ሰኪነቱል ሩህ🖤
487 subscribers
43 photos
3 videos
1 link
መልካም የሆነ ማንፀባረቅን ከዉስጥ የሚዘልቅ ንፅፅርን እንዲሁም እርጋታን የሚሰጥ ፅሁፍን በአንድ ላይ ተሰናድቶ የሚቀርብበት channal🙌
Download Telegram
ሰኪነቱል ሩህ🖤 pinned «ከብዙ ጊዜ መጠፋፋት በሗላ ጓደኛዬ እቤቴ ልጠይቀኝ ከታናሽ እህቷ ጋር መጣች እህቷ ከትንሿ እህቴ ጋር እኔም ከጓደኛዬ ጋር ሆነን መጫወት ማዉጋት ጀመርን ከትንሽ ቆይታ በሗላ እኔ ወደ ማዕድ ማቀራረብ ጓደኛዬም ወደ ቲክቶክ አለም ተፈተለክን ታድያ በድንገት ከዚ በፊት አብራን መድረሳ የደረሰችዉን ሌላኛዎን ጓደኛችን በscreenኡ ስር በዘፈን ስትወዛወዝ የቀረፀችዉ ምስል ደረሳት እኔም ሳየዉ…»
ሰኪነቱል ሩህ🖤
ከብዙ ጊዜ መጠፋፋት በሗላ ጓደኛዬ እቤቴ ልጠይቀኝ ከታናሽ እህቷ ጋር መጣች እህቷ ከትንሿ እህቴ ጋር እኔም ከጓደኛዬ ጋር ሆነን መጫወት ማዉጋት ጀመርን ከትንሽ ቆይታ በሗላ እኔ ወደ ማዕድ ማቀራረብ ጓደኛዬም ወደ ቲክቶክ አለም ተፈተለክን ታድያ በድንገት ከዚ በፊት አብራን መድረሳ የደረሰችዉን ሌላኛዎን ጓደኛችን በscreenኡ ስር በዘፈን ስትወዛወዝ የቀረፀችዉ ምስል ደረሳት እኔም ሳየዉ…
ብቻሽን ለፍሊፊ ያለኝ እኔ😭

እኔ ግን ምን አሰብሽ ብትሉኝ
ሁላችንም የሰራናቸዉ ወይም የምንሰራቸዉ ወንጀሎች ከመሞታችን በፊት በቪድዮ ብናይ ምናልባት ሰዎችን መተቸት እናቆም ነበር
እላለዉ

እኛ የምንሰራዉን ድብቅ ወንጀሎች እነሱ በእዉኑ አለም ስላንፀባረቁት የኛ ተሸሽጎ የቀረዉ ትክክል ነዉ ማለት አይደለም
እነሱ ግልፅ አወጡት እንጂ ያዉ ያዉ ነዉ


በሰዎች ላይ መፍረድ ያቆምኩት የፈረድኩባቸዉን ሰዎች ሆኜ ስገኝ ነዉ💔

በፈረድኩት ልክ ተሰፍሮ ተሰቶኛል
ምናልባት እኮ እነሱ የእኛን ተቺዎች ወንጀል አላህ እንዲያዩት ቢያደርግ ኖሮ ከኛም የባሰ አለ ብለዉ በአፎቻቸዉ ባንጠባጠቡን ነበር🥲

ልክ ናቸዉ እያልኩኝ አይደለም ነገር ግን እኛም ልክ አይደለንም ለማለት ነዉ

ቀልብን እንዳሻዉ ሚገለባብጠዉ ጀሊል
ባለንበት እንድንፀና ያግዘን እንጂ እኛማ ከነፈሰበት ነፋሽ ከተቀመጠበት ተቀማጭ ነን


ማድረግ የምንችለዉ ነገር ከሌለ በቀልባችን ጠልተን በዱኣችን አንርሳቸዉ

🖤
9🔥1
የምፖስተዉን ፅሑፍ በ20 ሰዎች ብቻ ነዉ የሚታየዉ የተቀሩት አይነስ*ር ናቸዉ እንዴ jk🫶

እቺም ቻናል ሆና ምቀኛ በዛባት😆
😁8🤣1
Them: ጉንፋን እኮ ቀላል በሽታ ነዉ ጠንከር በይ

ሸሃዳ ያስያዘኝ እኔ 😭



የተዋበ ጁመኣ🫶
😁7😭1
የእኛ ሆነዉ የማይረዱን፣ የእኛ ሆነዉ የማያስቡልን የእኛ ሆነዉ የማያዝኑልን፣የእኛ ሆነዉ የእኛ ያልሆኑ ሰዎች ጋር ያለንን ኮንትራት እንደመቅደድ የመሰለ እፎይታ የለም🫰
🔥42
የአንዳንድ ሰዎች ልብ ግን ንፁህነቱ አያስገርምም

