በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ዕለተ ቅዳሜ ቀን 13/07/2017 ዓ.ም
ጠዋት ከ 3:00-6:00 የበረከት ሥራ ስላለ ሁላችሁም ተቀሳቅሳችሁ እንድትመጡ ።
ከሰዓት ከ10:00-12:00 የክፍላት ውይይት።
ከ8-10ሰዓት ለ2ኛ ዓመት ክርስቲያናዊ ህይወት እና ስነምግባር ኮርስ ቦታ አዳራሽ ።
ከ8-10 ሰዓት ለ4ኛ እና 5ኛ ዓመት ነገረ ቤተክርስቲያን ኮርስ ቦታ ቤዝመንት።
ከ10-12ሰዓት ለ1ኛ ዓመት ሀይማኖት እና ሳይንስ ኮርስ ቦታ አዳራሽ ።
ከ10-12ሰዓት ለ3ኛ ዓመት የቤተክርስቲያን ታሪክ ኮርስ ቦታ ቤዝመንት።
ከ12:15-1:30 መዝሙር ጥናት ።
ከሰዓት ከ11-12 ሰዓት ከአባል ለተነሱ ጥያቄዎች መልስ ምሰጥበት ቀን ነው።
ጠዋት ከ12:15-1:30 መዝሙር ጥናት ።
ከሰዓት ከ11:00-12:00 መዝሙር ጥናት ።
ጠዋት ከ12:15-1:30 የአዳራሽ ጽዳት ስለምንኖር ሁሉም የግቢ ጉባኤው አባል እንድገኝ።
ከሰዓት ከ11-12 ሰዓት የህይወት ትምህርት ።
ጠዋዉ ከ12:15-1:30 ቅዳሴ ተሰጥኦ ።
ከሰዓት ምንም አይነት መርሐ ግብር አይኖርም።
ጠዋት ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል ስለሆነ ምንም አይነት መርሐ ግብር አይኖርም ።
ከሰዓት ከ10:00-12:00 የዓርብ ጸሎት ከምመጡ እንግዶች ጋር በአንድነት የምናደርስበት እና በተጋባዥ መምህራን ት/ት የምሰጥበት ቀን ነው።
አብነት ትምህርት በነበረበት ይቀጥላል ከቅዳሜ ውጭ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር።
ዕለተ ቅዳሜ ቀን 13/07/2017 ዓ.ም
የሳምንቱ መርሐ ግብር
ቅዳሜ
ጠዋት ከ 3:00-6:00 የበረከት ሥራ ስላለ ሁላችሁም ተቀሳቅሳችሁ እንድትመጡ ።
ከሰዓት ከ10:00-12:00 የክፍላት ውይይት።
እሁድ
ከ8-10ሰዓት ለ2ኛ ዓመት ክርስቲያናዊ ህይወት እና ስነምግባር ኮርስ ቦታ አዳራሽ ።
ከ8-10 ሰዓት ለ4ኛ እና 5ኛ ዓመት ነገረ ቤተክርስቲያን ኮርስ ቦታ ቤዝመንት።
ከ10-12ሰዓት ለ1ኛ ዓመት ሀይማኖት እና ሳይንስ ኮርስ ቦታ አዳራሽ ።
ከ10-12ሰዓት ለ3ኛ ዓመት የቤተክርስቲያን ታሪክ ኮርስ ቦታ ቤዝመንት።
ሰኞ
ከ12:15-1:30 መዝሙር ጥናት ።
ከሰዓት ከ11-12 ሰዓት ከአባል ለተነሱ ጥያቄዎች መልስ ምሰጥበት ቀን ነው።
ማክሰኞ
ጠዋት ከ12:15-1:30 መዝሙር ጥናት ።
ከሰዓት ከ11:00-12:00 መዝሙር ጥናት ።
ረብዕ
ጠዋት ከ12:15-1:30 የአዳራሽ ጽዳት ስለምንኖር ሁሉም የግቢ ጉባኤው አባል እንድገኝ።
ከሰዓት ከ11-12 ሰዓት የህይወት ትምህርት ።
ሐሙስ
ጠዋዉ ከ12:15-1:30 ቅዳሴ ተሰጥኦ ።
ከሰዓት ምንም አይነት መርሐ ግብር አይኖርም።
ዓርብ
ጠዋት ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል ስለሆነ ምንም አይነት መርሐ ግብር አይኖርም ።
ከሰዓት ከ10:00-12:00 የዓርብ ጸሎት ከምመጡ እንግዶች ጋር በአንድነት የምናደርስበት እና በተጋባዥ መምህራን ት/ት የምሰጥበት ቀን ነው።
አብነት ትምህርት በነበረበት ይቀጥላል ከቅዳሜ ውጭ!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር።
👍3❤2😭1
እነዚህ በደብረብርሃን ዩንቨርስቲ በቀን ግቢ ጉባኤ ለ18ኛ ዓመት ለግቢ ጉባኤያችን የምሥረታ በዓል ምክንያት በማድረግ የተዘጋጁ ናቸው ሁላችሁም እየገዛችሁ ይህንን ታላቅ በዓል በድምቀት ከምመጡ እንግዶቻችንም ጋር በአንድነት እናከብራለን።
በፈለጋቹት size ታገኛላችሁ
1,medium
2,large
3,xxl
አለላችሁ በየክፍል ተጠሪዎቻችሁ በኩል
ወይም ደግሞ በግቢ ጉባኤው ልማት ሱቅ አካባቢ ይገኛል።
ባሉበት ሁነው ይዘዙን እናደርሳለን :-+251924275669
ዋጋ=300 ብር ብቻ
በፈለጋቹት size ታገኛላችሁ
1,medium
2,large
3,xxl
አለላችሁ በየክፍል ተጠሪዎቻችሁ በኩል
ወይም ደግሞ በግቢ ጉባኤው ልማት ሱቅ አካባቢ ይገኛል።
ባሉበት ሁነው ይዘዙን እናደርሳለን :-+251924275669
ዋጋ=300 ብር ብቻ
❤3👍2
አራት ቀናቶች ብቻ ቀሩት!!!
የግቢ ጉባኤያችን የ18ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አራት ቀናቶ ብቻ ቀርተውታል
ሁላችንም በዓሉ የደመቀ እና የተሳካ እንድሆን የበኩላችንን ድርሻ እንድንወጣ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
በተቻለ መጠን ለቀድሞ ተማሪዎቻችን መደወል ከዛም መልዕክት (text) በመላክ ማስታወስ ከእኛ የምጠበቅ ነገር ነው
በመቀጠል ይህንን ባነር ሁላችሁም የግቢ ጉባኤ ልጆች profile በማድረግ ድባቡን አድምቁት።
ይህ የእናት ግቢ ጉባኤ የጥሪ ድምፅ ነው ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን።
የግቢ ጉባኤያችን የ18ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል አራት ቀናቶ ብቻ ቀርተውታል
ሁላችንም በዓሉ የደመቀ እና የተሳካ እንድሆን የበኩላችንን ድርሻ እንድንወጣ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
በተቻለ መጠን ለቀድሞ ተማሪዎቻችን መደወል ከዛም መልዕክት (text) በመላክ ማስታወስ ከእኛ የምጠበቅ ነገር ነው
በመቀጠል ይህንን ባነር ሁላችሁም የግቢ ጉባኤ ልጆች profile በማድረግ ድባቡን አድምቁት።
ይህ የእናት ግቢ ጉባኤ የጥሪ ድምፅ ነው ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን።
❤5👍2🕊2🏆1
2 ቀናቶች ብቻ ቀርተዋሉ!
ከወዲሁ እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ልንላችሁ እንወዳለን ።
መርሐ ግብ ዓርብ መጋቢት 19/072017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ እንግዶቻችን በተገኙበት በጸሎት እና በቡራኬ ይጀመራል
የእግዚአብሔርን ቃል እንድትሰሙ የእግዚአብሔር ማዕድ እንድትጋሩ ኑ ኑ ኑ!!!
ከወዲሁ እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ ልንላችሁ እንወዳለን ።
መርሐ ግብ ዓርብ መጋቢት 19/072017 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ እንግዶቻችን በተገኙበት በጸሎት እና በቡራኬ ይጀመራል
የእግዚአብሔርን ቃል እንድትሰሙ የእግዚአብሔር ማዕድ እንድትጋሩ ኑ ኑ ኑ!!!
👍7👏2🏆1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አንድ ቀን ብቻ ቀረው!!!!!
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን
ነገ ማለትም መጋቢት 19/07/2017 ዓ.ም መርሐ ግብራችን በይፋ ይጀመራል ሁላችንም አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅብናል።
T-shirt መግዛት የምትፈልጉ እያለቀ ስለሆነ በፍጥነት ደውሉልን።
ስልክ:-+251924275669
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን
ነገ ማለትም መጋቢት 19/07/2017 ዓ.ም መርሐ ግብራችን በይፋ ይጀመራል ሁላችንም አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅብናል።
T-shirt መግዛት የምትፈልጉ እያለቀ ስለሆነ በፍጥነት ደውሉልን።
ስልክ:-+251924275669
👍6❤4🕊2🏆2
''ያለ ማንጐራጐር እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ፤(1 ጴጥሮስ 4
9)
የመጀመሪያው ቀን❤❤❤❤
ዛሬ ማለትም ዕለተ ዓርብ 19/07/2017 ዓ.ም የግቢ ጉባኤያችን የምሥረታ በዓል የመጀመሪያው ቀን እንዲህ ያማረ ሁኖ በጸሎት እና በቡራኬ ተጀምሯል ።
በመርሐ ግብሩ ላይ
በቃለ ወንጌል :-መላከ ታቦር የኔታ ሀይለ ኢየሱስ ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር የመገቡን ስሆን
ቀጥሎም ዝማሬ ቀርቦ በመጨረሻም ለዛሬው በጸሎት ተዘግቶ መርሐ ግብሩ አብቅቷል ።
ነገ ማለትም መጋቢት 20/07/2017 ዓ.ም ይህ ጉባኤ ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል ።
ነገ ከጥዋቱ 3:00 ጀምሮ ጉባኤው ይቀጥላል።
መቅረት ይቅርና ማርፈድ ያስቆጫል !
9)
የመጀመሪያው ቀን❤❤❤❤
ዛሬ ማለትም ዕለተ ዓርብ 19/07/2017 ዓ.ም የግቢ ጉባኤያችን የምሥረታ በዓል የመጀመሪያው ቀን እንዲህ ያማረ ሁኖ በጸሎት እና በቡራኬ ተጀምሯል ።
በመርሐ ግብሩ ላይ
በቃለ ወንጌል :-መላከ ታቦር የኔታ ሀይለ ኢየሱስ ሕይወት የሆነውን ቃለ እግዚአብሔር የመገቡን ስሆን
ቀጥሎም ዝማሬ ቀርቦ በመጨረሻም ለዛሬው በጸሎት ተዘግቶ መርሐ ግብሩ አብቅቷል ።
ነገ ማለትም መጋቢት 20/07/2017 ዓ.ም ይህ ጉባኤ ቀጥሎ የሚደረግ ይሆናል ።
ነገ ከጥዋቱ 3:00 ጀምሮ ጉባኤው ይቀጥላል።
መቅረት ይቅርና ማርፈድ ያስቆጫል !
❤3👍2🕊1
