✟ ̲̲̅̅የ̫̫እ̫̫መ̫̫ብ̫̫ር̫̫ሀ̫̫ን̫̫ ል̫̫ጆ̫̫ች̫̫ ̫[ማ̲̲̅̅ህ̲̲̅̅በ̲̲̅̅ር̲̲̅̅] ✟̫̫
┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶
፠ ከፍቅሯ ርቃቹ የምትኖሩ ማርያም ፍቅር ናት ኑ ተማሩ
⛔️ የእናታችን የቅድስተ ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች ኑ እንሰባሰብ
፨ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ብቻ ይቀላቀል ለመቆጠር ብቻ አይሁን
ማንም ሊያመልጠው አይገባም ለበረከት ይሳተፉ
┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽
/adminlist
Creator @yitaya
https://t.me/embrhan_lijoch
┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶
፠ ከፍቅሯ ርቃቹ የምትኖሩ ማርያም ፍቅር ናት ኑ ተማሩ
⛔️ የእናታችን የቅድስተ ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች ኑ እንሰባሰብ
፨ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ብቻ ይቀላቀል ለመቆጠር ብቻ አይሁን
ማንም ሊያመልጠው አይገባም ለበረከት ይሳተፉ
┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽
/adminlist
Creator @yitaya
https://t.me/embrhan_lijoch
Telegram
✟ ̲̲̅̅የ̫̫እ̫̫መ̫̫ብ̫̫ር̫̫ሀ̫̫ን̫̫ ል̫̫ጆ̫̫ች̫̫ ̫[ማ̲̲̅̅ህ̲̲̅̅በ̲̲̅̅ር̲̲̅̅] ✟̫̫
┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶ ┉┉┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶
፠ ከፍቅሯ ርቃቹ የምትኖሩ ማርያም ፍቅር ናት ኑ ተማሩ
⛔️ የእናታችን የቅድስተ ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች ኑ እንሰባሰብ
፨ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ብቻ ይቀላቀል ለመቆጠር ብቻ አይሁን
መምህር ምህረተአብ አሰፋ ያለ ጭንቀት መኖር
https://youtu.be/KMn4FufdgbM
Creator @yita21
፠ ከፍቅሯ ርቃቹ የምትኖሩ ማርያም ፍቅር ናት ኑ ተማሩ
⛔️ የእናታችን የቅድስተ ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች ኑ እንሰባሰብ
፨ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ብቻ ይቀላቀል ለመቆጠር ብቻ አይሁን
መምህር ምህረተአብ አሰፋ ያለ ጭንቀት መኖር
https://youtu.be/KMn4FufdgbM
Creator @yita21
📣📣📣📣📣📣📣📣📣🔴
አስቸኳይ ማስታወቂያ ይነበብ
በስ አብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን
ከፊታችን የሚካሄደው የህዝብ ቆጠራ ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ሀይማኖቶች የኦክቶዶርስን እምነት ሊያጠፉ ይፈልጋሉ !!!
እናም ቆጠራ በሚካሄድበት ጊዜ ሀይማኖቶን ይንገሩ ኦ ር ቶ ዶ ክ ስ በሉ
😟😟 አስተውሉ 😟😟
በክርስቲያን እምነት ውስጥ ከ 35.000 በላይ የሚሆኑ እምነቶች አሉ እናም ኦክቶዶርስ ነኝ በማለት እምነታችን እንዳይጠፋ እንጠብቅ።
አስቡት እስቲ አሁን የመንግስት ሰራተኖች እረፍታቸው በሰንበት (እሁድ) ነው እረፍታቸው ግን የሀይማኖታችን ቁጥር ካነሰ ይቀየራል ለምሳሌ እስላሞች አርብ ጁማቸው ነው የእነሱ ቁጥር ከበለጠ የመንግስት ሰራተኖች እረፍታቸው የሚሆነው አርብ ቀን ነው እናስብ ሀይማኖታችን እንዳይጠፍ ጥር 11 የሚከበረው የኢየሱስ ክርስቶስ በአልም ሊቀር ይችላል እባካችሁ ሀይማኖታችንን እንጠብቅ ሆነም ቀረም የሚጎል የለም ከቤታችን ግን በስም ስተት ኦርቶዶክስ ባለማለታችን ወደሌላ እምነት ነውና የሚቆጠረው እንጠንቀቅ ባለማወቅ ክርስትያን ለሚሉ ይንገሩ {ኦርቶዶክስ} ብቻ ብቻ እያያቹት አስመዝግቡ ። ቢያንስ አንድ ኦክቶዶስ ለጋደኞቹ 10 ሰው ቢልክ ሀይማኖቱን ይጠብቃል
የመድሀኒታች እናት ቅድስት ድንግል ማርያም እቅፍ ድግፍ ታድርገን
@zemaryan
አስቸኳይ ማስታወቂያ ይነበብ
በስ አብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን
ከፊታችን የሚካሄደው የህዝብ ቆጠራ ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ሀይማኖቶች የኦክቶዶርስን እምነት ሊያጠፉ ይፈልጋሉ !!!