መሄድ ያለባቸዉ ርቀት ድረስ ሄደዉ የዋህነታቸዉን የሚያንፀባርቁ
መቆም ሲኖርባቸዉ አቋቋማቸዉን የሚያሳምሩ
ቤተሰብ ሳይሆኑ ከዛም በላይ ሆነዉ በልቦቻችን ላይ የተጠለሉ ድንቅ ፍጡራን ቢባሉ የማያንስባቸዉ
ከሩህና ከጀሰዳችን የተጣመሩ ሰዎች


ይህንን ኒእማ የተቸረን እኛ ግን በአልሀምዱሊላህ ብቻ ነዉ ምናመሰግነዉ🫠
🥰8🔥2🤝2
አልጐዱንም አላልንም እኮ ሰባብረዉናል
ነገር ግን
ስብርባሪዉን ይዘን ወደ አላህ ስንጠጋ
በኔ ያልተሰበረ ልብ አልጠግነዉም ብሎ አላሳፈረንም

መጎዳታችን እስኪረሳን ድረስ ጠግኖናል
ከደጃፉ መጠጋታችን እንኳን ሰበሩን እስኪያስብለን አሽሮናል


ይብላኝ ለሰበሩን እኛስ በማይሽር መድሃኒት ተጠግነናል🙌
6🔥3👌3
{الْيَوْمَ نَخْتِمُ عَلَىٰ أَفْوَاهِهِمْ وَتُكَلِّمُنَا أَيْدِيهِمْ وَتَشْهَدُ أَرْجُلُهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ} [يس : 65

በርግጥ ነገራቶች ማብቂያ አላቸዉ
ፍፃሚያቸዉ መጀመርያ ባስገኛቸዉ ስር ነዉ
ዛሬ ላይ የተሰጡን ኒዕማዎች ነገ በኛ ላይ መስካሪዎች ናቸዉ
እጆቻችን በምን ላይ እንደዎሉ እግሮቻችን ወደ የት እንዳስጓዝናቸዉ ለፈጠራቸዉ ተናጋሪዎች ናቸዉ

ኸሊቅ ቃሉን አክባሪ ነዉ እያንዳንዱን ነገር ባሻዉ ቀን በወሰነለት እለት ይቋጫል
በእያንዳንዱ ተግባር ሂሳብም ያደርጋል


إنا لله وإنا إليه راجعون
3❤‍🔥2🔥2
ሰኪነቱል ሩህ🖤 pinned «{الْيَوْمَ نَخْتِمُ عَلَىٰ أَفْوَاهِهِمْ وَتُكَلِّمُنَا أَيْدِيهِمْ وَتَشْهَدُ أَرْجُلُهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ} [يس : 65 በርግጥ ነገራቶች ማብቂያ አላቸዉ ፍፃሚያቸዉ መጀመርያ ባስገኛቸዉ ስር ነዉ ዛሬ ላይ የተሰጡን ኒዕማዎች ነገ በኛ ላይ መስካሪዎች ናቸዉ እጆቻችን በምን ላይ እንደዎሉ እግሮቻችን ወደ የት እንዳስጓዝናቸዉ…»
በወደድነዉ ልክ እኮ አንወደድም
ባሰብነዉ ልክም አንታሰብም
በተመኘነዉ ልክ አናገኝም
በሰጠነዉም እኩል አይሰጠንም
በቀረብነዉ ልክ አንቀረብም


መጉደልና መሙላት የዱንያ ጆንያ ነዉ
ሞልቶ መፍሰስም ከዱንያ መጋዘን ነዉ
ከጆንያዉም ከመጋዘኑም አለመንገዳገድ ግን የአኼራ ቁልፍ ነዉ
🤌
🔥6🤝5👍3
በነገራችሁ ላይ ከሰዉ ምንም አለመጠበቅ የተማርኩት በራሴዉ ቻናል ነዉ😭

