DDU-SU President Office
3.15K subscribers
721 photos
12 videos
6 files
72 links
Download Telegram
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 7 ታላላቅ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የዩኒቨርሲቲውን ገፅታ የሚቀይሩ፣ ምቹ የስራ አካባቢን የሚፈጥሩ፣ የፀጥታ እና ደህንነት ስራዎችን በእጅጉ የሚያግዙ፣ ለተማሪ የሚሰጥ አገልግሎትን የሚያሻሽሉ፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ችግሮች የሚቀርፉ እንዲሁም ዘመናዊ የህክምና አገልግሎትን መስጠት የሚያስችሉ ስራዎችን በብዛት አስመርቆ ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል፡፡

በፕሮጀክት ማስመረቂያ መርሃ ግብሩ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር፣ ክብርት ዶ/ር ፍፁም አሰፋ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚንስትር እና የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራረ ቦርድ ሰብሳቢ፣ ክቡር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ በኢፌዲሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ፣ ክብርት ዶ/ር ኡባህ አደም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት፣ የፌደራል መስሪያ ቤቶች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የዩኒቨርሲቲው ቦርድ አባላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ተገኝተው መርቀዋል፡፡

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከዲር ጁሃር በዚሁ የምረቃ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልእክት “የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለመምህራን ምቹ የስራ አከባቢን ከመፍጠር ባሻገር የመምህራንን ፍልሰት ለመቀነሰ የሚያስችል ዘመናዊ የመኖሪያ ቤት መገንባቱ ለመምህራኑ የቤት ችግር እፎይታን ከማጎናፀፉም በላይ በአስተዳደራችን ያለውን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለመቀነስ የሚረዳ ነው” ብለዋል፡፡
1
የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር እንዲሁም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት ዶ/ር ፍፁም አሰፋ በበኩላቸው “ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የመምህራኑን የቤት ችግር ለመቅረፍ ብዙ ሰርቷል፡ የዩኒቨርሲቲውን ገፅታ ለመቀየር በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ ነው፣ ዩኒቨርሲቲው በምርምር፣ ማህበረሰብ አገልግሎት፣ ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ትብብር ስራዎች፣ የዲጂታላይዜሽን ስራዎች እምርታን እያሳየ ይገኛል” ሲሉ ተናግረዋል፡፡

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም ዩኒቨርቲው በፀጥታ ችግር እና ውስብስብ አስተዳደራዊ ችግሮች ሳቢያ በሚፈለገው ልክ ማደግ አለመቻሉን አስታውሰው ‘’አሁን ያለው አመራር ወደ ሃላፊነት ከመጣ በኃላ የመማር ማስተማር ስራዎች ያለችግር እንዲከወኑ አሰራሮችን በመዘርጋት፣ ባለፈ ለአመታት ሲንከባለሉ የከረሙ የመምህራን መኖሪያ ቤት፣ የተማሪ አገልገሎቶች እና መሰል የመሰረተ ልማት ስራዎችን መስራት ችሏል ከዚህም በኋላ የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ በርካታ የልማት ስራዎችን ለመስራት በትጋት የሰራል’’ ብለዋል፡፡

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት ያስመረቃቸው ፕሮጀክቶች

👉 267 ቤቶችን፣ የህጻናት፣ ማቆያ፣ የጋራ መገልገያ ስፈራን የካተተ ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር
👉 የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገድ ግንባታ እና የምድረገጽ ስራ
👉 የሪፈራል ሆስፒታል የኤሌክትሮሜካኒካል ቀሪ ስራዎች ማጠናቀቂያ ግንባታ
👉 5 የተማሪ መኖሪያ ህንጻዎች የማጠናቀቂያ ግንባታ
👉 25 የተማሪ መኖሪያ ህንጻዎች የመጸዳጃ ቤቶች እና የፍሳሽ መስመር እድሳት
👉 የማህበረሰብ ታክሲ ተርሚናል እና
👉 የአጥር እና የጥበቃ ማማዎች ግንባታ ስራዎች እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል፡፡
😁8🥱75🙉4🙈3👍1
The Role of Youth in Peace

While every sector of society has a role in achieving sustainable peace, youth are at the heart of peacebuilding efforts.

