ለጤና ክበብ አባላት
ነገ ሃሙስ ሰኔ 01/2015ዓ ም የ Swiss Diagnostics ማዕከል ለመጎብኘት የተያዘው ፕሮግራም የተሳካ ስለሆነ ተሳታፊ የሆናችሁ ተማሪዎች የመጀመሪያው ክ/ጊዜ እንደተጠናቀቀ 3 : 10 ሰዓት ላይ ከግቢ ወደ ማዕከሉ ጉዞ የምንጀምር መሆኑን እያሳወቅን በእናንተ በኩል አሰፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ነገ ሃሙስ ሰኔ 01/2015ዓ ም የ Swiss Diagnostics ማዕከል ለመጎብኘት የተያዘው ፕሮግራም የተሳካ ስለሆነ ተሳታፊ የሆናችሁ ተማሪዎች የመጀመሪያው ክ/ጊዜ እንደተጠናቀቀ 3 : 10 ሰዓት ላይ ከግቢ ወደ ማዕከሉ ጉዞ የምንጀምር መሆኑን እያሳወቅን በእናንተ በኩል አሰፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን።