Ethiopian Association of Civil Engineers
5.35K subscribers
545 photos
16 videos
49 files
273 links
Channel for Ethiopian Association of Civil Engineers members to updated current construction issues, information and opportunities
Download Telegram
EACe members participating in Big5 Global meeting
👍63
EACE 26th Annual Conference

The Ethiopian Association of Civil Engineers is delighted to invite all members, partners, and stakeholders to the 26th Annual Conference.

📅 December 20, 2025 (ታህሳስ 11/2018)
📍 Ethio-Djibouti Railway Hall
Starting from 8:30 AM

This year’s theme: “Engineering a Resilient Future: Sustainable Infrastructure & Innovation in Africa” underscores the vital role of engineering in shaping a sustainable, innovative, and future-ready Africa.

🔷 Registration is mandatory
👉 Register here: https://forms.gle/ZNrirahjYTPdVpFd9 Or scan the QR code on the event poster.

📩 Participants who complete their registration will receive an email confirmation.

🔷Mark your calendar

Join us as we connect, collaborate, and contribute to building a resilient engineering future for Ethiopia and Africa.

#EACE #EngineeringAfrica #SustainableInfrastructure #Innovation #AnnualAssembly #CivilEngineering #ResilientFuture #Ethiopia
7
የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር 26ኛው ዓመታዊ ጉባኤ

የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማኅበር (ኢሲመማ) በየዓመቱ የሚያካሂደው ዓመታዊ ጉባኤ ማዘጋጀቱን  በታላቅ ደስታ እያበሰርን፤ ይህ ጉባኤ በዘርፉ ያሉ ባለሙያዎችንና ባለድርሻ አካላትን በአንድ መድረክ በማሰባሰብ የሀገራችንን የመሠረተ ልማት ዘርፍ ዕድገት ለመደገፍ ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያደርግ ነው።

በዚህ ዓመት ጉባኤው የሚካሄደው "ጠንካራና ዘላቂ መሠረተ ልማት እና ፈጠራ በአፍሪካ" (Engineering a Resilient Future: Sustainable Infrastructure & Innovation in Africa) በሚል መሪ ሃሳብ ሲሆን እርሶም በጉባኤው ላይ ተገኝትው ልምድዎንና እውቀትዎን እንዲያካፍሉ እንዲሁም ከሌሎች ባለሙያዎች ጋር ልምድ እንዲለዋወጡ ተጋብዘዋል።

የጉባኤው ዝርዝር መረጃዎች:
•  ቀን፡ ቅዳሜ፣ ታህሳስ 11 ቀን 2018 ዓ.ም. (December 20, 2025)
•  ሰዓት፡ ከጠዋቱ 2:30
•  ቦታ፡ ኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አዳራሽ (Ethio-Djibouti Railway Hall)
      አዲስ አበባ
      
በጉባኤው ለመሳተፍ በዚህ ይመዝገቡ፡ https://forms.gle/ZNrirahjYTPdVpFd9 ምዝጋባውን ሲያጠናቅቁ ማረጋገጫ ኢሜይል ይደርሶታል።

ለሲቪል ምህንድስና ተማሪዎች መግቢያ በነጻ ሲሆን መመዝገብ እና ምዝገባው ተቀባይነት ማግኘቱን የሚገልጽ ማረጋገጫ ኢሜይል ማግኘት ግዴታ መሆኑን እንገልጻለን።
11👍2
የአሁኑ ቅዳሜ አይቀርም !

በአገራችን በመሰረተ ልማት ዘርፍ የተሰማሩ ልምድ እና እውቅት ያላቸው መሐንዲሶች በአዲስ አበባ ወሰን አካባቢ ጉርድሾላ በሚገኘው ማእድን ሚኒስቴር መሰብሳቢያ አዳራሽ ቅዳሜ ታህሳስ 25: 2018 ጥዋት 2፡30 የሚሰበሰቡ ሲሆን የተለያዩ ጥናታዊ ፅሁፎች የሚቀርቡበት እና የሚወያዩበት ይሁናል።
14
Transform Lives Through Engineering
There is still time to register for the 2026 World Engineering Day WFEO Hackathon.
The 2026 Hackathon focuses on SDG 9: Industry, Innovation and Infrastructure, building resilient infrastructure, promoting inclusive and sustainable industrialisation, and fostering innovation and digitalisation.
Join a global community of change-makers and help turn ideas into impact.
👉 Register now at worldengineeringday.net
5
የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን እየገለጸ በዓሉ የደስታ፣ የሰላም፣ የፍቅር እንዲሆንላችሁ ይመኛል።
የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር
13👏7👍6🤔2
ማስተዋሺያ
እሮብ ከሰአት
በzoom
👍32
The Ethiopian Association of Civil Engineers (EACE) is proud to announce a strategic partnership with Lalibela Study Design and Supervision Works PLC.
The Memorandum of Understanding (MoU) was officially signed on January 3, 2026, marking a new milestone in professional collaboration. Through this agreement, EACE and Lalibela PLC will work together to promote best practices, knowledge exchange, and capacity development in civil engineering projects across Ethiopia.
We are excited about this partnership and its potential to strengthen the engineering profession and support sustainable infrastructure development.

የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር እና ላሊበላ የጥናት ዲዛይንና ቁጥጥር ሥራዎች ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም በይፋ ተፈራርመዋል። ስምምነቱ ለተቋማቱ አዲስ ምዕራፍ ሲሆን በሀገራችን የሲቪል ምህንድስና ፕሮጀክቶች ውስጥ ያሉ ምርጥ ልምዶች የሚጋሩበት፣ የእውቀት ልውውጥ እና የአቅም ግንባታ ላይ በጋራ የሚሰሩበት፣ የምህንድስና ሙያውን ለማጠናከር እና ዘላቂ መሰረተ ልማትን ለመደገፍ በጋራ የሚሰሩበት  ይሆናል።

#EACE #CivilEngineering #Partnership #Infrastructure #ProfessionalDevelopment
13👍3👏3
The Ethiopian Association of Civil Engineers (EACE) is excited to announce a strategic collaboration with Jimma University, Jimma Institute of Technology.
On January 3, 2026, the Ethiopian Association of Civil Engineers (EACE) and Jimma University, Jimma Institute of Technology officially signed a Memorandum of Understanding (MoU) to strengthen cooperation in civil engineering education, research, and professional development.
This partnership aims to foster knowledge sharing, joint research, capacity building, and the advancement of engineering excellence in Ethiopia.

የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር ከጅማ ዮኒቨርስቲ የጅማ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጋር በጋራ መስራት የሚያስችለውን ሰነድ ተፈራረመ።

ሁለቱ ተቋማት ታህሳስ 25/2018 ዓ.ም በሲቪል ምህንድስና ትምህርት፣ ምርምር እና ሙያዊ እድገት ላይ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ በይፋ ተፈራርመዋል። ይህ አጋርነት በዘርፉ አለም የደረሰበትን የእውቀት ደረጃ መጋራትን፣ በምርምር ስራዎች ላይ አብሮ መስራትን፣ የአቅም ግንባታን እና የምህንድስና ልህቀትን ለማሳደግ ያለመ ነው።
👍176👏2