Young people are not only future leaders — they are today’s peacemakers. Across communities and regions, youth are driving peacebuilding and conflict prevention, advancing environmental security, supporting peacekeeping efforts, and leading the rehabilitation of conflict-affected communities. Their impact is powerful and undeniable.

By empowering young people, we strengthen social cohesion, foster innovation, and build resilient societies capable of sustaining peace for generations to come.

🌍✌️ Invest in youth. Support peace. Shape a stable future.

Dire Forum 2026 is mobilizing youth across the Horn of Africa to lead the way for sustainable peace and climate action.

📍Dire Forum High-Level Horn of Africa Youth Forum
January 30 - February 01/2026 Dire dawa, Ethiopia

##PeaceInAction
2👍2
የጋዜጠኝነትና ስነ-ተግባቦት ትምህርት ክፍል ተማሪዎችን በአስተዳደሩ ከሚገኙ የሚዲያና የኮምኒኬሽን ተቋማት ጋር የማስተሳሰር ስራ በስፋት እንደሚሰራ ተገለፀ።

****
ታህሳስ 18 ቀን 2018 ዓ.ም

የጋዜጠኝነትና ስነ-ተግባቦት ትምህርት ክፍል ለተመራቂ ተማሪዎች የሽኝት እንዲሁም ት/ክፍሉን በአዲስ ለተቀላቀሉ ተማሪዎች ደግሞ የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል ፕሮግራም አካሂዷል።

በፕሮግራሙ ላይ የዩኒቨርስቲው የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር በረከት ተስፋዬ፣የተማሪዎች አገልግሎት ዲን አቶ እንዳለ ሞገስ፣የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን አቶ ሰብስቤ ጌታሁን እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።

በዚህም ዶ/ር በረከት ተስፋዬ የተማሪዎች እርስ በእርስ ቅርርብና ስነ-ተግባቦት በተማሪዎች መካከል አብሮነትን ለማጠናከር አስፈላጊ በመሆኑ ጠቅሰው እንደዛሬው አይነት መሰል ፕሮግራሞች በስፋት መከናወን እንደሚገባቸው ገልፀዋል።
5🔥1
የተማሪዎች አገልግሎት ዲን አቶ እንዳለ ሞገስ በበኩላቸው የትምህርት ክፍሉ ተማሪዎች በስነ-ምግባራቸው ምስጉን በትምህርታቸውም ውጤታማና ታታሪ ከመሆናቸው በተጨማሪ በዩኒቨርስቲው በሚገኙ ክበባትና ሚዲያዎች ግንባር ቀደም ተሳታፊዎች መሆናቸውን ጠቅሰዋል።

የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን አቶ ሰብስቤ ጌታሁን የጋዜጠኝነትና ስነ ተግባቦት ትምህርት ክፍል ተማሪዎች በፅንሰ ሀሳብ የሚማሩትን ትምህርት በጊቢው ውስጥ ብሎም ከጊቢ ውጪ ባሉ ሚዲያዎች ላይ በተግባር የመቀየር ስራዎችን እየሰሩ እንደሚገኙና ይህም ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው አመላክተዋል።

የትምህርት ክፍሉ በተማሪዎች የመውጫ ፈተና በርካታ ተማሪዎችን በማሳለፍ በተደጋጋሚ ተሸላሚ የሆነ መሆኑንም አቶ ሰብስቤ ጠቅሰዋል።

የትምህርት ከፍሉ ኃላፊ የሆኑት ረ/ፕሮፌሰር እዮብ ነጋ በበኩላቸው የዛሬው መርሃ-ግብር በዋነኝነት ተመራቂ ተማሪዎችን ለመሸኘት እንዲሁም ደግሞ በአዲስ ወደ ትምህርት ክፍሉ የተቀላቀሉ ተማሪዎች እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት በተጨማሪም በትምርት ክፍሉ የሚገኙ ተማሪዎችን በማቀራረብ በቆይታቸው እንዲተጋገዙ ለማስቻል መሆኑን አብራርተዋል።

