ዛሬ ማለትም ዕለተ ሰንበተ ክርስቲያን ቅድስት 21/07/2017 ዓ.ም የደ/ብ/ዩ/ቀ/ግ/ጉ/ አስራ ስምንተኛ (18ኛ) ዓመት የግቢ ጉባኤ የምሥረታ በዓል ዛሬ ሦስተኛውን ቀን የያዘ ሲሆን ፤በዚህ ታላቅ ክብረ በዓል ላይ ተጋባዥ መምህራን እና ዘማሪያን፤የደብረብርሃን ማዕከል ማህበረ ቅዱሳን ሥራ አስፈጻሚዎች ተገኝተዋል።
በዚህ መርሐ ግብር ላይ እንዲሁም በተደረገው ቅስቀሳ መሠረት ከአንድ መቶ ሐምሳ ሦስት በላይ (153) የቀድሞ የግቢ ጉባኤያችን ተመራቂዎችም ተገኝተዋል።
ዛሬ ላይ የነበሩን መርሐ ግብራቶች :
1,በጸሎት መክፈት
2,ዝማሬ
3,ስነ ጽሑፍ
4,በየክፍላቶች ከቀድሞ ተመራቂ ተማሪዎች ጋር የልምድ ልውውጥ እና ምክክር
5,ማጠቃለያ በማህበረ ቅዱሳን ሥራ አስፈፃሚ እና የግቢ ጉባኤያት አስተባባሪ በሆኑት በዲ/ን ዘውዱ ተሰጥቶ
በመጨረሻም በጸሎት ተዘግቶ የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል ።
አነሳስቶ ያስጀመረን አስጀምሮም ያስፈጸመን የአባቶቻችን አምላክ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ለዘለዓለሙ የተመሰገነ ይሁን።
ለከርሞ እንዲሁ በቸርነቱ ጠብቆ ቸር ያገናኘን።
በዚህ መርሐ ግብር ላይ እንዲሁም በተደረገው ቅስቀሳ መሠረት ከአንድ መቶ ሐምሳ ሦስት በላይ (153) የቀድሞ የግቢ ጉባኤያችን ተመራቂዎችም ተገኝተዋል።
ዛሬ ላይ የነበሩን መርሐ ግብራቶች :
1,በጸሎት መክፈት
2,ዝማሬ
3,ስነ ጽሑፍ
4,በየክፍላቶች ከቀድሞ ተመራቂ ተማሪዎች ጋር የልምድ ልውውጥ እና ምክክር
5,ማጠቃለያ በማህበረ ቅዱሳን ሥራ አስፈፃሚ እና የግቢ ጉባኤያት አስተባባሪ በሆኑት በዲ/ን ዘውዱ ተሰጥቶ
በመጨረሻም በጸሎት ተዘግቶ የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል ።
አነሳስቶ ያስጀመረን አስጀምሮም ያስፈጸመን የአባቶቻችን አምላክ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ለዘለዓለሙ የተመሰገነ ይሁን።
ለከርሞ እንዲሁ በቸርነቱ ጠብቆ ቸር ያገናኘን።
❤11👍6🕊1🏆1
text መጻፊያ ተከፍቷል መልካም ምኞታችሁን ተለዋወጡ ለዓመቱ በሰላም በጠና ያድርሰን❤❤❤❤
ወደ text መጻፊያ ለመሄድ 👉https://t.me/dbugg21group
ወደ text መጻፊያ ለመሄድ 👉https://t.me/dbugg21group
❤3🏆1