ጥበብን አጨናንቃታለዉ ግን ወፍ react🥲
ፈሰብሩን ጀሚል😫
😁94🤣4
ቻናሌን ቻናላችን ለማስባል አንድ ደባል ጨምረናል
new admin welcome

አታሳፍሩኝ በ react አሙቁላት❤️
1👏114🤗4
ሰኪነቱል ሩህ🖤 pinned «ቻናሌን ቻናላችን ለማስባል አንድ ደባል ጨምረናል new admin welcome አታሳፍሩኝ በ react አሙቁላት❤️»
የታመመ ሁሉ ይሞታል ማለት አይደለም
ነገር ግን የታመመ ሁሉ ይሽራል ማለትም አይቻልም
ሁሉም ሊነካካ የማይፈልገዉ ቁስል አለ

ምናልባት ከቅርቡ አልያም ከራቀዉ ካልሆነም ከጎኑ ካለዉ ፍጡር ያልተቋጠረ ህመም አለዉ

ሁሉም ያልፋል ነገርግን አትነካኩኝ የተባለለት የልብ ቁስል ተዳፍኖ ይቀራል


ይቅርታ ባይሽረዉም ማስታገሻ ይሆነዎል💔
9❤‍🔥3🔥1
በአካል የምታቁኝ ሰዎች ግን በመንገድ ስንተላለፍ ፅሑፎቹ ግን ያንቺ ናቸዉ የምትሉኝ


አይ ላልተገደበ ቀናት ተበድሬያቸዉ ነዉ 😭
ምን ይባላል ይሄ😫
🤣9😁2
የደከመች ነፍስ ትንሽ ዘንበል ካለች መዉደቂያዎ የሸይጣን ደጃፍ ላይ ነዉ

ምንም ያኽል ቢከብዳችሁ ብታዝኑ የጠበቃችሁት ነገር የዉሃ ሽታ ሆኖ የዘገየ ቢመስላችሁ እንኳን አደራ በአላህ ተስፋ እንዳትቆርጡ

የተወለደ ህፃን በሳምንቱ ቢራመድ በሽታ አልያም ሸይጣን ነዉ ብለዉ ያገሉታልም ያጠፉታል

ታድያ የዘገየዉ ነገር በጠበቃችሁት ሰአት አግኝቷቹት ቢሆን ኖሮ ጠፉቶ አጥፊያችሁ ሊሆን ይችል ነበር🙌

ትንሽ ሰብሩ

ነፍሴ በእጁ በሆነችዉ ጌታ እምላለዉ
እኛ ቸኩለን እንጂ ጀሊል ዘግይቶ አይደለም🫶
7🔥1
እመነኝ መኖርህ ማንንም ካልጠቀመ መሞትህ ማንንም ሊጎዳ አይችልም። ስለዚህ ዱንያ ላይ ስትኖር ዋጋ ያለው ሰው ሁን🤞
🔥85👍3
አንዳንድ ሰዎች ግን የሌላችሁን ነገር ልንሰጣቹ ስንሞክር ልክ እንደ ፍቅር ክብር አይነቶችን ስንቸራቹ
ቀድሞዉንም ለምን እንዳልነበራቹ ታሳዩናላቹ
😫

አላህ ይስጣቹ👩‍🦯‍➡️
4🔥4👌2
ዳቦዉን ለማዉጣት የታሰረዉን ፌስታል ስበጥስ አይታኝ

ካንቺ ግን ፅሑፎችሽ ሰብርና ቁምነገር አላቸዉ አለችኝ


ማማ ግን ተይ😭
🤣11😁3🤝1
ጁሙዓ መልዕክት:-

--ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
"مَنْ صَلَّى عَلَىَّ وَاحِدَةً صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ عَشْرًا ‏"‏ ‏
"ማንም በእኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ፣ አላህ በእርሱ ላይ ሰለዋት ያወርዳል።"
📘 ሶሒሕ ሙስሊም 408

--እንዲሁም እንዲህ አሉ፦

أَوْلَى النَّاسِ بِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَكْثَرُهُمْ عَلَىَّ صَلاَةً ‏
"
"በፍርዱ ቀን ለኔ ይበልጥ ቅርብ የሆኑት፣ በእኔ ላይ ብዙ ሰለዋት የሚያወርዱ ናቸው
።"
📘 ጃሚዕ አት-ቲርሚዚ 484

--
እንግዲ አህባቢ ሰለዋት እያበዛን🙌
8🔥3🥰1