Forwarded from Ďâňĩ Ÿé ďĩňĝĩl21❤
ሰላም እንደምን ዋላችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ? የእግዚአብሔር ሰላም የእመቤታችንም ምልጃ የቅዱሳን ሁሉ ጸሎትና ተራዳኢነት ዘወትር አይለየን አሜን።
ነገ ማለትም ዕለተ ሰኑይ 18/09/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 1:45 ጀምሮ የመጨረሻ ጉዞ ወደ ሐበሻ አረጋዊያን ማዕከል ለተመራቂ ተማሪዎች ስለተዘጋጀ ሁላችንም ተቀሳቅሰን ግቢ ጉባኤ ልማት ሱቅ አካባቢ ተሰብስበን በመሄድ የበረከት ሥራዎችን እንሳተፍ።
ልክ 2:00 ስል ጉዞ ይጀመራል 5:00 ስል ወደ ግቢ የምንመለስ ይሆናል።
በየክፍላችሁ ላሉ ተመራቂ ወንድም እህቶቻችን ይደርስ ዘንድ መልእክቱን በራሳችሁ ግሩፕ ላይ share አድርጉት!
ማሳሰቢያ :- ከሐበሻ አረጋዊያን ማዕከል የበጎ አድራጎት ተሳትፎ certificate መቀበል የምትፈልጉ 50 ብር እየያዛችሁ እንድትመጡ።
ጠዋት :- 1:45
ቦታ:- ግቢ ጉባኤ ልማት ሱቅ አካባቢ
የነገ ሰዎች ይበለን ደህና እደሩ🤲❤
ነገ ማለትም ዕለተ ሰኑይ 18/09/2017 ዓ.ም ከጥዋቱ 1:45 ጀምሮ የመጨረሻ ጉዞ ወደ ሐበሻ አረጋዊያን ማዕከል ለተመራቂ ተማሪዎች ስለተዘጋጀ ሁላችንም ተቀሳቅሰን ግቢ ጉባኤ ልማት ሱቅ አካባቢ ተሰብስበን በመሄድ የበረከት ሥራዎችን እንሳተፍ።
ልክ 2:00 ስል ጉዞ ይጀመራል 5:00 ስል ወደ ግቢ የምንመለስ ይሆናል።
በየክፍላችሁ ላሉ ተመራቂ ወንድም እህቶቻችን ይደርስ ዘንድ መልእክቱን በራሳችሁ ግሩፕ ላይ share አድርጉት!
ማሳሰቢያ :- ከሐበሻ አረጋዊያን ማዕከል የበጎ አድራጎት ተሳትፎ certificate መቀበል የምትፈልጉ 50 ብር እየያዛችሁ እንድትመጡ።
ጠዋት :- 1:45
ቦታ:- ግቢ ጉባኤ ልማት ሱቅ አካባቢ
የነገ ሰዎች ይበለን ደህና እደሩ🤲❤
👍1
➕በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
💚የእግዚአብሔር ሰላም፤የቤዛዊት አለም ምልጃ፣የቅዱሳኑ ተራዳኢነት ከሁላችንም ጋር ይሁን 🤲🤲🤲🤲🤲🤲
👋ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ??
💚🌷💚🌷🍂💚🍂🪴💚
የ2ኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና እየወሰዳችሁ ላላችሁ የግቢ ጉባኤያችን ተማሪዎች በሙሉ ግቢ ጉባኤያችን መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቷን ትገልፃለች ።
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴
💠በፈተናችሁ ሁሉ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር አይለያችሁ፣
ድንግል ማርያም ብርታት ትሁናችሁ ።
💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚
👉በፈተና ወቅት መርሳት የሌለባችሁ ነገሮች
💠 ጸሎታችሁ ሳይታጎል ይቀጥል ፣
💠 ስታነቡም ሆነ ፈተና ስትጀምሩ እና ስትጨርሱ መጸለይን አትርሱ ፣
💠 በሁሉም እግዚአብሔርን አመስገኑ ፣
💠 ሌሎች እህት ወንድሞችን በጸሎት ማሰብ እና መረዳዳት፣
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂
“ሥራህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች።”
ምሳሌ 16፥3
➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!🙏🙏
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ደ/ብ/ዩ ቀን ግ/ጉ/ት/ት እና ሐ/አ/ክ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
💚የእግዚአብሔር ሰላም፤የቤዛዊት አለም ምልጃ፣የቅዱሳኑ ተራዳኢነት ከሁላችንም ጋር ይሁን 🤲🤲🤲🤲🤲🤲
👋ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ??
