Don Bosco School G12(2015)
454 subscribers
223 photos
3 videos
184 files
12 links
Download Telegram
Channel name was changed to «Don Bosco School G11(2014)»
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ውድ ተማሪዎቻችን እንዲሁም ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ !!
በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
We wish you a Happy Maulid !!

በመውሊድ በዓል ምክንያት ሰኞ ፣ጥቅምት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ የሚውል ሲሆን ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 9 ቀን 2014 ዓ.ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ውድ ተማሪዎቻችን እና የተከበራችሁ ወላጆች ነገ ሰኞ(ህዳር 27/03/2014ዓ.ም) የተማሪዎች የት/ቤት ቆይታ እስከ 6:30 መሆኑን እያሳወቅን ነገ የሳምንቱን የዘመቻ ኘሮግራም እና የተማሪዎች የት/ቤት ቆይታ በተመለከተ በዝርዝር በደብዳቤ የምናሳውቃችሁ መሆኑን እንገልፃለን።
ውድ ተማሪዎቻችን እንደምን አመሻችሁ!የግሪን ክበብ አባላት የሆናችሁ ተማሪዎች ነገ 1:00 ሰዓት ላይ ጋርመንት አደባባይ ላይ ችግኝ የመንከባከብና ውሃ የማጠጣት ዘመቻ ስለሚካሄድ በተጠቀሰው ሰዓት ት/ቤት እንድትገኙልን እያሳወቅን የተሰጠን ኮታ ትንሽ ስለሆነ ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ የምንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።