ጅማ ደ/ሣ/ቅ ሚካኤል ካቴድራል ቤ/ክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
721 subscribers
1.07K photos
31 videos
252 files
112 links
✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞
✟ለመማማር
✟የመዝሙር ግጥም እና ዜማ ለማግኘት
✟የሳምንቱን ምስባክ
✟የማህሌት ወረቦችን እናም የተለያዩ መንፈሳዊ ነገርች ያገኛሉ
Download Telegram
የመንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና በስኬት ተጠናቀቀ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጅማ ሀገረ ስብከት፣ የጅማ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ2018 ዓ.ም የሥርዓተ ትምህርት የ2ተኛዉ መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተናዉ አካሂዷል።

በዚሁ መሠረት በጅማ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ-ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ከሰኔ 27 እስከ 28/2018 ዓ.ም ድረስ ለአባላቱ ፈተናውን በአግባቡ የሰጠ ሲሆን፣ ሂደቱም በስኬት ተጠናቋል።
የተወደዳቹሁ የ ፭ ፣ ፮ ፣ ፱  ክፍል  የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ተማሪዎች ዛሬ የክረምት ትምህርት ይጀምራል!  የነገረ ቅዱሳን ትምህርት  በመ/ር መሠረት ይሰጣል እንዳትቀሩ!

📅  ሐምሌ ፮ - ፳፻፲፰
  11 : 00
1
የሐዘን መግለጫ

በጅማ ደ/ሣ/ቅ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን  የፍኖተ-ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪ አባል የሆነችው የእህታችን ሃና አብዱለዚዝ አያት የሆኑት በዛሬዉ እለት 7/11/2018  ባደረባቸዉ ህመም ምክንያት ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል ለቤተሰቦቻቸዉ እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን እንመኛለን

አምላካችን እግዚአብሔር የእናታችንን ነፍስ በደጋጎቹ ቅዱሳን እቅፍ ያኑርልን።



                      የደብሩ ሰንበት ት/ቤት
                       ሐምሌ 7/2018
                        ኢትዮጵያ /ጅማ
💔51🤔1
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላ አሜን

በጅማ ደ/ሣ/ቅ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን  የፍኖተ-ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪ አባል የሆነችው የእህታችን ሃና አብዱለዚዝ ቤታቸው ለቅሶ ቤት ሻዪ 15/11/2018  ረቡዕ ስለምንሄድ
በሰአቱ ተገኙ
ሰርግ የሚያገለግሉ

1 ስንታየው አበራ
2 ርብቃ ታመነ
3 ርብቃ መለሰ
4 አስቴር ገ/ሚካኤል
5 ማስተዋል ሽኩሪ
6 ሔርሜላ አሸናፊ
7 አብሳላት ወይኑ
8 ፎፁም ወሰን
9 ሩሐማ ሰለሞን
10 ቅድስት ግርማ
11ረድኤት ተስፋዬ
12 አብረሃም ማሞ
13 ፍቅር ደረጄ
14 ብሩክ መለሰ
15 ቃል ኪዳን ዘሪሁን
16 ራሔል ሀምዛ


ማሳሰቢያ
አዳር ግዴታ ነው ::
1
አገልግሎት የሚያገለግሉ ስም

የሰኞ


ሃይማኖት በቀለ
በአምላክ ቶማስ
ነፃነት አበባው
ያብስራ ታምራት
ምኞት ቦጋለ
ያብስራ ተሻለ
ዳግም ታምራት
ርብቃ ቡናሮ
ዋጀቤ ሄዮ
ብስራት አማኑኤል
ሃና ቴዲ
ቤተልሄም ግዛቸው
ፂሆን ተካልኝ
ቤተልሔም ዘመዴ
ቅድስት ዮሴፍ


ማክሰኞ

ሳምራዊት ሰይፉ
ሂሩት እንዳለ
ማልዳ አብነት
ሜሮን ወሰኔ
ኤፍራታ አባተ
ኤፍራታ ተፈራ
በእምነት ይታገሱ
ያብስራ ታምራት
ያብስራ ተሻለ
ትህትና ውለታ
ርብቃ ታደለ
ለታሪክ ዘመድ
አስቴር ገብረ ሚካኤል
መርከቤ ሃይሉ
ፂሆን ፈይሳ



ሐሙስ

ሙሉ ታደሰ
ራሔል ሃምዛ
አብሳላት መላኩ
ናትናኤል አበራ
ኤልሳቤጥ ማሞ
ሰላም ፍሰሃ
ረድኤት ንጉሴ
ናታኔም ፍሬዘር
ሃይማኖት ትግስቱ
ምኞት ቦጋለ
ቤተልሄም አለሙ
አኪያ ሃይሉ
ኢየሩሳሌም ደግፌ
ብሌን ፀጋዬ
ፅናት ፈይሳ



