በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ አርጀንቲናውያን መንግሥት ለሕዝብ ዩኒቨርሲቲዎች በሚሰጠው ድጎማ ላይ ጭማሪ እንዲያደርግ ለመጠየቅ በሀገሪቱ መዲና ቦነስ አይረስ ሰልፍ ወጥተዋል፡፡
ባለፈው ዓመት ወደ ስልጣን የመጡት የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሐብየር ሚሌይ የመንግሥትን ወጪ መቀነስ ላይ ትኩረት በማድረግ ይታወቃሉ፡፡
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሶሻሊስት ርዕዩተ ዓለም አስተሳሰብ መጠመቂያ ማዕከላት በመሆናቸው የበጀት ቅነሳ እንደተደረገባቸው ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል፡፡
ይሁን እንጂ በሀገሪቱ ምርጥ የሚባሉ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የበጀት እጥረት ፈተና እንደሆነባቸው ይገልጻሉ፡፡ ምርጥ ከሚባሉ የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ የሆነው ቦነስ አይረስ ዩኒቨርሲቲ፤ የበጀት ድጎማ ጭማሪ ካልተደረገለት በበጀት እጥረት ምክንያት በሦስት ወራት ውስጥ ሊዘጋ እንደሚችል ይፋ አድርጓል፡፡
ዛሬ በሀገሪቱ መዲና ቦነስ አይረስ የተደረጉ ሰልፎች ለዩኒቨርሲቲዎቹ የሚደረግ የበጀት ድጎማ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ የሚጠይቁ ነበሩ፡፡ #BBC
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
ባለፈው ዓመት ወደ ስልጣን የመጡት የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሐብየር ሚሌይ የመንግሥትን ወጪ መቀነስ ላይ ትኩረት በማድረግ ይታወቃሉ፡፡
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሶሻሊስት ርዕዩተ ዓለም አስተሳሰብ መጠመቂያ ማዕከላት በመሆናቸው የበጀት ቅነሳ እንደተደረገባቸው ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል፡፡
ይሁን እንጂ በሀገሪቱ ምርጥ የሚባሉ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የበጀት እጥረት ፈተና እንደሆነባቸው ይገልጻሉ፡፡ ምርጥ ከሚባሉ የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ የሆነው ቦነስ አይረስ ዩኒቨርሲቲ፤ የበጀት ድጎማ ጭማሪ ካልተደረገለት በበጀት እጥረት ምክንያት በሦስት ወራት ውስጥ ሊዘጋ እንደሚችል ይፋ አድርጓል፡፡
ዛሬ በሀገሪቱ መዲና ቦነስ አይረስ የተደረጉ ሰልፎች ለዩኒቨርሲቲዎቹ የሚደረግ የበጀት ድጎማ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ የሚጠይቁ ነበሩ፡፡ #BBC
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይሰጣል?
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል።
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።( የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና ሰኔ መጀመሪያ ከተሰጠ በኋላ የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ይሰጣል)
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡
ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል።
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።( የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና ሰኔ መጀመሪያ ከተሰጠ በኋላ የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ይሰጣል)
በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡
ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
#የሥራ_ቅጥር_ጥቆማ
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሥራ መደቦች መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 19
➤ የትምህርት ደረጃ፦ የመጀመሪያ እና 2ኛ ዲግሪ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመትና ከዚያ በላይ
➤ የሥራ ቦታ፦ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
➤ የማመልከቻ ጊዜ፦ ከሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
➤ የምዝገባ ቦታ፦ አዲስ አበባ አሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በሚገኘው የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት ቢሮ ወይም ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ህንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. B-4
ለተጨማሪ መረጃ፦ አ.አ. 0111-26-01-24 ፖ.ሳ.ቁ. 1362
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሥራ መደቦች መምህራንና ቴክኒካል ረዳቶች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 19
➤ የትምህርት ደረጃ፦ የመጀመሪያ እና 2ኛ ዲግሪ
➤ የሥራ ልምድ፦ ዜሮ ዓመትና ከዚያ በላይ
➤ የሥራ ቦታ፦ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
➤ የማመልከቻ ጊዜ፦ ከሚያዝያ 17/2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
➤ የምዝገባ ቦታ፦ አዲስ አበባ አሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በሚገኘው የትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻና ማከፋፈያ ድርጅት ቢሮ ወይም ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ህንጻ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. B-4
ለተጨማሪ መረጃ፦ አ.አ. 0111-26-01-24 ፖ.ሳ.ቁ. 1362
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