#ከተራ2016
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በቤተክርስቲያኗ ሥርዓት እና ትውፊት መሰረት የ2016 ዓ/ም የጥምቀት ከተራ በዓልን በመላው ሀገሪቱ አክብረዋል።
በተለይ በአዲስ አበባ ከተራ ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሯል።
ታቦታት ከየአብያተክርስቲያናቱ ወጥተው ወደ የማደሪያቸው ባህረ-ጥምቀት ገብተዋል።
በዛሬው ዕለትም በመላው ሀገሪቱ የጥምቀት በዓል ይከበራል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በቤተክርስቲያኗ ሥርዓት እና ትውፊት መሰረት የ2016 ዓ/ም የጥምቀት ከተራ በዓልን በመላው ሀገሪቱ አክብረዋል።
በተለይ በአዲስ አበባ ከተራ ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሯል።
ታቦታት ከየአብያተክርስቲያናቱ ወጥተው ወደ የማደሪያቸው ባህረ-ጥምቀት ገብተዋል።
በዛሬው ዕለትም በመላው ሀገሪቱ የጥምቀት በዓል ይከበራል።
Forwarded from Dani talk show _ዳኒ ቶክ ሾው
Forwarded from Dani talk show _ዳኒ ቶክ ሾው
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Dani talk show _ዳኒ ቶክ ሾው
የጋዜጠኛ አስፋው መሸሻ የቀብር ስነ ስርዓት ከሚሊየም አዳራሽ ወድ ስላሴ ቤተ ክርስትያን ሽኝት ስናደረግ