Don Bosco School G12(2015)
454 subscribers
223 photos
3 videos
184 files
12 links
Download Telegram
የእስልምና እምነት ተከታይ ለሆናቹ ውድ ተማሪዎቻችን እንኳን ለ1ሺህ 442ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል አደረሳችሁ !!
በዓሉ የሰላም የጤና እንዲሁም የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
We wish you a Happy Eid Mubarak!
ውድ ተማሪዎቻችን ነገ ዓርብ ግንቦት 20/2013 ዓም ሀገራዊ በዓል national holiday(the downfall of Derg) በመሆኑ ት/ቤት ዝግ መሆኑን እናሳውቃለን።
ውድ ተማሪዎቻችን ነገ ሰኞ ሰኔ14/2013ዓም በአገራዊ ምርጫ ምክንያት ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።
ስማችሁ ከላይ የተጠቀሰው ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ ሃምሌ 17/2013ዓም በሚካሄደው የወላጆች ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እንድትገኙ እናሳስባለን
የተከበራችሁ የት/ቤታችን ወላጆችና ተማሪዎች እንደምን አመሻችሁ! የነገው ስብሰባ የሚደረገው በጊቢያች (ዶን ቦስኮ መካኒሳ) ያለው አዳራሽ (በተለምዶ የወጣቶች ማዕከል ተብሎ በሚጠራው) መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን::