፡ በዚህም ምክንያት እንስሳት ፍሬው ወደሚገኝበት የዛፉ ጫፍ በቀላሉ ለመውጣትና ለመብላት ይቸገራሉ፡፡ እንዲሁ ጻድቃንም በጎ ሥራዎቻቸውንና መንፈሳዊ ደስታቸውን ከእነርሱ እንዲወስዱባቸው ለአጋንንት መግቢያ በር፣ መውጫ ቅርንጭፍ አያኖሩም፡፡ ሐሴቶቻቸውም ከፍ ያሉ ሰማያውያን በመሆናቸው ምድር ምድሩን የሚሄደው ሰይጣን በቀላሉ ሊተናኮላቸውና ደስታቸውን ሊያጠፋ አይችልም፡፡
ዘንባባ ብዙ ቅርንጫፎች የሌለው መሆኑ አንዳንዴ ድንጋይ እንዲወረወርበት እና በዱላ እንዲመታ ሊያደርገው ይችላል፡፡ ይሁን እንጂ እርሱ ግን ‹‹ይቅር ባይ›› ተክል ነው፡፡ በተወረወረበት ድንጋይ እና ባረፈበት ዱላ ፈንታ የሚመልሰው ጣፋጭ ፍሬውን ነው፡፡ አንተ ድንጋይ ስትወረውርበት እርሱ ደግሞ እንደ ማር የሚጣፍጠውን ፍሬ ያዘንብልሃል፡፡ ሰይጣን ለእርሱ መግቢያ ምክንያት የማይሰጡትን ጻድቃን የሚፈትነው ለክፉ ዓላማው ማስፈጸሚያ የሚያደርጋቸውን ሰዎች በመጠቀም ነው፡፡ በእነዚህም ሰዎች አማካኝነት ብዙ የስድብ፣ የጥላቻና የስም ማጥፋት ድንጋዮችን ይወረውርባቸዋል፡፡ በበቀል ዱላ ሊያቆስላቸው ይሰነዝርባቸዋል፡፡ እነርሱ ግን የሰደቧቸውን ሰዎች በመመረቅ፣ የጠላቸውን በመውደድ፣ ለበቀል ስለሚያሳድዷቸው ሰዎችም በመጸለይ ጣፋጭ ፍሬዎቻቸውን ያዘንቡላቸዋል፡፡
በሆሳዕና ዘንባባ ይዘን ዘምረን፣ እንደ ዘንባባ ዛፍ አፍርተን፣ በኋላም ከጻድቃኑ ጋር ነጭ ለብሰንና በእጆቻችን የዘንባባ ዝንጣፊ ይዘን ከበጉ ፊት ለመቆም ያብቃን!
=== ልክ እንደ ጻድቃኑ የዘንባባ ሕይወት ይስጠን!!! ===
እባካችሁ leave ከምትሉ አስተያየት በ @asrategabriel ላይ አድርሱን።
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተሰጋግሞ የመነሣት እድል ካገኙ እጽዋት መካከል አንዱ የዘንባባ ተክል ነው፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቤት ከሠራ በኋላ በመቅደሱ የውስጥ ግንቦች ላይ ከቀረጻቸው ምስሎች ውስጥ አንዱ የዘንባባን ቅጠል ነው፡፡(1ኛ ነገ 6፡29) በእስራኤላውያን ታሪክም ድል ሲቀናቸውና ሲደሰቱ በእጃቸው የሚገኘው እጽ ይኸው ዘንባባ ነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የብሉይ ኪዳን ጸሐፊዎች የአንድ አገር መለያ አድርገው ከሚጠቅሷቸው ምልክቶች ውስጥ ‹‹የዘንባባ ዛፍ›› አንደኛው ነው፡፡(ዘዳ 34፡3) ከዚህ ሁሉ ደግሞ በጣም የሚያስደንቀው የሐዲስ ኪዳኑ ባለ ራእይ ቅዱስ ዮሐንስ እንደ ጻፈው ሩጫቸውን በድል የጨረሱና ነጭ የለበሱ የጻድቃን ነፍሳት ‹‹የዘንባባን ዝንጣፊዎች በእጆቻቸው ይዘው በዙፋኑና በበጉ ፊት›› መቆማቸው ነው፡፡(ራእይ 7፡19) ዘንባባ በምድር ላለ ደስታ ብቻ ሳይሆን በሰማይም ላለ የድል ነሺነትና የአሸናፊት መንፈስ መግለጫ ምልክት ሆኖ ያገለግላል፡፡
ለመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ጻድቃንን ለምን በዘንባባ ዛፍ ይመስላቸዋል? መዝሙረኛውስ ‹ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል› ሲል ለምን ዘመረ? ቅዱሳንን ከዘንባባ ጋር ምን አገናኛቸው?