💚🌷💚🌷🍂💚🍂🪴💚
የ2ኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና እየወሰዳችሁ ላላችሁ የግቢ ጉባኤያችን ተማሪዎች በሙሉ ግቢ ጉባኤያችን መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቷን ትገልፃለች ።
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴
💠በፈተናችሁ ሁሉ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር አይለያችሁ፣
ድንግል ማርያም ብርታት ትሁናችሁ ።
💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚
👉በፈተና ወቅት መርሳት የሌለባችሁ ነገሮች
💠 ጸሎታችሁ ሳይታጎል ይቀጥል ፣
💠 ስታነቡም ሆነ ፈተና ስትጀምሩ እና ስትጨርሱ መጸለይን አትርሱ ፣
💠 በሁሉም እግዚአብሔርን አመስገኑ ፣
💠 ሌሎች እህት ወንድሞችን በጸሎት ማሰብ እና መረዳዳት፣
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂
“ሥራህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች።”
ምሳሌ 16፥3
➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!🙏🙏
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ደ/ብ/ዩ ቀን ግ/ጉ/ት/ት እና ሐ/አ/ክ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
❤7👍5
❖ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ የዕርገት በዓል በሰላም አደረሰን/አደረሳችሁ።
#ዕርገት
ቤተክርስትያናችን ከምታከብራቸው በዓላት ውስጥ አንዱ የጌታችን የመድኃኒታችን የእየሱስ ክርስቶስ ዕርገት ነው።ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ከሞት ከተነሳ በ፵ኛው ቀን ማረጉን በማሰብ ቤተክርስትያናችን ዕርገትን ትንሳኤን በተከበረ በ፵ኛው ቀን ዕርገትን ታከብራለች።በዚህ ዓመትም ቤተክርስትያነችን ዕርገትን ግንቦት21 ታከብረዋለች።
ዕርገት ልክ እንደ ትንሳኤ ሁሉ ቀኑ ይለዋወጣል። ነገር ግን ምንጊዜም ዕርገት ሐሙስን አይለቅም።ልክ ትንሳኤ እሁድን ስቅለት አርብን እደማይለቅ ሁሉ እርገትም ሐሙስን አይለቅም።
ዐረገ በስብሐት
ዐረገ በስብሐት ዐረገ በእልልታ
በስብሐት በእልልታ ዐረገ በስብሐት በእልልታ
አዝ
ሞትን ደል አድርጎ የሰራዊት ጌታ
አረገ በስብሐት በእልልታ
አዝ
እየዘመሩለት መልአክት በደስታ
አረገ በስብሐት በእልልታ
❖ መልካም በዓል ይሁንልን።
የደ/ብ/ዩ/ቀ/ግ/ጉ/
#ዕርገት
ቤተክርስትያናችን ከምታከብራቸው በዓላት ውስጥ አንዱ የጌታችን የመድኃኒታችን የእየሱስ ክርስቶስ ዕርገት ነው።ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ከሞት ከተነሳ በ፵ኛው ቀን ማረጉን በማሰብ ቤተክርስትያናችን ዕርገትን ትንሳኤን በተከበረ በ፵ኛው ቀን ዕርገትን ታከብራለች።በዚህ ዓመትም ቤተክርስትያነችን ዕርገትን ግንቦት21 ታከብረዋለች።
ዕርገት ልክ እንደ ትንሳኤ ሁሉ ቀኑ ይለዋወጣል። ነገር ግን ምንጊዜም ዕርገት ሐሙስን አይለቅም።ልክ ትንሳኤ እሁድን ስቅለት አርብን እደማይለቅ ሁሉ እርገትም ሐሙስን አይለቅም።
ዐረገ በስብሐት
ዐረገ በስብሐት ዐረገ በእልልታ
በስብሐት በእልልታ ዐረገ በስብሐት በእልልታ
አዝ
ሞትን ደል አድርጎ የሰራዊት ጌታ
አረገ በስብሐት በእልልታ
አዝ
እየዘመሩለት መልአክት በደስታ
አረገ በስብሐት በእልልታ
❖ መልካም በዓል ይሁንልን።
የደ/ብ/ዩ/ቀ/ግ/ጉ/
❤13👍4
➕በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
💚የእግዚአብሔር ሰላም፤የቤዛዊት አለም ምልጃ፣የቅዱሳኑ ተራዳኢነት ከሁላችንም ጋር ይሁን 🤲🤲🤲🤲🤲🤲
👋ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ??
