''ያለ ማንጐራጐር እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ፤(1 ጴጥሮስ 4
9)
የመጀመሪያው ቀን❤❤❤❤
ዛሬ ማለትም ዕለተ ዓርብ 19/07/2017 ዓ.ም የግቢ ጉባኤያችን የምሥረታ በዓል የመጀመሪያው ቀን እንዲህ ያማረ ሁኖ በጸሎት እና በቡራኬ ተጀምሯል ።
በመርሐ ግብሩ ላይ
በቃለ ወንጌል :-መላከ ታቦር የኔታ ሀይለ ኢየሱስ ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር የመገቡን ስሆን
ቀጥሎም ዝማሬ ቀርቦ በመጨረሻም ለዛሬው በጸሎት ተዘግቶ መርሐ ግብሩ አብቅቷል ።
ነገ ማለትም መጋቢት 20/07/2017 ዓ.ም ይህ ጉባኤ ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል ።
ነገ ከጥዋቱ 3:00 ጀምሮ ጉባኤው ይቀጥላል።
መቅረት ይቅርና ማርፈድ ያስቆጫል !
9)
የመጀመሪያው ቀን❤❤❤❤
ዛሬ ማለትም ዕለተ ዓርብ 19/07/2017 ዓ.ም የግቢ ጉባኤያችን የምሥረታ በዓል የመጀመሪያው ቀን እንዲህ ያማረ ሁኖ በጸሎት እና በቡራኬ ተጀምሯል ።
በመርሐ ግብሩ ላይ
በቃለ ወንጌል :-መላከ ታቦር የኔታ ሀይለ ኢየሱስ ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር የመገቡን ስሆን
ቀጥሎም ዝማሬ ቀርቦ በመጨረሻም ለዛሬው በጸሎት ተዘግቶ መርሐ ግብሩ አብቅቷል ።
ነገ ማለትም መጋቢት 20/07/2017 ዓ.ም ይህ ጉባኤ ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል ።
ነገ ከጥዋቱ 3:00 ጀምሮ ጉባኤው ይቀጥላል።
መቅረት ይቅርና ማርፈድ ያስቆጫል !
❤3👍2🕊1
ውድ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች፥የቅዱሳን ሁሉ ወዳጆች፥የግቢ ጉባኤ ልጆቻችን እንደምን አረፈዳችሁ???
አሁን የከሰዓቱ መርሐ ግብር ልጀመር ነውና ሁላችሁም ተቀሳቅሳችሁ፥ተደዋውላችሁ፤ተጠራርታችሁ በሰዓቱ ተገኙ።
እንግዶቻችን እኛን ለማገልገል ተዘጋጅተው መጥተው ተዘጋጅተው እየጠበቁን ስለሆነ ሁላችሁም ወደዚህ ወደ ሕይወት ማዕድ በፍጥነት እንድትመጡ እና እንድትቀርቡ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን!
አሁን የከሰዓቱ መርሐ ግብር ልጀመር ነውና ሁላችሁም ተቀሳቅሳችሁ፥ተደዋውላችሁ፤ተጠራርታችሁ በሰዓቱ ተገኙ።
እንግዶቻችን እኛን ለማገልገል ተዘጋጅተው መጥተው ተዘጋጅተው እየጠበቁን ስለሆነ ሁላችሁም ወደዚህ ወደ ሕይወት ማዕድ በፍጥነት እንድትመጡ እና እንድትቀርቡ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን!
❤8👍3