Ethiopian Association of Civil Engineers
5.35K subscribers
546 photos
16 videos
49 files
273 links
Channel for Ethiopian Association of Civil Engineers members to updated current construction issues, information and opportunities
Download Telegram
The Ethiopian Association of Civil Engineers (EACE) presents an insightful webinar titled: "Insights into Application of Blockchain Technology in the Construction Industry: Awareness & Readiness of the Ethiopian Construction Industry"

🗓 Date: August 7, 2025 (ነሐሴ 1/2017)
🕑 Time: 02:00 PM (ከሰዓት 8:00)
💻 Platform: Zoom

🎙 Speaker: Moges Getahun Yalew
Master Trainer (Digital Literacy), Lecturer & Researcher

Explore how blockchain can revolutionize construction through improved transparency, traceability, and efficiency, while assessing the current awareness and readiness of the Ethiopian construction industry.

💡Don’t miss this opportunity to engage with industry professionals and explore how digital innovation can shape the future of construction in Ethiopia.

Register Now by Scanning the QR Code on the Poster or using the link:
https://lnkd.in/eKX6iqd9
5👏4👍2🔥2
የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር እና ላሊበላ የጥናት ዲዛይንና ቁጥጥር ስራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር 5ተኛውን የምህንድስና ጉባኤ በባህርዳር ከተማ ቅዳሜ ነሐሴ 24/ 2017 ያዘጋጃሉ። በዚህ ጉባኤ መሐንዲሶች, በዘርፉ ልምድ እና እውቀት ያካበቱ ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት ይሆናል።

The Ethiopian Association of Civil Engineers (EACE), and Lalibela Study Design & Supervision Works PLC, will host the 5th EACE Engineering Conference under the theme: Transforming Construction: Innovation, Safety, and Sustainability
Location: Bahirdar, Ethiopia
Date: August 30, 2025
This premier event will bring together engineers, industry experts, and innovators to explore forward-thinking solutions that shape a safer, more sustainable construction industry.

#ኢትዮጵያ #ምህንድስና #የስራቦታድህንነት #ባህርዳር #ግንባታ #ኢሲመማ

#EACEConference2025 #Engineering #Construction #Innovation #Safety #Sustainability #Bahirdar #EthiopiaEngineering #EACE
16👍2
Forwarded from Eng. Amanuel
Happening in Bahirdar
👍3
5ተኛው የኢትዮጵያ ሲቪል መሐንዲሶች ማህበር የምሕንድስና ጉባኤ ከላሊበላ ጥናት፣ ዲዛይን እና ቁጥጥር ሥራዎች ኃላ/የተ/የግ/ማኅበር ጋር በጋራ በመሆን በባህርዳር ከተማ ተካሒዷል።

የተለያዩ ተቋማት ኃላፊዎች እና መሐንዲሶች በተሳተፉበት በዚህ ጉባኤ በፈጠራ፣ በሥራ ቦታ ጤና እና ደኅንነት እና ዘላቂነት ያለው ግንባታ ላይ ያተኮሩ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን፤ እንደዚህ ያሉ ጉባኤዎች መካሔዳቸው የባለሙያውን አቅም ለማጎልበት ከፍተኛ ድርሻ አላቸው። ማህበራችን ለአባላቱ ያለውን ተደራሽነት ለማሳዳግ በክፍተኛ ሁኔታ እየሰራ ሲሆን ከአዲስ አበባ ከተማ በተጨማሪ እንዲህ ያሉ ጉባኤዎችን ማዘጋጀቱ በተለያዩ ቦታዎች ላሉት አባላቱ ተደራሽ ለመሆኑ አንዱ ማሳያ ይሆናል።

ይህንን ጉባኤ በባህርዳር ከተማ ለማዘጋጀት ላገዙን ለላሊበላ ጥናት፣ ዲዛይን እና ቁጥጥር ሥራዎች ኃላ/የተ/የግ/ማኅበር እንዲሁም ለጉባኤው ተሳታፊዎች ማህበራችን ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል።
👍124🥰1
Forwarded from Eng. Amanuel
3