ሁላችንም እንደምናውቀው ጣፋጭ ፍሬ ከሚሰጡ እጸዋት መካከል አንዱ ዘንባባ ነው፡፡ የዘንባባን ዛፍ ለየት የሚያደርገው ጣፋጭ ፍሬ መስጠቱ ብቻ ሳይሆን ሥሮቹ በጣም ጠንካራ እና ወደ ታች ጠልቀው የሚገቡ (የሚሰዱ) መሆናቸው ነው፡፡ ጸድቃንም እንደ ዘንባባ ፍሬ የሚጥም በጎ ምግባርን የተሸከሙ የሃይማኖት ተክል ሲሆኑ፣ የታነጹበትና የቆሙበት የእምነትና የፍቅር ሥሮችም በጣም የጸኑ እና ጥልቆች ናቸው፡፡
ሌላው የዘንባባ ዛፍ በየትኛውም ጊዜ ቢተከል ሊያፈራ የሚችልና በበረሃ የሚበቅል ልዩ ተክል ነው። ቅዱሳንም በጊዜውም ሆነ ያለ ጊዜው ጸንተው ይገኛሉ። በበረሃም እንደሚጸድቅ ዘንባባ በዚህች ክፋት በሞላባት ዓለም ውስጥ እየኖሩ በቅድስና ይገኛሉ።
የዘንባባ ዛፍ ልክ እንደ ሌሎች እጸዋት ብዙ ቅርንጫፎች የሉትም፡፡ በዚህም ምክንያት እንስሳት ፍሬው ወደሚገኝበት የዛፉ ጫፍ በቀላሉ ለመውጣትና ለመብላት ይቸገራሉ፡፡ እንዲሁ ጻድቃንም በጎ ሥራዎቻቸውንና መንፈሳዊ ደስታቸውን ከእነርሱ እንዲወስዱባቸው ለአጋንንት መግቢያ በር፣ መውጫ ቅርንጭፍ አያኖሩም፡፡ ሐሴቶቻቸውም ከፍ ያሉ ሰማያውያን በመሆናቸው ምድር ምድሩን የሚሄደው ሰይጣን በቀላሉ ሊተናኮላቸውና ደስታቸውን ሊያጠፋ አይችልም፡፡
ዘንባባ ብዙ ቅርንጫፎች የሌለው መሆኑ አንዳንዴ ድንጋይ እንዲወረወርበት እና በዱላ እንዲመታ ሊያደርገው ይችላል፡፡ ይሁን እንጂ እርሱ ግን ‹‹ይቅር ባይ›› ተክል ነው፡፡ በተወረወረበት ድንጋይ እና ባረፈበት ዱላ ፈንታ የሚመልሰው ጣፋጭ ፍሬውን ነው፡፡ አንተ ድንጋይ ስትወረውርበት እርሱ ደግሞ እንደ ማር የሚጣፍጠውን ፍሬ ያዘንብልሃል፡፡ ሰይጣን ለእርሱ መግቢያ ምክንያት የማይሰጡትን ጻድቃን የሚፈትነው ለክፉ ዓላማው ማስፈጸሚያ የሚያደርጋቸውን ሰዎች በመጠቀም ነው፡፡ በእነዚህም ሰዎች አማካኝነት ብዙ የስድብ፣ የጥላቻና የስም ማጥፋት ድንጋዮችን ይወረውርባቸዋል፡፡ በበቀል ዱላ ሊያቆስላቸው ይሰነዝርባቸዋል፡፡ እነርሱ ግን የሰደቧቸውን ሰዎች በመመረቅ፣ የጠላቸውን በመውደድ፣ ለበቀል ስለሚያሳድዷቸው ሰዎችም በመጸለይ ጣፋጭ ፍሬዎቻቸውን ያዘንቡላቸዋል፡፡
በሆሳዕና ዘንባባ ይዘን ዘምረን፣ እንደ ዘንባባ ዛፍ አፍርተን፣ በኋላም ከጻድቃኑ ጋር ነጭ ለብሰንና በእጆቻችን የዘንባባ ዝንጣፊ ይዘን ከበጉ ፊት ለመቆም ያብቃን!
