ደብረ ብርሃን ዩ/የቀን ግቢ ጒባኤ
1.28K subscribers
390 photos
36 videos
45 files
49 links
ይህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ ት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን ደ/ብ ማዕከል የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የቀን ግቢ ጒባኤ ይፋዊ የቴሌግራም መገናኛ ነው።
Download Telegram
አራት ቀናቶች ብቻ ቀሩት!!!
የግቢ ጉባኤያችን የ18ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አራት ቀናቶ ብቻ ቀርተውታል
ሁላችንም በዓሉ የደመቀ እና የተሳካ እንድሆን የበኩላችንን ድርሻ እንድንወጣ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
በተቻለ መጠን ለቀድሞ ተማሪዎቻችን መደወል ከዛም መልዕክት (text) በመላክ ማስታወስ ከእኛ የምጠበቅ ነገር ነው
በመቀጠል ይህንን ባነር ሁላችሁም የግቢ ጉባኤ ልጆች profile በማድረግ ድባቡን አድምቁት።
ይህ የእናት ግቢ ጉባኤ የጥሪ ድምፅ ነው ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን።
5👍2🕊2🏆1
2 ቀናቶች ብቻ ቀርተዋሉ!
ከወዲሁ እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ልንላችሁ እንወዳለን ።
መርሐ ግብ ዓርብ መጋቢት 19/072017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ እንግዶቻችን በተገኙበት በጸሎት እና በቡራኬ ይጀመራል
የእግዚአብሔርን ቃል እንድትሰሙ የእግዚአብሔር ማዕድ እንድትጋሩ ኑ ኑ ኑ!!!
👍7👏2🏆1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አንድ ቀን ብቻ ቀረው!!!!!
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን
ነገ ማለትም መጋቢት 19/07/2017 ዓ.ም መርሐ ግብራችን በይፋ ይጀመራል ሁላችንም አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅብናል።
T-shirt መግዛት የምትፈልጉ እያለቀ ስለሆነ በፍጥነት ደውሉልን።
ስልክ:-+251924275669
👍64🕊2🏆2
''ያለ ማንጐራጐር እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ፤(1 ጴጥሮስ 4
9)
የመጀመሪያው ቀን

ዛሬ ማለትም ዕለተ ዓርብ 19/07/2017 ዓ.ም የግቢ ጉባኤያችን የምሥረታ በዓል የመጀመሪያው ቀን እንዲህ ያማረ ሁኖ በጸሎት እና በቡራኬ ተጀምሯል ።
በመርሐ ግብሩ ላይ
በቃለ ወንጌል :-መላከ ታቦር የኔታ ሀይለ ኢየሱስ ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር የመገቡን ስሆን
ቀጥሎም ዝማሬ ቀርቦ በመጨረሻም ለዛሬው በጸሎት ተዘግቶ መርሐ ግብሩ አብቅቷል ።

   ነገ ማለትም መጋቢት 20/07/2017 ዓ.ም ይህ ጉባኤ ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል ።

ነገ ከጥዋቱ 3:00 ጀምሮ ጉባኤው ይቀጥላል።
መቅረት ይቅርና ማርፈድ ያስቆጫል !
3👍2🕊1
ደብረ ብርሃን ዩ/የቀን ግቢ ጒባኤ
Photo
የጉባኤያችን መጀመሪያው ታርካዊ ቀን ነው!
👍5
በትህትና የእንግዶችን እግር አጥበው ስቀበሉ🤲🤲
23👍2🕊2