💚🌷💚🌷🍂💚🍂🪴💚
ማጠቃለያ ፈተና እየወሰዳችሁ ላላችሁ እና ነገ ለምትጀምሩ የግቢ ጉባኤያችን ተማሪዎች በሙሉ ግቢ ጉባኤያችን መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቷን ትገልፃለች ።
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴
💠በፈተናችሁ ሁሉ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር አይለያችሁ፣
ድንግል ማርያም ብርታት ትሁናችሁ ።
💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚
👉በፈተና ወቅት መርሳት የሌለባችሁ ነገሮች
💠 ጸሎታችሁ ሳይታጎል ይቀጥል ፣
💠 ስታነቡም ሆነ ፈተና ስትጀምሩ እና ስትጨርሱ መጸለይን አትርሱ ፣
💠 በሁሉም እግዚአብሔርን አመስገኑ ፣
💠 ሌሎች እህት ወንድሞችን በጸሎት ማሰብ እና መረዳዳት፣
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂
“ሥራህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች።”
ምሳሌ 16፥3
➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!🙏🙏
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ደ/ብ/ዩ ቀን ግ/ጉ/ት/ት እና ሐ/አ/ክ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
💚የእግዚአብሔር ሰላም፤የቤዛዊት አለም ምልጃ፣የቅዱሳኑ ተራዳኢነት ከሁላችንም ጋር ይሁን 🤲🤲🤲🤲🤲🤲
👋ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ??
💚🌷💚🌷🍂💚🍂🪴💚
ማጠቃለያ ፈተና እየወሰዳችሁ ላላችሁ እና ነገ ለምትጀምሩ የግቢ ጉባኤያችን ተማሪዎች በሙሉ ግቢ ጉባኤያችን መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቷን ትገልፃለች ።
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴
💠በፈተናችሁ ሁሉ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር አይለያችሁ፣
ድንግል ማርያም ብርታት ትሁናችሁ ።
💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚
👉በፈተና ወቅት መርሳት የሌለባችሁ ነገሮች
💠 ጸሎታችሁ ሳይታጎል ይቀጥል ፣
💠 ስታነቡም ሆነ ፈተና ስትጀምሩ እና ስትጨርሱ መጸለይን አትርሱ ፣
💠 በሁሉም እግዚአብሔርን አመስገኑ ፣
💠 ሌሎች እህት ወንድሞችን በጸሎት ማሰብ እና መረዳዳት፣
🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂🍂
“ሥራህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች።”
ምሳሌ 16፥3
➕➕➕➕➕➕➕➕➕➕
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!🙏🙏
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ደ/ብ/ዩ ቀን ግ/ጉ/ት/ት እና ሐ/አ/ክ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
❤24
ለተቸገረ ሰው በጎ ነገር ለማድረግ ቸል አትበል።
ምሳ 3፥27
ማኅበረ ቅዱሳን ከደም ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የደም ልገሳ መርሐ ግብር ግንቦት 29 እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
በመሆኑም በደ/ብርሃን ከተማ ማኅበረ ቅዱሳን ደብረ ብርሃን ማእከል ከደ/ብርሃን ደም ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 3:00 እስከ 11:00 ሰዓት ድረስ የደም ልገሳ መርሐግብር ስለሚካሄድ የማኀበሩ አባላት፣ የግቢ ጉባዔ አባላት እና የከተማው ማኅበረሰብ ወደ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን መገንጠያ ምንሊክ አደባባይ በመገኘት ለዚህ በጎ ተግባር እንድትተባበሩ ማእከሉ ጥሪውን ያስተላልፋል።
ማኅበረ ቅዱሳን ደብረ ብርሃን ማእከል
ምሳ 3፥27
ማኅበረ ቅዱሳን ከደም ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የደም ልገሳ መርሐ ግብር ግንቦት 29 እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
በመሆኑም በደ/ብርሃን ከተማ ማኅበረ ቅዱሳን ደብረ ብርሃን ማእከል ከደ/ብርሃን ደም ባንክ አገልግሎት ጋር በመተባበር በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 3:00 እስከ 11:00 ሰዓት ድረስ የደም ልገሳ መርሐግብር ስለሚካሄድ የማኀበሩ አባላት፣ የግቢ ጉባዔ አባላት እና የከተማው ማኅበረሰብ ወደ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን መገንጠያ ምንሊክ አደባባይ በመገኘት ለዚህ በጎ ተግባር እንድትተባበሩ ማእከሉ ጥሪውን ያስተላልፋል።
ማኅበረ ቅዱሳን ደብረ ብርሃን ማእከል
❤5
የደም አክሊል
ሰኔ 01/10/2017 ዓ.ም በቀን ግቢ ጉባኤ ዋና አዳራሽ በቪክትሪ ግቢ ጉባኤ ተዘጋጅቶ ይታያል ።
ከቀኑ 6:00 ጀምሮ
ቦታ:- በቀን ግቢ ጉባኤ ዋና አዳራሽ
ሰኔ 01/10/2017 ዓ.ም በቀን ግቢ ጉባኤ ዋና አዳራሽ በቪክትሪ ግቢ ጉባኤ ተዘጋጅቶ ይታያል ።
ከቀኑ 6:00 ጀምሮ
ቦታ:- በቀን ግቢ ጉባኤ ዋና አዳራሽ
❤7🕊1
Forwarded from Ďâňĩ Ÿé ďĩňĝĩl21❤
ከ exit በኋላ የት ለመሄድ አስበዋል???
እነሆ ለተመራቂ ተማሪዎች የመጨረሻ እና የማጠቃለያ ጉዞ ተዘጋጅቷል ይሄውም በግቢ ቆይታችን የነበረንን ረጅሙን የህይወት ውጣ ውረድ ጨርሰን ከexit exam በኋላ አዕምሯችንን ለማደስ፤ መንፈሳዊነታችንን ለማጠናከር፤ ወደፊት ያለንን ሩጫ በትጋት ለመሮጥ ያስችለን ዘንድ ከእግዚአብሔር ጋር ለመነጋገር፤ በመጨረሻም በህይወታችን የማይረሳ ክንውን እንድሆነን ይህ ጉዞ ተዘጋጅቷል ። ስለሆነም መነሻችን በቀን 11 ስሆን መመለሻችን ደግሞ ሰኔ 12 ይሆናል። በጉዟችንም ሦስት እና አራት የምሆኑ ቅዱሳን መካናትን የምንሳለም ይሆናል።ፈጥነው ይመስገቡ!
የደ/ብ/ዩ/ቀ/ግ/ጉ/
እነሆ ለተመራቂ ተማሪዎች የመጨረሻ እና የማጠቃለያ ጉዞ ተዘጋጅቷል ይሄውም በግቢ ቆይታችን የነበረንን ረጅሙን የህይወት ውጣ ውረድ ጨርሰን ከexit exam በኋላ አዕምሯችንን ለማደስ፤ መንፈሳዊነታችንን ለማጠናከር፤ ወደፊት ያለንን ሩጫ በትጋት ለመሮጥ ያስችለን ዘንድ ከእግዚአብሔር ጋር ለመነጋገር፤ በመጨረሻም በህይወታችን የማይረሳ ክንውን እንድሆነን ይህ ጉዞ ተዘጋጅቷል ። ስለሆነም መነሻችን በቀን 11 ስሆን መመለሻችን ደግሞ ሰኔ 12 ይሆናል። በጉዟችንም ሦስት እና አራት የምሆኑ ቅዱሳን መካናትን የምንሳለም ይሆናል።ፈጥነው ይመስገቡ!
የደ/ብ/ዩ/ቀ/ግ/ጉ/
ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አመሻችሁ?
የእግዚአብሔር ሰላም ፤የእመቤታችንም ምልጃና ጸሎት፤ የቅዱሳን ሁሉ ተራዳኢነት ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን።
ነገ ማለትም ዕለተ ቀዳሚት ሰንበት 30/09/2017 ዓ.ም ይህ መርሐ ግብር ይካሄዳል ሪሚዲያል ተማሪዎች በቀን 2 ስለምወጡ well go ተዘጋጅቷል ሌላው ደግሞ ልዩ የሆነ የዝማሬ ምሽት ይኖራል ሁላችንም ልጆቻችንን እየቀሰቀስን እንድንመጣ በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
ማሳሰቢያ :- በመጨረሻም የ photo program ስላለ ተመራቂ ተማሪዎች በየክፍላችሁ ካሉ ልጆቻችሁ ጋር የደረሰላችሁ የመመረቂያ ልብሳችሁን ለብሳችሁ እንድትመጡ በድጋሚ በእናት ግቢ ጉባኤ ስም እናሳስባችኋለን ።
በሰላም እደሩ!
የእግዚአብሔር ሰላም ፤የእመቤታችንም ምልጃና ጸሎት፤ የቅዱሳን ሁሉ ተራዳኢነት ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን።
ነገ ማለትም ዕለተ ቀዳሚት ሰንበት 30/09/2017 ዓ.ም ይህ መርሐ ግብር ይካሄዳል ሪሚዲያል ተማሪዎች በቀን 2 ስለምወጡ well go ተዘጋጅቷል ሌላው ደግሞ ልዩ የሆነ የዝማሬ ምሽት ይኖራል ሁላችንም ልጆቻችንን እየቀሰቀስን እንድንመጣ በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
ማሳሰቢያ :- በመጨረሻም የ photo program ስላለ ተመራቂ ተማሪዎች በየክፍላችሁ ካሉ ልጆቻችሁ ጋር የደረሰላችሁ የመመረቂያ ልብሳችሁን ለብሳችሁ እንድትመጡ በድጋሚ በእናት ግቢ ጉባኤ ስም እናሳስባችኋለን ።
በሰላም እደሩ!