=== ልክ እንደ ጻድቃኑ የዘንባባ ሕይወት ይስጠን!!! ===
እባካችሁ leave ከምትሉ አስተያየት በ @asrategabriel ላይ አድርሱን።
Forwarded from ኪነ–ተዋህዶ
Watch "🛑ምስክርነት ||Misekirenat|| Ethiopian ortodox tewahido|meron shewarega|"2013"" on YouTube
https://youtu.be/iXCQ63Sfy-Y
https://youtu.be/iXCQ63Sfy-Y
YouTube
🛑ምስክርነት ||Misekirenat|| Ethiopian ortodox tewahido|meron shewarega|"2013"
🔘ለስራችን ብርታት ይሆነን ዘንድ
_ገንቢ አስተያየቶን በ comment
_መውደዳቹን በ Like
Please dont`t forget to l like share and subscribe to our chanal
🔘 SUBSCRIBE ለማድረግ ይህን ይጨኑ 👉 https://bit.ly/3aBfvc3
Ortodox tewahido Eotc ማህደረ መለኮት mahitot ማህቶት ማኀቶት ortodox mezmure 2020 mahiber…
_ገንቢ አስተያየቶን በ comment
_መውደዳቹን በ Like
Please dont`t forget to l like share and subscribe to our chanal
🔘 SUBSCRIBE ለማድረግ ይህን ይጨኑ 👉 https://bit.ly/3aBfvc3
Ortodox tewahido Eotc ማህደረ መለኮት mahitot ማህቶት ማኀቶት ortodox mezmure 2020 mahiber…
✞ ደጓ እናቴ ማርያም ✞ pinned «Watch "🛑ምስክርነት ||Misekirenat|| Ethiopian ortodox tewahido|meron shewarega|"2013"" on YouTube https://youtu.be/iXCQ63Sfy-Y»
🎬 ©እዩና እመኑ ሰዎች "||
👤 ኪነ ተዋህዶ ቲዩብ
⚠️ ለማዳመጥ ከስር ባስቀመጥነው LINK ያገኙታል!
https://youtu.be/FR3la1fCYk0
https://youtu.be/FR3la1fCYk0
https://youtu.be/FR3la1fCYk0
🛑ሼር🛑
👤 ኪነ ተዋህዶ ቲዩብ
⚠️ ለማዳመጥ ከስር ባስቀመጥነው LINK ያገኙታል!
