አራት ቀናቶች ብቻ ቀሩት!!!
የግቢ ጉባኤያችን የ18ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አራት ቀናቶ ብቻ ቀርተውታል
ሁላችንም በዓሉ የደመቀ እና የተሳካ እንድሆን የበኩላችንን ድርሻ እንድንወጣ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
በተቻለ መጠን ለቀድሞ ተማሪዎቻችን መደወል ከዛም መልዕክት (text) በመላክ ማስታወስ ከእኛ የምጠበቅ ነገር ነው
በመቀጠል ይህንን ባነር ሁላችሁም የግቢ ጉባኤ ልጆች profile በማድረግ ድባቡን አድምቁት።
ይህ የእናት ግቢ ጉባኤ የጥሪ ድምፅ ነው ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን።
የግቢ ጉባኤያችን የ18ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አራት ቀናቶ ብቻ ቀርተውታል
ሁላችንም በዓሉ የደመቀ እና የተሳካ እንድሆን የበኩላችንን ድርሻ እንድንወጣ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
በተቻለ መጠን ለቀድሞ ተማሪዎቻችን መደወል ከዛም መልዕክት (text) በመላክ ማስታወስ ከእኛ የምጠበቅ ነገር ነው
በመቀጠል ይህንን ባነር ሁላችሁም የግቢ ጉባኤ ልጆች profile በማድረግ ድባቡን አድምቁት።
ይህ የእናት ግቢ ጉባኤ የጥሪ ድምፅ ነው ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን።
❤5👍2🕊2🏆1
2 ቀናቶች ብቻ ቀርተዋሉ!
ከወዲሁ እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ልንላችሁ እንወዳለን ።
መርሐ ግብ ዓርብ መጋቢት 19/072017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ እንግዶቻችን በተገኙበት በጸሎት እና በቡራኬ ይጀመራል
የእግዚአብሔርን ቃል እንድትሰሙ የእግዚአብሔር ማዕድ እንድትጋሩ ኑ ኑ ኑ!!!
ከወዲሁ እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ልንላችሁ እንወዳለን ።
መርሐ ግብ ዓርብ መጋቢት 19/072017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ እንግዶቻችን በተገኙበት በጸሎት እና በቡራኬ ይጀመራል
የእግዚአብሔርን ቃል እንድትሰሙ የእግዚአብሔር ማዕድ እንድትጋሩ ኑ ኑ ኑ!!!
👍7👏2🏆1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አንድ ቀን ብቻ ቀረው!!!!!
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን
ነገ ማለትም መጋቢት 19/07/2017 ዓ.ም መርሐ ግብራችን በይፋ ይጀመራል ሁላችንም አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅብናል።
T-shirt መግዛት የምትፈልጉ እያለቀ ስለሆነ በፍጥነት ደውሉልን።
ስልክ:-+251924275669
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን
ነገ ማለትም መጋቢት 19/07/2017 ዓ.ም መርሐ ግብራችን በይፋ ይጀመራል ሁላችንም አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅብናል።
T-shirt መግዛት የምትፈልጉ እያለቀ ስለሆነ በፍጥነት ደውሉልን።
ስልክ:-+251924275669
👍6❤4🕊2🏆2
''ያለ ማንጐራጐር እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ፤(1 ጴጥሮስ 4
9)
የመጀመሪያው ቀን❤❤❤❤
ዛሬ ማለትም ዕለተ ዓርብ 19/07/2017 ዓ.ም የግቢ ጉባኤያችን የምሥረታ በዓል የመጀመሪያው ቀን እንዲህ ያማረ ሁኖ በጸሎት እና በቡራኬ ተጀምሯል ።
በመርሐ ግብሩ ላይ
በቃለ ወንጌል :-መላከ ታቦር የኔታ ሀይለ ኢየሱስ ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር የመገቡን ስሆን
ቀጥሎም ዝማሬ ቀርቦ በመጨረሻም ለዛሬው በጸሎት ተዘግቶ መርሐ ግብሩ አብቅቷል ።
ነገ ማለትም መጋቢት 20/07/2017 ዓ.ም ይህ ጉባኤ ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል ።
ነገ ከጥዋቱ 3:00 ጀምሮ ጉባኤው ይቀጥላል።
መቅረት ይቅርና ማርፈድ ያስቆጫል !
9)
የመጀመሪያው ቀን❤❤❤❤
ዛሬ ማለትም ዕለተ ዓርብ 19/07/2017 ዓ.ም የግቢ ጉባኤያችን የምሥረታ በዓል የመጀመሪያው ቀን እንዲህ ያማረ ሁኖ በጸሎት እና በቡራኬ ተጀምሯል ።
በመርሐ ግብሩ ላይ
በቃለ ወንጌል :-መላከ ታቦር የኔታ ሀይለ ኢየሱስ ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር የመገቡን ስሆን
ቀጥሎም ዝማሬ ቀርቦ በመጨረሻም ለዛሬው በጸሎት ተዘግቶ መርሐ ግብሩ አብቅቷል ።
ነገ ማለትም መጋቢት 20/07/2017 ዓ.ም ይህ ጉባኤ ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል ።
ነገ ከጥዋቱ 3:00 ጀምሮ ጉባኤው ይቀጥላል።
መቅረት ይቅርና ማርፈድ ያስቆጫል !
❤3👍2🕊1