እናም ቆጠራ በሚካሄድበት ጊዜ ሀይማኖቶን ይንገሩ ኦ ር ቶ ዶ ክ ስ በሉ
😟😟 አስተውሉ 😟😟
በክርስቲያን እምነት ውስጥ ከ 35.000 በላይ የሚሆኑ እምነቶች አሉ እናም ኦክቶዶርስ ነኝ በማለት እምነታችን እንዳይጠፋ እንጠብቅ።
አስቡት እስቲ አሁን የመንግስት ሰራተኖች እረፍታቸው በሰንበት (እሁድ) ነው እረፍታቸው ግን የሀይማኖታችን ቁጥር ካነሰ ይቀየራል ለምሳሌ እስላሞች አርብ ጁማቸው ነው የእነሱ ቁጥር ከበለጠ የመንግስት ሰራተኖች እረፍታቸው የሚሆነው አርብ ቀን ነው እናስብ ሀይማኖታችን እንዳይጠፍ ጥር 11 የሚከበረው የኢየሱስ ክርስቶስ በአልም ሊቀር ይችላል እባካችሁ ሀይማኖታችንን እንጠብቅ ሆነም ቀረም የሚጎል የለም ከቤታችን ግን በስም ስተት ኦርቶዶክስ ባለማለታችን ወደሌላ እምነት ነውና የሚቆጠረው እንጠንቀቅ ባለማወቅ ክርስትያን ለሚሉ ይንገሩ {ኦርቶዶክስ} ብቻ ብቻ እያያቹት አስመዝግቡ ። ቢያንስ አንድ ኦክቶዶስ ለጋደኞቹ 10 ሰው ቢልክ ሀይማኖቱን ይጠብቃል
የመድሀኒታች እናት ቅድስት ድንግል ማርያም እቅፍ ድግፍ ታድርገን
@zemaryan
ለተዋህዶ ቤ/ን የተደገሰ ቀላል የሚመስል ግን ከባድ አደጋ!!!!!!!!!!
ማንም የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ የሆነ ሁሉ Share Share ማድረግ አለበት።
~አባቶቻችን ወዴት ሄዱ?
_÷÷÷÷÷____________
ለተዋህዶ ቤ/ን የተደገሰ ቀላል የሚመስል ግን ከባድ አደጋ!!!!!!!!!!
የህዝብና ቤት ቆጠራ ፎርም ላይ ስለተቆጣሪዎች ሃይማኖት ሲያስቀምጥ ኦርቶዶክስ የሚለውን ሦስት ቦታ ተዋህዶ ፀጋ እና ቅባት በማለት ከፋፍሎታል፡፡ ይሄ ላይላዩን ሲያዩት ቀላል የሚመስል ነገር ግን ለቤተክርስቲያናችን ቀጣይ ሰቆቃና ክፍፍልን ለመደገስ የተቀበረ አደገኛ ፈንጅ ሆኖ ይታየኛል!!