https://youtu.be/FR3la1fCYk0
https://youtu.be/FR3la1fCYk0
https://youtu.be/FR3la1fCYk0
🛑ሼር🛑
ግንቦት አንድ ልደታ የአመት ነው♥
#ድንግል_ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም፤
በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ) (አባ ሕርያቆስ በቅዳሴ ማርያም)
#ልደቷን_የጨለማችን መገፈፍ የዐይናችን ማየት የብርሃናችንም መዉጣት ነዉና በፍጹም ደስታ እናስበዋለን እናከብረዋለንም፡፡"
እመቤታችን የተወለደች እለት አባቷ ኢያቄምና እናቷ ሀና ከመጠን በላይ ተደሰቱ:: የእመቤታችን ልደት ዓለም ማየት የጀመረበት ዕለት ነዉ ማለት ነዉ፡፡ በጨለማ ሲያዩት የሚያስፈራዉና ሌላ የሚመስለዉ ጉቶ ቁጥቋጦዉ ድንጋዩ ጉብታዉ ሁሉ ተራ ነገር መሆኑ የተጋለጠባት ሰዎችም የሰገዱለት ሁሉ አምላክና ጌታ መሆኑ ቀርቶ ድንጋይ ጉብታ መሆኑን ማየት የጀመሩባት ከደገኛዉ ፀሐይ ክርስቶስ ከመውጣት በፊት ከረጅሙ ዘመን ጨለማ ጭንቀት የተገላገልንባት ጨረቃ ብርሂት የቀኝ ዐይን እመቤታችን ማርያም ናት ፡፡ ስለዚህም ልደቷን የጨለማችን መገፈፍ የዐይናችን ማየት የብርሃናችንም መዉጣት ነዉና በፍጹም ደስታ እናስበዋለን እናከብረዋለንም፡፡
እመቤታችን_እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን፤ ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ከልደቷ ረድኤት በረከት ይክፈለን አሜን ።
#ድንግል_ሆይ በኃጢአት ፍትወት የተፀነስሽ አይደለም፤
በሕግ በሆነ ሩካቤ ከሐና ከኢያቄም ተወለድሽ እንጂ) (አባ ሕርያቆስ በቅዳሴ ማርያም)
#ልደቷን_የጨለማችን መገፈፍ የዐይናችን ማየት የብርሃናችንም መዉጣት ነዉና በፍጹም ደስታ እናስበዋለን እናከብረዋለንም፡፡"
እመቤታችን የተወለደች እለት አባቷ ኢያቄምና እናቷ ሀና ከመጠን በላይ ተደሰቱ:: የእመቤታችን ልደት ዓለም ማየት የጀመረበት ዕለት ነዉ ማለት ነዉ፡፡ በጨለማ ሲያዩት የሚያስፈራዉና ሌላ የሚመስለዉ ጉቶ ቁጥቋጦዉ ድንጋዩ ጉብታዉ ሁሉ ተራ ነገር መሆኑ የተጋለጠባት ሰዎችም የሰገዱለት ሁሉ አምላክና ጌታ መሆኑ ቀርቶ ድንጋይ ጉብታ መሆኑን ማየት የጀመሩባት ከደገኛዉ ፀሐይ ክርስቶስ ከመውጣት በፊት ከረጅሙ ዘመን ጨለማ ጭንቀት የተገላገልንባት ጨረቃ ብርሂት የቀኝ ዐይን እመቤታችን ማርያም ናት ፡፡ ስለዚህም ልደቷን የጨለማችን መገፈፍ የዐይናችን ማየት የብርሃናችንም መዉጣት ነዉና በፍጹም ደስታ እናስበዋለን እናከብረዋለንም፡፡
እመቤታችን_እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን፤ ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ከልደቷ ረድኤት በረከት ይክፈለን አሜን ።
# መልካምነት_መልሶ_ይከፍላል
በአንድ ወቅት አንድ ወጣት ብዙ እንጨቶችን ተሸክሞ በጫካ ውስጥ ያቋርጣል፡፡ ትንሽ እንደተጓዘ አንድ ትልቅ ሰው ተርቦ ተመለከተ፤ ልቡ በጣም አዘነ፤ ምግብ ሊሰጠው ፈለገ ነገር ግን ለእራሱም የሚበላው የለውም ነበር፡፡ እናም ምንም ሳያደርግለት መንገዱን ቀጠለ፡፡
