ለጤና ክበብ አባላት
ነገ ሃሙስ ሰኔ 01/2015ዓ ም የ Swiss Diagnostics ማዕከል ለመጎብኘት የተያዘው ፕሮግራም የተሳካ ስለሆነ ተሳታፊ የሆናችሁ ተማሪዎች የመጀመሪያው ክ/ጊዜ እንደተጠናቀቀ 3 : 10 ሰዓት ላይ ከግቢ ወደ ማዕከሉ ጉዞ የምንጀምር መሆኑን እያሳወቅን በእናንተ በኩል አሰፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ነገ ሃሙስ ሰኔ 01/2015ዓ ም የ Swiss Diagnostics ማዕከል ለመጎብኘት የተያዘው ፕሮግራም የተሳካ ስለሆነ ተሳታፊ የሆናችሁ ተማሪዎች የመጀመሪያው ክ/ጊዜ እንደተጠናቀቀ 3 : 10 ሰዓት ላይ ከግቢ ወደ ማዕከሉ ጉዞ የምንጀምር መሆኑን እያሳወቅን በእናንተ በኩል አሰፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
Forwarded from Don Bosco Catholic High School (A.A)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የ2015 ዓ.ም የHealth club አባላት ከSwiss Diagnostic ማዕከል ባለቤት አርቲስት የትናየት ጋር የነበራቸው ቆይታ በትንሹ ...