👍5❤3
ደብረ ብርሃን ዩ/የቀን ግቢ ጒባኤ
Photo
#በዐለ_ጰራቅሊጦስ_በዐለ_ሃምሣ
ድንገትም እንደ አዉሎ ንፋስ ድምፅ ያለ ከሰማይ ድምፅ
መጣ የነበሩበትን ቤት ሞላው እንደ እሳት የተከፋፈሉ
የእሳት ላንቃዎች ታዩአቸዉ በሁሉም ላይ ተቀመጡባቸው
ሁሉም #መንፈስ_ቅዱስን ተሞሉ ሐዋ.2፥2-4
👉በስመ #አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ አብይ ፆምን አስፈፅሞ #ለብርሐነ_ትንሣኤዉ እና #ለብርሐነ_እርገቱ በሠላም አድርሶን እንሆ #በዐለ_ሐምሣ (ለመጨረሻዉ ፋሲካ) ደርሰናል ክብርን ሁሉ መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ይዉሰድ ከጌታ አበይት በዐላት አንዱ ለሆነዉ ለበዐለ #መንፈስ_ቅዱስ አመታዊ ክብረ በዐል እንኳን አደረሰን
👉 #ጰራቅሊጦስ ማለት በልሳነ ጽርዕ #መፅናንዒ ማለት ነው ትርጕሙም በጽርዕ (ግሪክ) ቋንቋ ናዛዚ (የሚናዝዝ)፣ መጽንዒ (የሚያጸና)፣ መስተፍሥሒ (የሚያስደስት) ማለት ነው
👉ከሶስቱ አካላት አንዱ ለሆነው #የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መጠሪያ ስም ነው በዓለ ጰራቅሊጦስ #በዓለ_ጰንጠቆስጤም እየተባለ ይጠራል ይኸውም በግሪክ ቋንቋ #በዓለ_ሃምሳ የፋሲካ ሃምሳኛ ዕለት፣ በዓለ ሠዊት (የእሸት የመከር በዓል) ማለት ነው (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ገፅ.፱፻፮- ፱፻፯)
👉በዓለ #ጰራቅሊጦስ ወይም በዓለ #ጰንጠቆስጤ ከዘጠኙ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዐበይት በዓላት አንዱ ሲሆን #መንፈስ_ቅዱስ_ለሐዋርያት_የወረደበትን ቀን የምናስብበት በዓል ነው
👉ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ_ካረገ በኋላ እመቤታችን ቅድስት #ድንግል_ማርያም፣12ቱ ደቀ መዛሙርት፣ 72ቱ አርድእት 36ቱ ቅዱሳት አንስት በኢየሩሳሌም ከተማ በአንድነት ሆነው ለጸሎት ይተጉ ነበር በሚያርግበት ጊዜም እነሆ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ #በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ ሲል ለሐዋርያቱ በገባላቸው ቃል መሠረት ባረገ በአስረኛው ቀን #መንፈስ_ቅዱስን ልኮላቸዋል ሉቃ.24፥49
👉በሐዋርያት ሥራ እንደ ተፃፈው #በበዓለ_ጰራቅሊጦስ ማለዳ ሁሉም በአንድ ቦታ ተሰብስበው ሳሉ እንደ #ዐውሎ_ነፋስ ያለ ድምፅ ድንገት ከሰማይ መጥቶ የነበሩበትን ቤት ሞላው
👉በመቀጠልም #እንደ_እሳት_የተከፋፈሉ_የእሳት_ላንቃዎች በሁሉም ላይ ሞላባቸው በዚህ ጊዜ ሁላቸውም መንፈስ ቅዱስን ከተሞሉ በኋላ መንፈስ ቅዱስ ባደላቸው መጠን በየአገሩ ቋንቋዎች ሁሉ መናገር ጀመሩ ሐዋ.2፥1-4 ጌታችን መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት የላከበት ይህ ዐቢይ በዓል #ጰራቅሊጦስ ተብሎ ይጠራል
👉ጰራቅሊጦስ ምስጢር እዉቀት ገላጭ ነዉ ሐዋርያት በበዐለ #ጰራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ ፀጋዉን ካደላቸዉ በኋላ 72 ቋንቋ ተገልፆላቸዋል በዚህም የቅዱሳን መፃህፍት ምስጢር ተገልፆላቸዋል የመድኃኒታችን #የኢየሱስ_ክርስቶስ ትምህርትን ለማስተዋል ችለዋል
