የዒድ አል-ፈጥር በዓል ሀሙስ ነው።
በዛሬው ዕለት አዲስ የሸዋል ጨረቃ ሊታይ ባለመቻሉ የዘንድሮው ዒድ አል - ፈጥር የሚውለው ዕለተ ሐሙስ ግንቦት 5 ቀን 2013 መሆኑን ተረጋግጣል።
በዛሬው ዕለት አዲስ የሸዋል ጨረቃ ሊታይ ባለመቻሉ የዘንድሮው ዒድ አል - ፈጥር የሚውለው ዕለተ ሐሙስ ግንቦት 5 ቀን 2013 መሆኑን ተረጋግጣል።
ውድ ተማሪዎቻችን ነገ ዓርብ ግንቦት 20/2013 ዓም ሀገራዊ በዓል national holiday(the downfall of Derg) በመሆኑ ት/ቤት ዝግ መሆኑን እናሳውቃለን።
ውድ ተማሪዎቻችን ነገ ሰኞ ሰኔ14/2013ዓም በአገራዊ ምርጫ ምክንያት ትምህርት የማይኖር መሆኑን እናሳውቃለን።