።CORE NOTE📚
2.24K subscribers
231 photos
99 files
108 links
ᴘʀᴇᴘᴀʀᴇ ʏᴏᴜʀsᴇʟғ ғᴏʀ ᴍᴏʀᴇ.
Contact : @kenny_adane
Follow us:

https://linktr.ee/dr.core1
Download Telegram
ጥንቃቄ
Alarming 🚨🚨⚠️

A referred cases of suspected viral hemorrhagic fever from Jinka Hospital have died at Wolaita Sodo University Hospital and Hawassa University Comprehensive Specialized Hospital ‼️

MOH is ignoring the death of the people and Heath Professionals as usual despite WHO has given adequate attention for the outbreak!

No More MOH Officials!
They failed health professionals, the people and the country at large! Enough is Enough!
MOH really failed Ethiopia! Reform is mandatory ‼️

@core_note
🤬15
#ዶ/ር ቴድሮስ አድሀኖም ጂንካ አካባቢ የተከሰተውን ወረርሽኝ ለመከላከል 300 ሺህ ዶላር በአለም ጤና ድርጅት አስቸኳይ ፈንድ በኩል መልቀቃቸውን ገለፁ

የአለም ጤና ድርጅት ከኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር እና አጋር ድርጅቶች ጋር በቅርበት እየሰራ መሆኑን የገለፁት ዶ/ር ቴድሮስ ወደተጠቁት አካባቢዎች ባለሙያዎች፣ መድሀኒቶች እና ሰውነት መከላከያ ቁሳቁሶች መላካቸውን ጠቅሰዋል።

@core_note
 
13
Rwanda_National_Guideline_for_Management_of_Marburg_Virus_Disease.pdf
9.6 MB
Rwanda National Guidelines for Management of Marburg Virus Disease

1st edition
October, 2024
@core_note
2
የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease - MVD)

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ በሰው ልጆች ላይ የሚከሰት ከባድ እና ገዳይ የሆነ የቫይረስ ደም መፍሰስ ትኩሳት (Viral Hemorrhagic Fever) ነው። ይህ በሽታ እንደ ኢቦላ ቫይረስ ካሉ ተላላፊ በሽታዎች ጋር ተመሳሳይ ቤተሰብ አባል ነው።

መንስኤ
በሽታውን የሚያስከትለው የማርበርግ ቫይረስ ነው።
• የሌሊት ወፎች: ቫይረሱ በተፈጥሮ የሚገኘው የፍራፍሬ የሌሊት ወፎች (Rousettus fruit bats) በተባሉ እንስሳት ላይ ነው። በሽታውም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሰው የሚተላለፈው የሌሊት ወፎች በሚበዙባቸው ዋሻዎች ወይም ማዕድናት ውስጥ ለረጅም ጊዜ በመቆየት ነው።
• ከሰው ወደ ሰው: በበሽታው ከተያዘ ሰው ደም፣ ፈሳሾች (መራቢያ አካላት፣ ትውከት፣ ሰገራ) ወይም በእነዚህ ፈሳሾች ከተበከሉ ቁሶች ጋር በቀጥታ ንክኪ ሲፈጠር ይተላለፋል።

ዋና ዋና ምልክቶች
ምልክቶቹ በድንገት ይጀምራሉ (ከ2 እስከ 21 ቀናት ባለው የክትባት ጊዜ ውስጥ)።
የመጀመሪያ ምልክቶች
° ከፍተኛ ትኩሳት
• ከባድ ራስ ምታት
• ከፍተኛ የሰውነት መዛል/ድካም
• የጡንቻ ህመም
• ከባድ ውሀማ ተቅማጥ፣ የሆድ ቁርጠት እና ማስታወክ
• የቆዳ ሽፍታ
• የደም መፍሰስ ምልክቶች (ከ5ኛው ቀን በኋላ): ከድድ፣ ከአፍንጫ፣ ከማህፀን፣ በሰገራ ወይም በትውከት ደም መፍሰስ።
• ግራ መጋባት፣ ንዴት እና ድንጋጤ።

