Dark truth
520 subscribers
178 photos
12 videos
እንኳን ለሞት ቀርቶ ዝምታ ለዋጠው ለኑሮም አልሰጋን አፈር ለሚያስጌጠው!!
Download Telegram
“ጭንቅላቴን አሳርፌ በምቾት እና በአስተማማኝ ሁኔታ የምተኛበት ብቸኛው ቦታ የእናቴ ጭን ነው።”

                  ―ቮልቴር
15
እናት ሁሉ ነገር ናት እናታቹን ውደዱ አክብሩ.. ቡሀላ ናፍቆት ፀፀት...!😣😞
9😢3👍2💔2
#100% true
👍61🔥1👏1
ምንም ግዜ ቢፈጅ ሁሉም የዘራውን ያጭዳል! አንድ በ አንድ ይከፍላታል ፤ ሁሉም ሰው እዳ አለበት አንድ ቀን ሚከፍለው!!!!!
9
“ምንም የማይሰጥ ምንም አያገኝም። ትልቁ መከራ መፈቀር ሳይሆን አለማፍቀር ነው!።”

            ―አልበርት ካሙ
12😢3👍2🔥2
«ከአሁን በኋላ ህይወቴን የመቀየር ፍላጎቴ ተሟጦ አልቋል። ምንአልባት  ዘመኑ አልፎብኛል። በተለይም የኖርኩትን እድሜ ወደኋላ መለስ ብዬ ሳስበው በጣም ነው የምጸየፈው!። እኔ ሌት እና ቀን የምሰራ ከንቱ ባሪያ ነኝ። ይህ ሁሉ በወሩ መጨረሻ ለመኖር የሚያበቃ አነስተኛ ገንዘብ ለማግኘት ነው። አሁን ያለውበት ሁኔታ ይሄን ይመስላል። ታድያ ሰው ከጊዜ ወደ ጊዜ ህይወቱን በምሬት መራገሙ ትክክል አይደለምንህ?»

― ዶስቶይቭስኪ
9😢4👍2
“በዚህ ዓለም ላይ ደስተኛና ስኬታማ ለመሆን የሚያስፈልጉን ሶስት ቁልፍ ነገሮች ቢኖሩ . . ደደብነት፣ ራስ ወዳድነትና ስለትርፍ ማሰብ ነው። ቢሆንም አስታውሱ  የመጀመርያው master key ነው።”

:- ጉስታቭ ፍሎበርት
😁11👍5
#100% true
👍8😢53🔥1
Dark truth
“ሌሎች እናንተ ሳትኖሩ በፊት ብቻቸውን ኖረዋል፤ ወደፊትም ያለእናንተም ይኖራሉ። የሆነ ሰው የሚፈልግን ይመስላችኋል? ዳቦ አይደላችሁም፤ ውሃ አይደላችሁም ማንም አይፈልጋችሁም” 🫤         ―ማክሲም ጎርኪ
ባዶነት ከተሰማህ ደስ ይበልህ ። ትክክለኛው ማንነትህ ነው ቤተሰብ ጓደኛ ገንዘብ ፍቅረኛ አለኝ ብለህ ካሰብክ እንዳትሸወድ ባዶ ነህ ከትክክለኛው ማንነትህ፣ከባዶነትህ ውጪ ላንተ ማንም የለህም ይህንን ስታቅ ትጠነክራለህ ባዶነትህን ተቀበለው።
🔥82🤝2👍1
#Habesha_Mentality
ካልታማህ ተረስተሃል ማለት ነው...፤ ...አንዱ ለቀስተኞች እንዳይራቡ በማሰብ ተሯሯጦ ውሃ እና ምግብ ሲያመጣላቸው፤ እየበሉ ምን ያህል ደስ ብሎት ነው ተሯሯጦ ምግብ የሚያመጣለን ኤሄ ክፉ አሉ ይባላል።
🤣12😁51🤝1
Dark truth
“ጭንቅላቴን አሳርፌ በምቾት እና በአስተማማኝ ሁኔታ የምተኛበት ብቸኛው ቦታ የእናቴ ጭን ነው።”                   ―ቮልቴር
“እንደሌሎች ልጆች አልነበርኩም፤ ሲከፋኝ ከእናቴ እቅፍ ይልቅ ወደ አልጋዬ መሄድ እመርጣለሁ..”

                 —ቫን ጎግ
💔43😭3
ሴጣን ሲፈትንህ ሴትን ይልክብሀል .. ጠንክር በፈተና እንዳትውድቅ
👍9🤣6👎2🔥2😁2🤝2
#100% true
👍74🔥2
ቼ ጉ ቬ ራ

ስንፍና እና ፍርሀታቹን ከላያቹ ላይ አራግፉት ውድቀታቹ እንዳይከፋ!!!!
11🔥4👍3
Dark truth
....አዳም የበሰበሰ በለስ ውጦ ከዚህች ኤደን ነው ያወጣን? ወደ ሞት ወደ ጦርነት ወደ ደም ወደ አርበኝነት ወደ ባንዳነት? 😕😕……. ያቺ ሴት ያቺ ቂልና ቀልቃላ ሴት፡፡ ያቺ ሄዋን የምትባል ሀጠራው!...... ህማማትና በገና /Book Excerpt #አዳም_ረታ
ሴት ሁኚ!!!
ሴትነትሽ ልብ አቶ ፆታ ብቻ ሆኖ እንዳይቀር ሴት ሆኖ ሴት መሆን ቀላል እንዳይመስልሽ ፅጌሬዳ ከማማሯ በላይ እሾህ ማብቀሏ ጠቅሟታል be care full ዛሬ አንገቱን ደፍቶ ያኖረሽ አባትሽ የማንም መጫወቻ እንድትሆኚ አይደለም ዛሬ የምትሰሪው ነገ የልጆችሽን አንገት ዝቅ እንደማያደርግ እራስሽን በሚስጥር ጠይቂ ልክ "እንደ እናትሽ ልባም ሁኚ"

"ለሁሉም ጊዜ አለው"
8🔥4👍3
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
3
ትዳር/ጋብቻ ፤ ፍቅረኛችን ነገ እንዳትከዳን ስለምንፈራ በማህበረሰብ እና በሕግ ፊት ውል እንፈርማለን ፤ ፍፁም አስቀያሚና ዘግናኝ ነገር ነው፡፡ ፍቅርን ወደ ውል መለወጥ፣ ህግን ከፍቅር ማስቀደም ማለት፣ ማህበረሰብን ከራስህ ህልውና ማስቀደም ማለት ነው። የፍርድ ቤቶችን የጦር ሠራዊቱን፣ የፖሊሲንና የዳኞችን ከለላ በመሻት ጥምረታችሁን የተረጋገጠ ለማድረግ መጣር ማለት ነው፡፡
ነገ ጠዋት ማንም አያውቅም፡፡ ፍቅር እንደነፉስ ሽውታ ሆኖ ድጋሚ ታገኘው ይሆናል፣ ፈጽሞ ላይመጣም ይችላል።
4🤔3👍2🔥2😁1🤬1
Dark truth pinned «ሁሌም አውቀክም ቢሆን ለቀልድም እንኳን ቢሆን በራስክ ላይ መጥፎ ንግግሮችን አትናገር ሳታስበው እራስክ ያልከው ነገር ተብትቦክ ታገኘዋለክ። ሁሌም መልካምን ቃል ዝራ። @darktrut»