ከዚህ በፊት የእምነት ልዩነት ሳይኖር በአስተዳደር ጉዳይ እንኳ ለሩብ ክፍለ ዘመን መዘባበቻ ሆነን እየተወጋገዝን ኖረናል፡፡ የሚያስታርቅ መስቀል ይዘዉ የማይታረቁ እየተባልንም ተስቆብናል፡፡ ይህንን ልዩነት እያዩ የተለዩንም ብዙዎች ናቸዉ፡፡ ችግራችን ተፈታ እፎይ አንድ ሆንን ብለን አንድ ዓመት ሳይሞላን ቤ/ንን አስከወዲያኛው የሚበታትን ድምጽ አልባ ፈንጅ እየተቀበረልን ነው፡፡ የአሁኑ ይባስ! ለመሆኑ ከሐሜት በዘለለ የቅባት እምነት ተከታይ ነኝ የሚሉ ሰዎች በተቋም ደረጃ በአሁኑ ጊዜ አሉ ወይ??? ፀጋ ነን የሚሉስ ??? ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነኝ ብላ አንድ ሆና የቆመችን ዓለም አቀፋዊት ተቋም እኔ አውቅልሻለሁ ብሎ በሦስት መክፈልስ አግባብ ነዉ ወይ???? ይህንን የማድረግ ስልጣኑ ያለዉ ማነው??? ተሃድሶ ነን ብለው ከሁሉም እምነት ተቋማት ዉጭ የቆሙትን አይቶ ያላካተተ ፎርም እነዚህ ምናባዊ ነገሮች እንዴት ታዩት??? ስጋቴ፦ 1.የቤተክርስቲያናችንን በጎ የማይፈልጉ አካላት ባልዋሉበትና በማያዉቁት ቅባትና ፀጋ ነን እያሉ ሊቆጠሩ ይችላሉ፡፡
2.አንዳንዶችንም በጥቅም በመደለል እንዲቆጠሩ ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡
3.ከትንሽ ጊዜ በኃላ መንግሥት እውቅና ሰጥቶ ቆጥሮናል ስለዚህ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ስር አንቀጥልም እንገነጠላለን ሊሉ ይችላሉ፡፡
4.የሰራናቸዉን አብያተ ክርቲያኖች እና ህዝብ ከፍለው ይወጡና ቤ/ንንም እሰከ መጨረሻዉ ሊለያዩዋት ይችላሉ፡፡ ይህና የመሳሰለዉ የእኔ ስጋት ነው፡፡ መፍትሔ የምለዉ ደግሞ በቅድሚያ ይህንን ሴራ አውጥተው ለጠቆሙን ድርጅቱ ዉስጥ ለሚሰሩት የተዋህዶ ልጆች ምስጋና እያቀረብኩ መፍትሔ የምለው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ብቻ ተብሉ ፎርሙ እንዲቀየር ማስደረግ ብቻ ነው ፡፡ ይህ የሚሆነው ደግሞ ሁላችንም በየ ሀገረ ስብከታችን ሊቃነ ጳጳሳት ዘንድ ቀርበን ጉዳዩን በማስረዳትና በቅዱስ ሲኖዶስ ተወያይተዉ እንዲያስቀይሩት በማድረግ ነዉ!!! ፡፡ ስጋቴን የምትጋሩ ሃሳቤን አጋሩት (ሼር) አድርጉት፡፡
ማንም የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ የሆነ ሁሉ Share Share ማድረግ አለበት።
~አባቶቻችን ወዴት ሄዱ?
_÷÷÷÷÷____________
ለተዋህዶ ቤ/ን የተደገሰ ቀላል የሚመስል ግን ከባድ አደጋ!!!!!!!!!!
የህዝብና ቤት ቆጠራ ፎርም ላይ ስለተቆጣሪዎች ሃይማኖት ሲያስቀምጥ ኦርቶዶክስ የሚለውን ሦስት ቦታ ተዋህዶ ፀጋ እና ቅባት በማለት ከፋፍሎታል፡፡ ይሄ ላይላዩን ሲያዩት ቀላል የሚመስል ነገር ግን ለቤተክርስቲያናችን ቀጣይ ሰቆቃና ክፍፍልን ለመደገስ የተቀበረ አደገኛ ፈንጅ ሆኖ ይታየኛል!!
