Forwarded from Don Bosco School G12(2014)
ስማችሁ ከላይ የተጠቀሰው ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ ሃምሌ 17/2013ዓም በሚካሄደው የወላጆች ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን
የተከበራችሁ የት/ቤታችን ወላጆችና ተማሪዎች እንደምን አመሻችሁ! የነገው ስብሰባ የሚደረገው በጊቢያች (ዶን ቦስኮ መካኒሳ) ያለው አዳራሽ (በተለምዶ የወጣቶች ማዕከል ተብሎ በሚጠራው) መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን::
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናችሁ ውድ ተማሪዎቻችን እንዲሁም ወላጆች በሙሉ እንኳን ለ1ሺህ 496ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ !!
በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
We wish you a Happy Maulid !!
በመውሊድ በዓል ምክንያት ሰኞ ፣ጥቅምት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ የሚውል ሲሆን ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 9 ቀን 2014 ዓ.ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
We wish you a Happy Maulid !!
በመውሊድ በዓል ምክንያት ሰኞ ፣ጥቅምት 8 ቀን 2014 ዓ.ም ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ የሚውል ሲሆን ማክሰኞ ፣ ጥቅምት 9 ቀን 2014 ዓ.ም መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