አርብ


ፍፁም ወሰን
ሲፈን አስፋው
ሶልያና ታምራት
ዳግማዊት አለማቸው
ምዕራፍ ድጋፌ
አዶናይ አበራ
ማልዳ አብነት
ሶስና ወልደ ሚካኤል
ሶልያና ደረጄ
ዳግማዊት አለማየው
ህይወት ታምራት
ሶሌያና አጥናፉ



እሁድ ጠዋት


ኪሩቤል ተገኔ
ያብስራ አያሌው
ተገኝ ተረፈ
ኤርሚያስ ተክሉ
ሚኪያስ የኔነህ
እታለም ክፍሌ
ነብያት ቾምቤ
ቃልኪዳን ዘሪሁን
ፀጋ ተክሉ
ድርሻዬ ተሾመ
ክርስቲና ውቢሸት
ኤፍራታ ተፋራ
ሄርሜላ አሸናፊ
ገሊላ ብርሃኑ
ሂወት ሽፈራው
እናትነሽ ማሞ
ረድኤት ገረመው


እሁድ ከሰአት ጉባኤ

ሳሙኤል ተስፋዬ
አብረሃም ማሞ
ኤፍሬም አሰፋ
ቢኒያም አያሌው
ቅድስት ግርማ
ሩሃማ ሰለሞን
ናትናኤል ካሳሁን
አስቴር ገብረ ሚካኤል
ያብስራ ተፈራ ...
ነፃነት በለጠ
ምኞት ተክለ ማርያም
ያብስራ ወሪሁን
ስንታየው አበራ
ገሊላ ተካልኝ
አብሳላት ወይኑ
ዳግም በቀለ





የሚጨመሩ ልጆች ስለሚኖሩ በእየጊዜው ማስተካከያ ይሰጣል
1👏1
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ።

ውድ የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት አባላቶቻችን እንደምን አላችሁ።

እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ ጾሙ የሰላም የበረከት የምሕረት እንዲሆንልዎ እየተመኘን  እሁድ ነሐሴ 3/2018 ዓ.ም 
      "ኦርቶዶክሳዊ ማያ"
በተሰኘ ርዕስ በመ/ር ጌቱ ስልጠና ስለሚሰጥ ሁላችሁም ተዘጋጅታችሁ ማስታወሻ በመያዝ እንዲሁም ሌሎች ወጣቶችንም በመጋበዝ በስልጠናው እንድታተርፉበት ጥሪያችን ነው።

  7:30  ሰዓት ይከበር
📍ቀዳማይ አዳራሽ
🗓 ነሐሴ3/2018 ዓ.ም   
                              
                                 ትምህርት ክፍል
5
=>ደብረ ታቦር
"በዚች ቀን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስቱን ደቀ መዛሙርቶቹን ጴጥሮስን፣ ያዕቆብንና ዮሐንስን ይዞ ወደ ታቦር ተራራ ላይ አወጣቸው። መልኩም በፊታቸው ተለወጠ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ ሆነ ። ስለ እነርሱም ጌታችን የሰው ልጅ በጌትነቱ ሲመጣ እስከሚያዩት ድረስ በዚህ ከቆሙት መካከል ሞትን የማይቀምሱት አሉ አለ።"

ታቦር በአርሞንዔም በስመ ዚአከ ይትፌስሑ ወይሴብሑ ለስምከ ይሴብሑ ለስም “
8
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
«ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ያገኛል፤ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ያገኛል።» ማቴ 10÷41

የጅማ ደ/ሳ/ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ወር በገባ በ15 የቅዱስ ሚናስ እናም የቅዱስ ቂርቆስን ዝክር
አርብ በቀን  15/12/2018 ዓ/ም
ለመጀመሪያ ጊዜ ተዘክሯል

የቅዱሳኑ በፀሎት በረከታቸው ይደርብን አሜን
12
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን 

በሰንበት ትምህርት ቤታችን  ከእዚ ቀደም የአብነት ትምርህት ለመስጠት ታስቦ የነበረው እቅድ ፈቃድ ስለተሰጠው
በነገው እለት ማለትም ረቡዕ በቀን 20/12/2018 ዓ/ም ከሰአት  11 ሰአት የቦታ ማስተካከል ስራ ስለሚኖረን
ሁላችሁም አባላት በሰአቱ ተገኙ
5
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤቱ አዳጊ እና ወጣት ክፍል ነገ ከሰአት 10 ሰአት የአምላካችን የመድሃኒ አለም ወርሃዊ ዝክር ስላለ እንድትገኙ እናሳስባለን
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤቱ አዳጊ እና ወጣት ክፍል በዛሬው እለት  የአምላካችን የመድሃኒ አለም ወርሃዊ ዝክር ባማረ መልኩ  ዘክሯል
ቸሩ መድሃኒ አለም አምላካችን ለወሩ በሰላም ያድርሰን አሜን
3