DHV TRADING AND NATURAL RESOURCES ETHIOPIA
133 subscribers
123 photos
2 videos
10 files
134 links
DHV provides Business Services in the Construction, Mining, Agriculture, Water Resources; Consulting and Engineering Services in the Natural Resources Development, Environmental Protection, Water Sustainability.
Download Telegram
Kefi Gold gets Closer to Launch Tulu Kapi Gold Project in #Ethiopia

Kefi Gold is now preparing to launch the Tulu Kapi Gold project in Ethiopia, regardless of the current conflict.

Despite the security situation elsewhere in the nation, the AIM-listed miner stated the location remains quiet because the nearest conflicts are hundreds of kilometers distant.

Read more👉 https://cutt.ly/vTNIhz4

@Businessinfoeth
The Geothermal potential of Ethiopia is huge. TM Geothermal Operations preparing for the next exploration drilling.
የአሉቶ የከርሰ ምድር የእንፋሎት ፍለጋ የ8 ጉድጓዶች ቁፋሮ እስከ መጋቢት ለማጠናቀቅ ይሰራል ተባለ።

የአሉቶ የከርሰ ምድር የእንፋሎት ፍለጋ ቁፋሮ የመጀመሪያዎቹን ስምንት ጉድጓዶች ቁፋሮ እስከ መጋቢት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ገለጹ።

አስተባባሪው ሪካርዶ ባልሶቲ እንደገለፁት የመጀመሪያው ጉድጓድ ቁፋሮ 3 ሺህ ሜትር ድረስ ተከናውኖ ጉድጓዱን በሲሚንቶ የመለበጥ ሥራ ተጠናቋል፡፡

የፕሮጀክቱ የቡድን መሪ ዳቪስ ሞኮሮኒ በበኩላቸው አሁን የሚደረገው ቁፋሮ የሌሎች ጉድጓዶችን መቀጠል ወይም አለመቀጠል የሚወስን መሆኑን ገልጸው የጉድጓዶች ቁፋሮ ከተከናወነ በኋላ የዓለም ባንክ አስተያየት የሚጠበቅ ይሆናል ብለዋል፡፡
Forwarded from The Reporter
Kefi Calls The Latest Developments in Northern Ethiopia Positive Turning Point

Kefi Mineral, the gold exploration company with projects in Oromia Region, finds the latest developments in the northern part of the country as a positive development for its mining project in Tulu kapi. This comes just few days after it announced its plan to launch extraction before May 2022.

An allied military force, composed of members of the Ethiopian National Defense Forces, the Amhara Special Force, Fano and Local Militia drove out the forces of the Tigray People’s Liberation Front from significant portions of the Amhara region in the last two weeks, a development which Kefi sees as a very positive development.

@Business_Ethiopia
@Business_Ethiopia
Forwarded from Ethiopian Business Daily
"ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር እሰጣለሁ " - ንግድ ባንክ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተያዘው በጀት ዓመት ለግሉ ዘርፍ፣ ለግብርና ግብዓትና ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር ለመስጠት መዘጋጀቱን አሳውቋል።

ከዚሁ ገንዘብ ውስጥ 25 ቢሊዮን ብር ለግሉ ዘርፍ፣ 30 ቢሊዮን ብር ለግብርና ግብዓት ሲሆን ቀሪው ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የሚውል ነው።

ገንዘቡ ኢኮኖሚውን በከፍተኛ ሁኔታ ያነቃቃል፤ ለስራ ፈጠራ አስተዋጽኦ ያበረክታል ተብሏል።

መንግስት አስቀምጦት የነበረው የብድር ክልከላ መነሳት የአገሪቷን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት ጉልህ ድርሻ እንደሚኖረው ተነግሯል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።

@Ethiopianbusinessdaily
Akobo Minerals shortlisted for prestigious ESG award for Ethiopian gold exploration project
Ni-Cr deposits of Southern Ethiopia hosted in weathered ultramafic rock (Credit: Fitsum Meleku)
ሉቃስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ መልአኩም እንዲህ አላቸው፦ እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤
¹¹ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።
🌿 መልካም ልደት!! (የገና በዓል )🌾
Megado continues to advance its exploration activities unhindered across its four gold projects in the Adola Gold Belt (Babicho, Chakata, Dawa, and Mormora).
The bills for importing coal to power cement factories have risen, reaching $275 million last year. It is four times larger than the amount spent to import 650,000tn of coal in 2017 and double the volume shipped into the country five years ago. https://t.co/8V7I5yNNwS https://t.co/aEKZQZTdwz