ከዚህ በፊት የእምነት ልዩነት ሳይኖር በአስተዳደር ጉዳይ እንኳ ለሩብ ክፍለ ዘመን መዘባበቻ ሆነን እየተወጋገዝን ኖረናል፡፡ የሚያስታርቅ መስቀል ይዘዉ የማይታረቁ እየተባልንም ተስቆብናል፡፡ ይህንን ልዩነት እያዩ የተለዩንም ብዙዎች ናቸዉ፡፡ ችግራችን ተፈታ እፎይ አንድ ሆንን ብለን አንድ ዓመት ሳይሞላን ቤ/ንን አስከወዲያኛው የሚበታትን ድምጽ አልባ ፈንጅ እየተቀበረልን ነው፡፡ የአሁኑ ይባስ! ለመሆኑ ከሐሜት በዘለለ የቅባት እምነት ተከታይ ነኝ የሚሉ ሰዎች በተቋም ደረጃ በአሁኑ ጊዜ አሉ ወይ??? ፀጋ ነን የሚሉስ ??? ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ነኝ ብላ አንድ ሆና የቆመችን ዓለም አቀፋዊት ተቋም እኔ አውቅልሻለሁ ብሎ በሦስት መክፈልስ አግባብ ነዉ ወይ???? ይህንን የማድረግ ስልጣኑ ያለዉ ማነው??? ተሃድሶ ነን ብለው ከሁሉም እምነት ተቋማት ዉጭ የቆሙትን አይቶ ያላካተተ ፎርም እነዚህ ምናባዊ ነገሮች እንዴት ታዩት??? ስጋቴ፦ 1.የቤተክርስቲያናችንን በጎ የማይፈልጉ አካላት ባልዋሉበትና በማያዉቁት ቅባትና ፀጋ ነን እያሉ ሊቆጠሩ ይችላሉ፡፡
2.አንዳንዶችንም በጥቅም በመደለል እንዲቆጠሩ ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡
3.ከትንሽ ጊዜ በኃላ መንግሥት እውቅና ሰጥቶ ቆጥሮናል ስለዚህ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ስር አንቀጥልም እንገነጠላለን ሊሉ ይችላሉ፡፡
4.የሰራናቸዉን አብያተ ክርቲያኖች እና ህዝብ ከፍለው ይወጡና ቤ/ንንም እሰከ መጨረሻዉ ሊለያዩዋት ይችላሉ፡፡ ይህና የመሳሰለዉ የእኔ ስጋት ነው፡፡ መፍትሔ የምለዉ ደግሞ በቅድሚያ ይህንን ሴራ አውጥተው ለጠቆሙን ድርጅቱ ዉስጥ ለሚሰሩት የተዋህዶ ልጆች ምስጋና እያቀረብኩ መፍትሔ የምለው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ብቻ ተብሉ ፎርሙ እንዲቀየር ማስደረግ ብቻ ነው ፡፡ ይህ የሚሆነው ደግሞ ሁላችንም በየ ሀገረ ስብከታችን ሊቃነ ጳጳሳት ዘንድ ቀርበን ጉዳዩን በማስረዳትና በቅዱስ ሲኖዶስ ተወያይተዉ እንዲያስቀይሩት በማድረግ ነዉ!!! ፡፡ ስጋቴን የምትጋሩ ሃሳቤን አጋሩት (ሼር) አድርጉት፡፡
#ሳልፆም_ሊፈሰክ_ነው አይ የኔ ነገር !
እርግጥ አልበላሁም #ስጋም ሆነ #ቅቤ
አልፆም አለኝ እንጂ #አመፀኛ_ልቤ
ካምናና ካቻምና #የዘንድሮ_ብሶ
መላ ማንነቴ #በሀጢያት_ተለውሶ
#ስዋሽ_ስቀጥፍ
ህግን ስተላለፍ
ስሰድብ ሳደማ
የሰው ስጋ ሳማ
ባይኔ ሳመነዝር
የሰው ሰው ሳማትር
#ገላዬን_ሳራቁት
አዳምን/ሔዋንን ሳሳስት
ስረሳ ስቃይህን
መስቀል ህማምህን
ያን ሁሉ ግርፋት
ነብሴ ሳያስጨንቃት
#አይ_እኔ
በሀሰት ስመሰክር
በሀጢያት ስዳክር
ለማይሞላ ኑሮ
ሳልሻል ዘንድሮ
ፆሙ ተጋመሰ
ጊዜው ተጋመሰ
#ጌታ_ሆይ
አቤቱ አስበኝ
ለንሰሀ አብቃኝ
#እስቲ_የቀረውን ለበረከት በለው
#አመፀኛ_ልቤ ፆምህን ይፁመው
"ከደጀ ሰላሙ ከካህኑ እግር ስር
ንስሀዬን ልውሰድ ስለመስቀል ፍቅር"
እርግጥ አልበላሁም #ስጋም ሆነ #ቅቤ
አልፆም አለኝ እንጂ #አመፀኛ_ልቤ