ረ/ፕሮፌሰር እዮብ አያይዘውም የትምርት ክፍሉ ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆነውም በስነ-ምግባር የታነፁና በዕውቀት የበለፀጉ ጋዜጠኞችን ለሀገራችን ብሎም ለአስተዳደሩ የሚዲያ ተቋማት እያበረከተ መሆኑን ጠቁመው፤ በቀጣይም የጋዜጠኝነትና ስነ-ተግባቦት ትምህርት ክፍል ተማሪዎችን በአስተዳደሩ ከሚገኙ የሚዲያና የኮምኒኬሽን ተቋማት ጋር የማስተሳሰር ስራ በስፋት እንደሚሰራ ገልፀዋል።

የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ተማሪ ጎሳ ከበደ የጋዜጠኝነትና ስነ-ተግባቦት ትምህርት ክፍል ተማሪዎች የቀለም ትምህርታቸውን ከመማር ጎን ለጎን በተለያዩ ክበባትና ሚዲያዎች ላይ እንዲሁም በጊቢው የሚዘጋጁ ሁነቶች ላይ ንቁ ተሳትፎን እያደረጉ የሚገኙ መሆናቸውን ጠቁመው ይህም በቀጣይ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው መልዕክት አስተላልፈዋል።

በቀጣይ የጋዜጠኛና የስነ-ተግባቦት ት/ክፍል ተማሪዎች ክለብ እንደሚቋቋም ከመድረኩ የተገለፀ ሲሆን በክለቡ ከዚህ ቀደም በትምህርት ክፍሉ ተምረው የተመረቁ ተማሪዎችና አሁን ላይ በተለያዩ የሚዲያ ተቋማት የሚሰሩ ጋዜጠኞች አባል ሆነው የራሳቸውን አስተዋፆ የሚያበረክቱበት መሆኑም ጠቁመዋል።

በፕሮግራሙ የተማሪዎች የልምድ ልውውጥ ቶክ-ሾና የጥበብ ስራዎችም ቀርበዋል።
1
Muummee Barnootaa Gaazexeessummaa fi sab- qunnamtii barattootaa dhaabbilee miidiyaa fi koominikeeshinii bulchiinsa keessa jiran waliin walqunnamsiisuuf bal’inaan akka hojjetu ibsameera.

**** .
Muddee 18, 2018

Kutaan Qorannoo Gaazexeessummaa fi sab qunnamtii sirna gaggeessaa barattoota eebbifamtootaa fi simannaa barattoota haaraa qopheessee jira.

Sagantaa kana irratti Itti Gaafatamaa Waajjira Pireezidaantii Itti Aanaa Dhimma Barnootaa Yuunivarsiitichaa Dooktar Bereket Tesfaayee, Diinii Tajaajila Barattootaa obbo Indaalee Moges, Diinii Kolleejjii Saayinsii Hawaasummaa obbo Sebsibee Geetaahuun, fi keessummoonni affeeramanii argamaniiru.

Kanumaan wal qabatee Dr. Bereket Tesfayee walitti dhiyeenyaa fi qunnamtii barattoota gidduu jiru cimsuun barbaachisaa ta’uu fi sagantaaleen akka har’aa bal’inaan gaggeeffamuu akka qaban ibsaniiru.

Diiniin Tajaajila Barattootaa Obbo Indaalee Moges gama isaatiin barattoonni kutaa barnootaa amala isaaniitiin kan galateeffataman qofa osoo hin taane, barnoota isaanii irrattis bu’a qabeessaa fi ciminaan kan hojjetan ta’uu isaanii, akkasumas hirmaattoota Gumii fi miidiyaalee yunivarsiitichaa keessatti adda duree ta’uu isaanii hubachiisaniiru.

Barattoonni kutaa Gaazexeessummaa fi sab qunnamtii barnoota Yaadaan baratan daree keessattis ta'e miidiyaa daree barnootaan alatti hojiitti jijjiiruuf hojjechaa akka jiran Diiniin Kolleejjii Saayinsii Hawaasummaa fi Namoomaa Obbo Sebsibe Geetaahuun eeraniiru, kunis cimee itti fufuu qaba.

kutaa barnootichaa qormaata ba’umsaa barattootaa irratti barattoota hedduu darbarsuu isaatiin irra deddeebiin badhaasa argachuu isaanii obbo sebsibeen eeraniiru.