👉በፅርሐ ፅዮን በሐዋርያት ላይ የወረደው #መንፈስ_ቅዱስ ያናገረው ቋንቋ የሚሰማ የሚደመጥ የሚታወቅ የሚተረጎም ነበረ ዛሬ የጌታ ተከታይ ነን የሐዋርያት መንፈስ የወረደው ለኛ ነዉ በአዲስ ቋንቋ በልሣን እንናገራለን የሚሉን ሰዎች ንግግራቸው የማይደመጥ የማይተረጎም የተናገሩትን እንኳን መልሳችሁ ተናገሩ ቢባሉ እንኳን የማይደግሙት እንደሆነ እንረዳለን #መንፈስን_ሁሉ_አትመኑ ተብሎ ተፅፏልና እንመርምር
👉አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ በቅዱስ መንፈሱ ያፅናን ሀይልና ብርታትን ይስጠን የቅዱሳን አባቶቻችን የቅዱሳን ሐዋርያት ፀሎትና ልመና አይለየን የተባረከ #ሰንበተ_ክርስቲያን ይሁንልን "አሜን" ✝️ 💒 ✝️
ድንገትም እንደ አዉሎ ንፋስ ድምፅ ያለ ከሰማይ ድምፅ
መጣ የነበሩበትን ቤት ሞላው እንደ እሳት የተከፋፈሉ
የእሳት ላንቃዎች ታዩአቸዉ በሁሉም ላይ ተቀመጡባቸው
ሁሉም #መንፈስ_ቅዱስን ተሞሉ ሐዋ.2፥2-4
👉በስመ #አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ አብይ ፆምን አስፈፅሞ #ለብርሐነ_ትንሣኤዉ እና #ለብርሐነ_እርገቱ በሠላም አድርሶን እንሆ #በዐለ_ሐምሣ (ለመጨረሻዉ ፋሲካ) ደርሰናል ክብርን ሁሉ መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ይዉሰድ ከጌታ አበይት በዐላት አንዱ ለሆነዉ ለበዐለ #መንፈስ_ቅዱስ አመታዊ ክብረ በዐል እንኳን አደረሰን
👉 #ጰራቅሊጦስ ማለት በልሳነ ጽርዕ #መፅናንዒ ማለት ነው ትርጕሙም በጽርዕ (ግሪክ) ቋንቋ ናዛዚ (የሚናዝዝ)፣ መጽንዒ (የሚያጸና)፣ መስተፍሥሒ (የሚያስደስት) ማለት ነው
👉ከሶስቱ አካላት አንዱ ለሆነው #የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መጠሪያ ስም ነው በዓለ ጰራቅሊጦስ #በዓለ_ጰንጠቆስጤም እየተባለ ይጠራል ይኸውም በግሪክ ቋንቋ #በዓለ_ሃምሳ የፋሲካ ሃምሳኛ ዕለት፣ በዓለ ሠዊት (የእሸት የመከር በዓል) ማለት ነው (ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ገፅ.፱፻፮- ፱፻፯)
👉በዓለ #ጰራቅሊጦስ ወይም በዓለ #ጰንጠቆስጤ ከዘጠኙ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ዐበይት በዓላት አንዱ ሲሆን #መንፈስ_ቅዱስ_ለሐዋርያት_የወረደበትን ቀን የምናስብበት በዓል ነው
👉ጌታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ_ካረገ በኋላ እመቤታችን ቅድስት #ድንግል_ማርያም፣12ቱ ደቀ መዛሙርት፣ 72ቱ አርድእት 36ቱ ቅዱሳት አንስት በኢየሩሳሌም ከተማ በአንድነት ሆነው ለጸሎት ይተጉ ነበር በሚያርግበት ጊዜም እነሆ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ #በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ ሲል ለሐዋርያቱ በገባላቸው ቃል መሠረት ባረገ በአስረኛው ቀን #መንፈስ_ቅዱስን ልኮላቸዋል ሉቃ.24፥49
👉በሐዋርያት ሥራ እንደ ተፃፈው #በበዓለ_ጰራቅሊጦስ ማለዳ ሁሉም በአንድ ቦታ ተሰብስበው ሳሉ እንደ #ዐውሎ_ነፋስ ያለ ድምፅ ድንገት ከሰማይ መጥቶ የነበሩበትን ቤት ሞላው
👉በመቀጠልም #እንደ_እሳት_የተከፋፈሉ_የእሳት_ላንቃዎች በሁሉም ላይ ሞላባቸው በዚህ ጊዜ ሁላቸውም መንፈስ ቅዱስን ከተሞሉ በኋላ መንፈስ ቅዱስ ባደላቸው መጠን በየአገሩ ቋንቋዎች ሁሉ መናገር ጀመሩ ሐዋ.2፥1-4 ጌታችን መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት የላከበት ይህ ዐቢይ በዓል #ጰራቅሊጦስ ተብሎ ይጠራል
👉ጰራቅሊጦስ ምስጢር እዉቀት ገላጭ ነዉ ሐዋርያት በበዐለ #ጰራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ ፀጋዉን ካደላቸዉ በኋላ 72 ቋንቋ ተገልፆላቸዋል በዚህም የቅዱሳን መፃህፍት ምስጢር ተገልፆላቸዋል የመድኃኒታችን #የኢየሱስ_ክርስቶስ ትምህርትን ለማስተዋል ችለዋል
👉በፅርሐ ፅዮን በሐዋርያት ላይ የወረደው #መንፈስ_ቅዱስ ያናገረው ቋንቋ የሚሰማ የሚደመጥ የሚታወቅ የሚተረጎም ነበረ ዛሬ የጌታ ተከታይ ነን የሐዋርያት መንፈስ የወረደው ለኛ ነዉ በአዲስ ቋንቋ በልሣን እንናገራለን የሚሉን ሰዎች ንግግራቸው የማይደመጥ የማይተረጎም የተናገሩትን እንኳን መልሳችሁ ተናገሩ ቢባሉ እንኳን የማይደግሙት እንደሆነ እንረዳለን #መንፈስን_ሁሉ_አትመኑ ተብሎ ተፅፏልና እንመርምር
👉አምላካችን መድኃኒታችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ በቅዱስ መንፈሱ ያፅናን ሀይልና ብርታትን ይስጠን የቅዱሳን አባቶቻችን የቅዱሳን ሐዋርያት ፀሎትና ልመና አይለየን የተባረከ #ሰንበተ_ክርስቲያን ይሁንልን "አሜን" ✝️ 💒 ✝️
👍2❤1
ሰላም እንደምን አደራችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ሰላመ እግዚአብሔር አይለያችሁ
እንኳን ለበዓለ ጴራቂልጦስ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን።
ዛሬ ጀምራችሁ ከግቢ የምትወጡ ወይም ወደ ቤተሰብ የምትሄዱ ሁሉ በምትሄዱበት ሁሉ የእግዚአብሔር ጠብቆት የእመቤታችንም ምልጃ አብሯችሁ ይሆን ዘንድ እናት ግቢ ጉባኤ ትመኝላችኋለች።
ቅርብም ይሁን ርቀት ስትሄዱ መንገዳችሁን በጸሎት ጀምሩት፤አትደንግጡ አትፍሩ ወደ መጣችሁበትም ስትመለሱ ደግሞ ጥቅትም ይሁን ብዙ በተማራቹበት ጸንታችሁ ኑሩ ለላውን አስተምሩ ከክፉ ራቁ እራሳችሁንና ቤተክርስቲያንን ጠብቁ ስትል እናት ግቢ ጉባኤ ጥሪዋን ታስተላልፋለች።
ለክፍላት ተጠርዎች ወይም ለምመለከተው አካላት ሁሉ:- በትላንትናው ዕለት በነበረው መርሐ ግብር ለዚህ telegram ቻናል መለቀቅ ምችል ምስል በየክፍላችሁ ወይም የነባሮቹና የቀጣይ ሥራ አስፈጻሚዎች ምስል (photo) ካለ የክፍላችሁን ስም እየጻፋችሁ ከታች ባለው ልንክ ግቡና እዛው ላኩልን ለመረጃ እና ለትውስታ እንድቀመጥ ነው።
photo መላኪያ link👉https://t.me/dbugg12
ማሳሰቢያ ከአንድ ክፍል ይሆናል ምትሉትን አንድ ሰው ብቻ ነው መላክ የምችለው።
እንኳን ለበዓለ ጴራቂልጦስ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን።
ዛሬ ጀምራችሁ ከግቢ የምትወጡ ወይም ወደ ቤተሰብ የምትሄዱ ሁሉ በምትሄዱበት ሁሉ የእግዚአብሔር ጠብቆት የእመቤታችንም ምልጃ አብሯችሁ ይሆን ዘንድ እናት ግቢ ጉባኤ ትመኝላችኋለች።
ቅርብም ይሁን ርቀት ስትሄዱ መንገዳችሁን በጸሎት ጀምሩት፤አትደንግጡ አትፍሩ ወደ መጣችሁበትም ስትመለሱ ደግሞ ጥቅትም ይሁን ብዙ በተማራቹበት ጸንታችሁ ኑሩ ለላውን አስተምሩ ከክፉ ራቁ እራሳችሁንና ቤተክርስቲያንን ጠብቁ ስትል እናት ግቢ ጉባኤ ጥሪዋን ታስተላልፋለች።
ለክፍላት ተጠርዎች ወይም ለምመለከተው አካላት ሁሉ:- በትላንትናው ዕለት በነበረው መርሐ ግብር ለዚህ telegram ቻናል መለቀቅ ምችል ምስል በየክፍላችሁ ወይም የነባሮቹና የቀጣይ ሥራ አስፈጻሚዎች ምስል (photo) ካለ የክፍላችሁን ስም እየጻፋችሁ ከታች ባለው ልንክ ግቡና እዛው ላኩልን ለመረጃ እና ለትውስታ እንድቀመጥ ነው።