ካምናና ካቻምና #የዘንድሮ_ብሶ
መላ ማንነቴ #በሀጢያት_ተለውሶ
#ስዋሽ_ስቀጥፍ
ህግን ስተላለፍ
ስሰድብ ሳደማ
የሰው ስጋ ሳማ
ባይኔ ሳመነዝር
የሰው ሰው ሳማትር
#ገላዬን_ሳራቁት
አዳምን/ሔዋንን ሳሳስት
ስረሳ ስቃይህን
መስቀል ህማምህን
ያን ሁሉ ግርፋት
ነብሴ ሳያስጨንቃት
#አይ_እኔ
በሀሰት ስመሰክር
በሀጢያት ስዳክር
ለማይሞላ ኑሮ
ሳልሻል ዘንድሮ
ፆሙ ተጋመሰ
ጊዜው ተጋመሰ
#ጌታ_ሆይ
አቤቱ አስበኝ
ለንሰሀ አብቃኝ
#እስቲ_የቀረውን ለበረከት በለው
#አመፀኛ_ልቤ ፆምህን ይፁመው
"ከደጀ ሰላሙ ከካህኑ እግር ስር
ንስሀዬን ልውሰድ ስለመስቀል ፍቅር"
•እንኳን ደስ አላችሁ የዳዊት ዜማ በዩቲዩብ መቷል!«ተከፈተ»
መንፈስን አዳሽ የሆኑ ዝማሬዎችን አውደ ስብከቶችን ግጥሞች በምስል እና በቪዲዬ በታገዘ ወቅታዊ የሆኑ ዝግጅቶችን ይዘን እንቀርባለን እንዳያመልጦ ከስር የተቀመጠው ሊንኩን ከፍተው ሰብስክራይብ 🔻 ያድርጉት የደወል 🔔 ምልክቱንም ይጫኑ በየእለቱ ወደናንተ የምንለቀው ይደርሶታል እናመሰግናለን !
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://m.youtube.com/channel/UCuzDApz9RTu02VXXFRnwQtg
👆👆👆👆ይክፈቱት👇👇👇👇👇
መንፈስን አዳሽ የሆኑ ዝማሬዎችን አውደ ስብከቶችን ግጥሞች በምስል እና በቪዲዬ በታገዘ ወቅታዊ የሆኑ ዝግጅቶችን ይዘን እንቀርባለን እንዳያመልጦ ከስር የተቀመጠው ሊንኩን ከፍተው ሰብስክራይብ 🔻 ያድርጉት የደወል 🔔 ምልክቱንም ይጫኑ በየእለቱ ወደናንተ የምንለቀው ይደርሶታል እናመሰግናለን !
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://m.youtube.com/channel/UCuzDApz9RTu02VXXFRnwQtg
👆👆👆👆ይክፈቱት👇👇👇👇👇
ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን
ከ2012 ዓ.ም. የዘመን መለወጫ ዕለት ጀምሮ በናይልሳት (Nilesat) ከመስከረም 1ቀን 2012 ዓም ጀምሮ በራሱ ቻናል የ24 ሰዓት መርሐ ግብሩን ሊያስተላልፍ ነው።
Frequency: 11555
Polarization: V
Symbol Rate: 27500
FEC: 7/8
***
ትክክለኛው ቻናሎች እነዚህ ናቸው
• የአገር ቤት ድምፅ ቻናሎች - Subscribe it now, thanks ❤️
ከ2012 ዓ.ም. የዘመን መለወጫ ዕለት ጀምሮ በናይልሳት (Nilesat) ከመስከረም 1ቀን 2012 ዓም ጀምሮ በራሱ ቻናል የ24 ሰዓት መርሐ ግብሩን ሊያስተላልፍ ነው።
Frequency: 11555
Polarization: V
Symbol Rate: 27500
FEC: 7/8
***
ትክክለኛው ቻናሎች እነዚህ ናቸው
• የአገር ቤት ድምፅ ቻናሎች - Subscribe it now, thanks ❤️
ኦርቶዶክሳውያን ጷጉሜን የት ናችሁ ?
+ ጷጉሜን የሲኖዶስ ውሳኔ የምንሰማበት ነው!
+ ጷጉሜን የፈቃድ ጾም ላይ ነን!
+ ጷጉሜን 3 በሰማዩ ጠል እንጠመቃለን!
+ ጷጉሜን 3 የቅዱስ ሩፋኤል ንግሥ በዓል አለብን
ኦርቶዶክሳውያን ጷጉሜንን በረብ የለሽ "ድራማ" ለማሳለፍ ጊዜ የለንም !!!
First thing first!