Itti gaafatamaan kutaa barnootichaa Ass./Professor Eyob Nega gama isaaniitiin sagantaan har'aa irra caalaa barattoota eebbifaman gaggeessuu fi barattoota haaraa gara kutaa barnootichaatti simachuuf akka ta'e ibsaniiru. Kana malees barattoota kutaa barnootichaa keessa jiran waliin wal barsiisuu fi yeroo turtii isaanii kan gargaaru ta'uu ibsaniiru.

Ass.Piroofeesar Eyob walqabsiisuudhaan kutaan barnootichaa erga hundeeffamee yeroo gabaabaa ta'us gaazexeessitoota naamusaa fi beekumsa qaban biyya keenyaa fi dhaabbilee miidiyaa bulchiinsichaaf oomishaa akka ture hubachiisaniiru, akkasumas kutaan barnootichaa barattoota kutaa Gaazexeessummaa fi Koominikeeshinii dhaabbilee miidiyaa fi koominikeeshinii bulchiinsa keessa jiran waliin walqunnamsiisuuf hojii bal’inaan hojjetamaa akka jiru ibsaniiru.

Pireezidaantiin Gamtaa Barattootaa Barataa Gosaa Kabbadaa barattoonni kutaa Gaazexeessummaa fi Koominikeeshinii, barnoota akkaadaamii isaanii waliin, gumii adda addaa fi miidiyaalee akkasumas taateewwan moorichi qopheesse irratti dammaqinaan hirmaachaa akka jiran eeruun, kun cimee itti fufuu akka qabu ergaa dabarsaniiru.

Fuulduratti kilabiin barattoota kutaa Gaazexeessummaa fi Koominikeeshinii akka hundeeffamu waltajjii irraa kan ibsame yoo ta'u, kilabichi barattoonni kanaan dura kutaa barnoota kanarraa eebbifamanii fi gaazexeessitoonni yeroo ammaa dhaabbilee miidiyaa adda addaa keessatti hojjetan gumaacha mataa isaanii itti gumaachan akka ta'us hubatameera.

Sagantaa kana irrattis barattoonni muuxannoo wal jijjiiruu, haasaa fi hojii aartii kan agarsiifame ture.
3👏3
ለሁሉም የ2018 የGC ተማሪዎች
እንደሚታወቀው የGC 50ኛ ቀን  በዓል ቅዳሜ 25/04/2018 እንደሚከበር ይታወቃል ትኬቱንም በተወካያችሁ በኩል ማግኘት  የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን።ትኬቱ እስከ ማክሰኞ 21/ 04 /2018 ብቻ መሆኑን እንገልፃለን ። የተዘጋጀው 150 ትኬት ብቻ ስለሆነ ቅድሚያ የሚመጡ ተማሪዎች ብቻ የምናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን ።

ከGC ኮምቴ

👉 የዝግጅት ቦታ አዳነ ሆቴል

Barattoota GC 2018 ti hundaaf
Akkuma beekamu sagantaan GC Guyyaa 50 ffaa kan kabajamu gaafa 25/04/2018 Sanbata Xiqqaa dhuftu waan ta'eef kana sababeeffachuun tikkeettiin isiniif qophaa’ee Jira maarree warri barbaaddan karaa bakka bu’aa keessanii argachuu dandeessu guyyaan itti tikkeettiin gurguramuun dhaabbatu gaafa (Kibxataa) 21/04/2018 ti tikkeettii muraasa 150 dursee nama kuteef qofa.

Koree GC Irraa!

👉Bakki Sagantaa Hoteela Adane
5🙏4👍1
The 2017 E.C. Academic Year Annual Bulletin has been published by Dire Dawa University!

👇👇👇👇👇👇👇👇

📚 A Message from, President of the Dire Dawa University Students' Union

First and foremost, on behalf of the Dire Dawa University Students' Union, I wish to express my profound gratitude for this invaluable opportunity to share our journey and accomplishments. For the Dire Dawa University Students' Union, 2017 E.C. was a truly remarkable year.

Our collective efforts have led to tangible and meaningful changes. Through the Union's dedicated Charity Sector, we provided essential material assistance to our students facing hardships. Furthermore, we extended our outreach to the broader community by visiting vital charitable organizations such as Dawit Elders, Mekdonia, and various child protection centers.
👏4