photo መላኪያ link👉https://t.me/dbugg12
ማሳሰቢያ ከአንድ ክፍል ይሆናል ምትሉትን አንድ ሰው ብቻ ነው መላክ የምችለው።
Telegram
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የቀን ግቢ ጉባዔ photo ማህደር
ይህ የቴሌግራም አውታር የደ/ብ/ዩኒቨርሲቲ የቀን ግቢ ጉባዔ የተለያዩ መደበኛ መርሐ ግብራት የሚከናወኑበት እና የግቢ ጉባኤው መልእክት የሚተላለፍበት ነው።
❤9
🥀"ባርክናክሙ እምቤተ እግዚአብሔር "🥀
🥀ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ (መዝ 117፥26)🥀
ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች ፤ የቅዱሳን ሁሉ ወዳጆች እንዲሁም የግቢ ጉባኤያችን አባላት በሙሉ እንኳን ለዚች ታላቅ ቀን እግዚአብሔር በሰላም በጠና አደረሳችሁ አደረሰን።🥀🌹
ዛሬ ማለትም ዕለተ ቀዳሚት ሰንበት ከቀኑ 7:30 ጀምሮ እናት ግቢ ጉባኤ ከዓለም ብቻም ሳይሆን ከእግዚአብሔርም ቤት ትመረቁ ዘንድ ኑኑኑኑ ትለናለች ስለሆነም ሁላችንም ተቀሳቅሰን በሰዓቱ በመገኘት የዚህ ታላቅ እና ልዩ የሆነውን የምርቃት መርሐ ግብር እንድንከታተል ስንል በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን!
🥀🥀🥀CONGRATULATIONS🥀🥀🥀
🥀ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ (መዝ 117፥26)🥀
ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የአስራት ልጆች ፤ የቅዱሳን ሁሉ ወዳጆች እንዲሁም የግቢ ጉባኤያችን አባላት በሙሉ እንኳን ለዚች ታላቅ ቀን እግዚአብሔር በሰላም በጠና አደረሳችሁ አደረሰን።🥀🌹
ዛሬ ማለትም ዕለተ ቀዳሚት ሰንበት ከቀኑ 7:30 ጀምሮ እናት ግቢ ጉባኤ ከዓለም ብቻም ሳይሆን ከእግዚአብሔርም ቤት ትመረቁ ዘንድ ኑኑኑኑ ትለናለች ስለሆነም ሁላችንም ተቀሳቅሰን በሰዓቱ በመገኘት የዚህ ታላቅ እና ልዩ የሆነውን የምርቃት መርሐ ግብር እንድንከታተል ስንል በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን!
🥀🥀🥀CONGRATULATIONS🥀🥀🥀
🕊11❤7
"ባርክናክሙ እምቤተ እግዚአብሔር "
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ
(መዝ 117፥26)
ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ውድ ክቡራን ተመራቂዎቻችን እንኳን ለዚህ ታላቅ ቀን አደረሳችሁ።
እግዚአብሔር አምላክ መልካም የሥራ ዘመን ያድርግላችሁ።
መልእክቱ መላኪያው ተከፍቷል መልካም ምኞታችሁን ተለዋወጡ።
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችሁ
(መዝ 117፥26)
ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ውድ ክቡራን ተመራቂዎቻችን እንኳን ለዚህ ታላቅ ቀን አደረሳችሁ።
እግዚአብሔር አምላክ መልካም የሥራ ዘመን ያድርግላችሁ።
መልእክቱ መላኪያው ተከፍቷል መልካም ምኞታችሁን ተለዋወጡ።
❤9
እንኳን ፈጠሪ ረድቷችሁ ለዚህች ለምትናፍቆት እና ለምትጠብቁዋት ቀን አበቃችሁ ውድ የግቢ ጉባኤያችን እህት ወንድሞቼ ቀሪውንም ጊዜ ፈጣሪ ከፊት ከፊት ይቅደምላችሁ ❤️❤️❤️❤️
🏆10❤4