አሁንም ከትንሽ መንገድ በኀላ አንድ አጋዘን በውሃ ጥም ሲሰቃይ ተመለከተ፤ ወጣቱ አሁንም ልቡ አዘነ፤ ውሃ ሊያጠጣው ወደደ ነገር ግን ለእራሱ የሚጠጣውም ውሃ አልነበረውምና ምንም ማድረግ ሳይችል መንገዱን ቀጠለ፡፡
አሁንም ትንሽ ከተጓዘ በኀላ የሆነ ቱሪስት ካምፕ ለመስራት ፈልጎ እንጨት ሲፈልግ ተመለከተው፤ በዚህ ወቅት ወጣቱ ለቱሪስቱ የሚያስፈልገውን ያህል እንጨት ሰጠው፡፡ ቱሪስቱም ለወጣቱ ከሰነቀው ምግብና ውሃ አካፈለው፡፡ በዚህ ወቅት ወጣቱ ወደ ተራበው ሰው ተመልሶ ቱሪስቱ ከሰጠው ምግብ አካፈለው፤ ወደ አጋዘኑ ተመልሶ ከውሃው አጠጣው፡፡
በሌላ ቀን ወጣቱ ተንሸራቶ ገደል ይገባል፤ በጣም ታመመ በዙሪያው ግን አንድም የሚረዳው ሰው አልነበረም፤ ድንገት ግን በሌላ ቀን ምግብ ያበላው ሰውዬ ሲያልፍ ወጣቱን ተመለከተና ከገባበት ገደል ጎትቶ አወጣው፤ ነገር ግን ብዙ ቦታ ተጋግጧል፡፡ በዚህ ወቅት ውሃ ያጠጣው አጋዘን ወደ ጫካው በመግባት ለመድኀኒትነት የሚጠቅመውን ዕፅ አመጣለት፡፡ ከእዛን ቀን በኀላ ወጣቱ ፣ ትልቁ ሰው እና አጋዘኑ በደስታ ይኖሩ ጀመር፡፡
እርዳታ የሚፈልግ ሰው ስንመለከት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንርዳ፤ አንድ ቀን እኛም የሰዎችን እርዳታ የምንፈልግበት ሁኔታ ይፈጠራል፤ የዛኔ መልካምነታችን መልሶ ይከፍለናል፡፡
መልካምነት ለራስ ነው
በአንድ ወቅት አንድ ወጣት ብዙ እንጨቶችን ተሸክሞ በጫካ ውስጥ ያቋርጣል፡፡ ትንሽ እንደተጓዘ አንድ ትልቅ ሰው ተርቦ ተመለከተ፤ ልቡ በጣም አዘነ፤ ምግብ ሊሰጠው ፈለገ ነገር ግን ለእራሱም የሚበላው የለውም ነበር፡፡ እናም ምንም ሳያደርግለት መንገዱን ቀጠለ፡፡
አሁንም ከትንሽ መንገድ በኀላ አንድ አጋዘን በውሃ ጥም ሲሰቃይ ተመለከተ፤ ወጣቱ አሁንም ልቡ አዘነ፤ ውሃ ሊያጠጣው ወደደ ነገር ግን ለእራሱ የሚጠጣውም ውሃ አልነበረውምና ምንም ማድረግ ሳይችል መንገዱን ቀጠለ፡፡
አሁንም ትንሽ ከተጓዘ በኀላ የሆነ ቱሪስት ካምፕ ለመስራት ፈልጎ እንጨት ሲፈልግ ተመለከተው፤ በዚህ ወቅት ወጣቱ ለቱሪስቱ የሚያስፈልገውን ያህል እንጨት ሰጠው፡፡ ቱሪስቱም ለወጣቱ ከሰነቀው ምግብና ውሃ አካፈለው፡፡ በዚህ ወቅት ወጣቱ ወደ ተራበው ሰው ተመልሶ ቱሪስቱ ከሰጠው ምግብ አካፈለው፤ ወደ አጋዘኑ ተመልሶ ከውሃው አጠጣው፡፡
በሌላ ቀን ወጣቱ ተንሸራቶ ገደል ይገባል፤ በጣም ታመመ በዙሪያው ግን አንድም የሚረዳው ሰው አልነበረም፤ ድንገት ግን በሌላ ቀን ምግብ ያበላው ሰውዬ ሲያልፍ ወጣቱን ተመለከተና ከገባበት ገደል ጎትቶ አወጣው፤ ነገር ግን ብዙ ቦታ ተጋግጧል፡፡ በዚህ ወቅት ውሃ ያጠጣው አጋዘን ወደ ጫካው በመግባት ለመድኀኒትነት የሚጠቅመውን ዕፅ አመጣለት፡፡ ከእዛን ቀን በኀላ ወጣቱ ፣ ትልቁ ሰው እና አጋዘኑ በደስታ ይኖሩ ጀመር፡፡
እርዳታ የሚፈልግ ሰው ስንመለከት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንርዳ፤ አንድ ቀን እኛም የሰዎችን እርዳታ የምንፈልግበት ሁኔታ ይፈጠራል፤ የዛኔ መልካምነታችን መልሶ ይከፍለናል፡፡
መልካምነት ለራስ ነው
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM