Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ክርስቶስ ተንስአ እሙታን
በአብይ ሐይለ ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አጋእዞ ለአዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
መልካም በዓል
የድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ የበረከት የሰላም የጤና የአንድነት የአብሮነት በዓል ያድርግልን ።
እንኳን ለጌታችን፥ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን🤲🤲🤲
የጥዋት መርሐ ግብ በአጭሩ❤
❤1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
''ፈርተውም ፊታቸውን ወደ ምድር አቀርቅረው ሳሉ፥ እንዲህ አሉአቸው፦ ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።(ሉቃስ24፥5)
በአብይ ሐይለ ወስልጣን
አጋእዞ ለአዳም
እምይዜሰ
ፍስሐ ወሰላም
የከሰዓት የምሳ program ካፌ❤❤❤
ክርስቶስ ተንስአ እሙታን
በአብይ ሐይለ ወስልጣን
አሰሮ ለሰይጣን
አጋእዞ ለአዳም
ሰላም
እምይዜሰ
ኮነ
ፍስሐ ወሰላም
የከሰዓት የምሳ program ካፌ❤❤❤
👍3
''እውነት እላችኋለሁ፥ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት።(ማቴ25፥40)
በግቢ ጉባኤያችን የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ ታስቦና ታቅዶ የተዘጋጀው የነዳያን (የአቅም ደካሞች) ምገባ መርሐ ግብር ዛሬ ማለትም ሰኞ ሚያዝያ 13/08/2017/ ከጠዋት 4:00 ጀምሮ በጸሎት ተከፍቶ አሁንም እየተካሄደ ይገኛል ።
በመርሐ ግብሩ ቃለ እግዚአብሔር
ስነ ጽሑፍ
ወረብ በመዝሙር እና ኪነ ጥበባት ክፍል
ጥያቄ እና መልስ ጨምሮ አስተማሪ እና ደስ የምያሰኙ መርሐ ግብራቶች ይቀጥላሉ።
የበረከት እጃችሁ ለነዳያን፤ለችግረኞች የዘረጋችሁ ዛሬም ደግሞ ከእነርሱ ጋር ይህንን ታላቅ የትንሣኤን በዓል ለማክበር የተባበራችሁ የደብረብርሃን ዩንቨርስቲ የቀን ግቢ ጉባኤ ተማሪዎች የእስራኤል ቅዱስ፤ የቅዱሳን አምላክ፤የትንሣኤው ጌታ መድኃኒዓለም ዋጋችሁን በሰማይ ያድርግ፤በምድርም ሕይወታችሁን ይባርክ።
በእውነት ይህ ትልቅ መታደል እና መባረክ ነው።እግዚአብሔር ከዚህ እውነታ አይለየን።
በግቢ ጉባኤያችን የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ ታስቦና ታቅዶ የተዘጋጀው የነዳያን (የአቅም ደካሞች) ምገባ መርሐ ግብር ዛሬ ማለትም ሰኞ ሚያዝያ 13/08/2017/ ከጠዋት 4:00 ጀምሮ በጸሎት ተከፍቶ አሁንም እየተካሄደ ይገኛል ።
በመርሐ ግብሩ ቃለ እግዚአብሔር
ስነ ጽሑፍ
ወረብ በመዝሙር እና ኪነ ጥበባት ክፍል
ጥያቄ እና መልስ ጨምሮ አስተማሪ እና ደስ የምያሰኙ መርሐ ግብራቶች ይቀጥላሉ።
የበረከት እጃችሁ ለነዳያን፤ለችግረኞች የዘረጋችሁ ዛሬም ደግሞ ከእነርሱ ጋር ይህንን ታላቅ የትንሣኤን በዓል ለማክበር የተባበራችሁ የደብረብርሃን ዩንቨርስቲ የቀን ግቢ ጉባኤ ተማሪዎች የእስራኤል ቅዱስ፤ የቅዱሳን አምላክ፤የትንሣኤው ጌታ መድኃኒዓለም ዋጋችሁን በሰማይ ያድርግ፤በምድርም ሕይወታችሁን ይባርክ።
በእውነት ይህ ትልቅ መታደል እና መባረክ ነው።እግዚአብሔር ከዚህ እውነታ አይለየን።
❤12🕊3👍2