አባቶቻችን ያቀረቡትን "የሕግ ይከበርልን" ጥያቄ እንዳልሰማ በዝምታ ማለፍ እና ህገወጦች ማኅተም አስቀርጸው በቤተክርስቲያኒቱ ላይ እንዲፈነጩባት መፍቀድ ክብረነክነት ነው!
+ ጷጉሜን የሲኖዶስ ውሳኔ የምንሰማበት ነው!
+ ጷጉሜን የፈቃድ ጾም ላይ ነን!
+ ጷጉሜን 3 በሰማዩ ጠል እንጠመቃለን!
+ ጷጉሜን 3 የቅዱስ ሩፋኤል ንግሥ በዓል አለብን
ኦርቶዶክሳውያን ጷጉሜንን በረብ የለሽ "ድራማ" ለማሳለፍ ጊዜ የለንም !!!
First thing first!
አባቶቻችን ያቀረቡትን "የሕግ ይከበርልን" ጥያቄ እንዳልሰማ በዝምታ ማለፍ እና ህገወጦች ማኅተም አስቀርጸው በቤተክርስቲያኒቱ ላይ እንዲፈነጩባት መፍቀድ ክብረነክነት ነው!
ለኦርቶዶክሳውያን !
+ አባቶቻችን ነገ ነሐሴ 30 ቀን አስቸኳይ ስብሰባ ያደርጋሉ፡፡
+ ለምን ታዲያ እኛስ እንደ ምእመንነታችን ማድረግ የምንችለውን አናደርግም?
+ ለምን እነርሱ ሲሰበሰቡ እኛም አብረን የዓቅማችንን ያህል በፈቃደኝነት አንጾምም?
+ ለምን የዓቅማችንን ያህል ሌላ ጊዜ ከምንጸልየው በተጨማሪ ጸሎት አናደርስም?
+ አሕዛብ የነበሩ የነነዌ ሰዎች ሊመጣ ከነበረው መዓት በእውነተኛ ንስሐቸው በጾም በጸሎት ከተረፉ፥ ክርስቲያን የኾንን እኛ'ማ እንዲህ እንደ ዓቅማችን ብናደርግ እግዚአብሔር የበለጠ ይሰማናል፡፡
+ ስለዚህ ይህን ጽሑፍ የምታነቡ ወገኖቼ መንግሥት የሚሠራውን በቁዔት የለሽ ድራማ ትተን ይህን ሠናይ ሥራ ብናደርግ መልካም ነው፡፡
@zemaryan
+ አባቶቻችን ነገ ነሐሴ 30 ቀን አስቸኳይ ስብሰባ ያደርጋሉ፡፡
+ ለምን ታዲያ እኛስ እንደ ምእመንነታችን ማድረግ የምንችለውን አናደርግም?
+ ለምን እነርሱ ሲሰበሰቡ እኛም አብረን የዓቅማችንን ያህል በፈቃደኝነት አንጾምም?
+ ለምን የዓቅማችንን ያህል ሌላ ጊዜ ከምንጸልየው በተጨማሪ ጸሎት አናደርስም?
+ አሕዛብ የነበሩ የነነዌ ሰዎች ሊመጣ ከነበረው መዓት በእውነተኛ ንስሐቸው በጾም በጸሎት ከተረፉ፥ ክርስቲያን የኾንን እኛ'ማ እንዲህ እንደ ዓቅማችን ብናደርግ እግዚአብሔር የበለጠ ይሰማናል፡፡
+ ስለዚህ ይህን ጽሑፍ የምታነቡ ወገኖቼ መንግሥት የሚሠራውን በቁዔት የለሽ ድራማ ትተን ይህን ሠናይ ሥራ ብናደርግ መልካም ነው፡፡
@zemaryan
የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ‼️
የቤተክርስቲያን ነገር ያገባኛል የሚል ሁሉ ሰላማዊ ሰልፍ መስከረም 4 / 2012 በመስቀል አደባባይ እንገናኝ !! እየታረድን ቤተክርስቲያን እየተቃጠለ
በፍፁም ዝም አንልም!!
እምዬ " ተዋሕዶን " ሮጦ የቀደማት ፣ ተከራክሮ የረታት ማንም የለም። አንዳንዶች በእሳት አቃጥለው ፣ አንድደው ፤ ዶግ አመድ አድርገው ፤ አንዳንዶች በሰይፍ እና በስለት ከፍ ብለው አንገቷን ዝቅ ብለው ባቷን መትረው ለማጥፈት ሞክረዋል።
አቃጣዮቿ ተቃጥለው ፤ ገዳዮቿ ሞተው ስም አጠራራቸው እስኪጠፋ ድረስ ተረስተዋል ። እሷ ግን ይኸው የገዳዮቿን ሰይፍና ካባ በክብር አስቀምጣ ለትውልድ እያስጎበኘች እንዳለች አለች።
ወደፊትም ሙሽራዋ ክርስቶስ በክብር መጥቶ እስኪቀበላት ወደ እቅፉም እስኪያስገባት ድረስ እንዲሁ እንዳማረባት ፣ እንደፈካች ፣ እንዳበበች ትኖራለች።
ይህ የኳስም አይደለም አንድ የፓለቲካ ግለሰብ ለመደገፍም አይደለም ይህ የነብሳችን ማረፊያ የሀይማኖት ጉዳይ ነው የማህተብ ጉዳይ ነው ማንም እንዳይቀር በየክልሉ ያላቹ በእመብርሀን እላቹአለው እንዳትቀሩ ምክንያት አያስፈልግም እለቱ እሁድ ነውና ኢንተርኔቱ ለማይደርሳቸው ላልሰሙም አሰሙ ስለ ሀይማኖታችን ነው።
እኔ ደግሞ እላለው ዛሬ ይኅን ዝም ካልክ ነገእርስበእርስ እንጨራረሳለን
እባክዎን ለ10 የክርስቶስ ልጆች ሼር በማድረግ ግዴታዎን ይወጡ
#ሼር በማድረግ ለጓደኛ በየግሩፑ በተለያዩ ሶሻል ሚዲያ #ሼር በማድረግ ዘመቻውን ይቀላቀሉ !!!
ተዋህዶ ሁሌም እንዳበበች ትኖራለች
@zemaryan @zemaryan
የቤተክርስቲያን ነገር ያገባኛል የሚል ሁሉ ሰላማዊ ሰልፍ መስከረም 4 / 2012 በመስቀል አደባባይ እንገናኝ !! እየታረድን ቤተክርስቲያን እየተቃጠለ
በፍፁም ዝም አንልም!!
እምዬ " ተዋሕዶን " ሮጦ የቀደማት ፣ ተከራክሮ የረታት ማንም የለም። አንዳንዶች በእሳት አቃጥለው ፣ አንድደው ፤ ዶግ አመድ አድርገው ፤ አንዳንዶች በሰይፍ እና በስለት ከፍ ብለው አንገቷን ዝቅ ብለው ባቷን መትረው ለማጥፈት ሞክረዋል።
አቃጣዮቿ ተቃጥለው ፤ ገዳዮቿ ሞተው ስም አጠራራቸው እስኪጠፋ ድረስ ተረስተዋል ። እሷ ግን ይኸው የገዳዮቿን ሰይፍና ካባ በክብር አስቀምጣ ለትውልድ እያስጎበኘች እንዳለች አለች።
ወደፊትም ሙሽራዋ ክርስቶስ በክብር መጥቶ እስኪቀበላት ወደ እቅፉም እስኪያስገባት ድረስ እንዲሁ እንዳማረባት ፣ እንደፈካች ፣ እንዳበበች ትኖራለች።
ይህ የኳስም አይደለም አንድ የፓለቲካ ግለሰብ ለመደገፍም አይደለም ይህ የነብሳችን ማረፊያ የሀይማኖት ጉዳይ ነው የማህተብ ጉዳይ ነው ማንም እንዳይቀር በየክልሉ ያላቹ በእመብርሀን እላቹአለው እንዳትቀሩ ምክንያት አያስፈልግም እለቱ እሁድ ነውና ኢንተርኔቱ ለማይደርሳቸው ላልሰሙም አሰሙ ስለ ሀይማኖታችን ነው።
እኔ ደግሞ እላለው ዛሬ ይኅን ዝም ካልክ ነገእርስበእርስ እንጨራረሳለን
እባክዎን ለ10 የክርስቶስ ልጆች ሼር በማድረግ ግዴታዎን ይወጡ
#ሼር በማድረግ ለጓደኛ በየግሩፑ በተለያዩ ሶሻል ሚዲያ #ሼር በማድረግ ዘመቻውን ይቀላቀሉ !!!
ተዋህዶ ሁሌም እንዳበበች ትኖራለች
@zemaryan @zemaryan
#አ_ል_ሳ_ተ_ፍ_ም!
ለኦርቶዶክሳዊያን እና ለሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በሙሉ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በኦሮሞ ባህል ማዕከል የተጠራውን ሕገወጥ መርሐ ግብር ከቤተ ክርስቲያኒቷ ዕውቅና ውጪ የሚደረግ መሆኑን ጠቅሶ ይህንን ሕገ ወጥ ድርጊት መንግሥት እንዲያስቆም ነሐሴ 24 ቀን 2011 ዓ.ም በሰጠው መግለጫ ቢጠይቅም፤ መንግሥት ቤተ ክርስቲያኒቷን በመናቅ መርሐ ግብሩ እንዲካሄድ ፈቅዷል፡፡
በመሆኑም መላው ኦርቶዶክሳውያን እና ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ሁላችን፤ የሀገር ባለውለታ በሆነችው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ እየተቃጣ ያለውን ጥቃትና ሤራ አስመልክቶ በሚደረገው የጥፋት አካሄድ ሁሉ እየተባበረ ያለውን መንግሥት ፥ ይህንን ስህተቱን እንዲያርም እና ሕገ ወጡን ቡድኑን እንዲያስቆም በጳጉሜን ወር ሊያዘጋጀው ባሰበው የመንግሥት መርሐ ግብር ላይ ባለመሳተፍ እንጠይቅ፡፡
ሲጀመር ጀምሮም፤ ለብሔራዊ ኩራትና ለሀገራዊ አንድነት፣ ለሰላምና ብልጽግና፣ ለፍትኅና እኩልነት ከማንም ቀድማ ለታገለችና ሀገር ላቆመች ቤተ ክርስቲያን ጥሪዋንና ጥያቄዋን በመናቅና ባለማክበር ይህን መርሐ ግብር ለማካሄድ ማሰብም ከፈረሱ ጋሪውን እንደማስቀደምና ለኢትዮጵያና ለሕዝቡ ያበረከተቻቸውን እነኚህን እሴቶች መንግሥት በመናቁ ይህን መርሐ ግብር አልሳተፍም!
#አንሳተፍም #አልሳተፍም
CC፦ #Office_of_the_Prime_Minister-Ethiopia
@zemaryan
ለኦርቶዶክሳዊያን እና ለሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በሙሉ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በኦሮሞ ባህል ማዕከል የተጠራውን ሕገወጥ መርሐ ግብር ከቤተ ክርስቲያኒቷ ዕውቅና ውጪ የሚደረግ መሆኑን ጠቅሶ ይህንን ሕገ ወጥ ድርጊት መንግሥት እንዲያስቆም ነሐሴ 24 ቀን 2011 ዓ.ም በሰጠው መግለጫ ቢጠይቅም፤ መንግሥት ቤተ ክርስቲያኒቷን በመናቅ መርሐ ግብሩ እንዲካሄድ ፈቅዷል፡፡
በመሆኑም መላው ኦርቶዶክሳውያን እና ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ሁላችን፤ የሀገር ባለውለታ በሆነችው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ እየተቃጣ ያለውን ጥቃትና ሤራ አስመልክቶ በሚደረገው የጥፋት አካሄድ ሁሉ እየተባበረ ያለውን መንግሥት ፥ ይህንን ስህተቱን እንዲያርም እና ሕገ ወጡን ቡድኑን እንዲያስቆም በጳጉሜን ወር ሊያዘጋጀው ባሰበው የመንግሥት መርሐ ግብር ላይ ባለመሳተፍ እንጠይቅ፡፡
ሲጀመር ጀምሮም፤ ለብሔራዊ ኩራትና ለሀገራዊ አንድነት፣ ለሰላምና ብልጽግና፣ ለፍትኅና እኩልነት ከማንም ቀድማ ለታገለችና ሀገር ላቆመች ቤተ ክርስቲያን ጥሪዋንና ጥያቄዋን በመናቅና ባለማክበር ይህን መርሐ ግብር ለማካሄድ ማሰብም ከፈረሱ ጋሪውን እንደማስቀደምና ለኢትዮጵያና ለሕዝቡ ያበረከተቻቸውን እነኚህን እሴቶች መንግሥት በመናቁ ይህን መርሐ ግብር አልሳተፍም!
#አንሳተፍም #አልሳተፍም
CC፦ #Office_of_the_Prime_Minister-Ethiopia
@zemaryan