ሕክምና አማራጭ
ለማርበርግ ቫይረስ በሽታ በአሁኑ ጊዜ የጸደቀ ልዩ መድሃኒት ወይም ክትባት የለም። ሆኖም የሚሰጠው ሕክምና: በዋነኛነት የህመምተኛውን ሕይወት ለመደገፍ እና ምልክቶችን ለማስታገስ ነው።

• በደም ሥር ፈሳሾችን (IV fluids) እና ኤሌክትሮላይቶችን በመስጠት ሰውነት ውሀ እንዳይደርቅ (Rehydration) መከላከል፡፡
• የህመም ማስታገሻዎችን እና ሌሎች ምልክት ተኮር ህክምናዎችን መስጠት።

መከላከል መንገዶች
• ከእንስሳት ንክኪ መራቅ: የሌሊት ወፎችንና የሌሊት ወፍ የሚበዛባቸውን ዋሻዎች/ማዕድናት ማስወገድ።
• ንጽህና መጠበቅ: እጅን በሳሙናና በውሃ አዘውትሮ መታጠብ ወይም የእጅ ማጽጃ (sanitizer) መጠቀም።
• የታመሙ ሰዎችን አለመንካት: በበሽታው የተጠረጠሩ ወይም የተረጋገጡ ሰዎችን የሰውነት ፈሳሽ (ደም፣ ፈሳሾች) ከመንካት መቆጠብ እና የቅርብ ንክኪን ማስወገድ።

• የጤና ባለሙያዎች ጥንቃቄ: የጤና ባለሙያዎች በሽተኛን ሲያክሙ ተገቢውን የጥበቃ ቁሳቁስ (PPE) መጠቀም እና የአደጋ ጊዜ መከላከያ ዘዴዎችን መከተል።

• አስከሬን አያያዝ: በበሽታው ለሞ ቱ ሰዎች አስከሬን ንክኪ ያለበት የቀብር ሥርዓት አለማድረግ፤ አስከሬን በልዩ ጥንቃቄ እና ክብር መቀበር።

ስለሆነም ከላይ የተጠቀሱትን መንገዶች በመከተል ራሳችንን ከበሽታው መከላከል የምንችለው ሲሆን ከጤና ሚኒስቴርና ሌሎች አካላት የሚወጡ መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረግ ይገባናል::

@core_note
👍74
💥ሰበር‼️

የጂንካ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ከስራ ተባረሩ !

መርበርግ የተባለ አደገኛ ቫይረስ የ6 ሰዎችን ህይወት በቀጠፈ ማግስት የሆስፒታሉ ሜዲካል የዳይሬክሩ መባረር አነጋጋሪ ሆኗል።

ሜዲካል ዳይሬክተሩ የተባረሩትም አለማቀፉ ሚድያ በቫይረሱ የሞቱ ዜጎች መኖራቸውን በማረጋገጣቸው እንደሆነም የውስጥ ምንጮች ነግረውናል።

ከሰሞኑ ምንነቱ ባልታወቀ በሽታ የ 6 ሰዎች ህልፈትን ተከትሎ የማህበራዊ ሚድያዎች ትኩረት በጂንካ ሆስፒታል ላይ አነጣጥሯል።

ቫይራል ሄሞሬጅክ ፌቨር የተሰኘው አደገኛ የቫይረሶች ቡድን ተከተሰተ መባሉን ተከትሎ በተደረገ የሟቾች የደም ናሙና ምርመራ ውጤት ማርበርግ የተሰኘ አደገኛ ወረርሽኝ መከሰቱ ተሰምቷል።

የሟቾቹ የናሙና ምርመራ ውጤትን መነሻ በማድረግ በፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና በኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት በኩል የወረርሽኙን ክስተት ያረጋገጡ መግለጫዎችም በማህበራዊ ሚድያ ገጾቻቸው ያሰራጩ ሲሆን አለም ዓቀፉ የጤና ድርጅትም አፋጣኝ የገንዘብ፣ የሙያተኛና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉም ይፋ ማድረጉ ይታወሳል።

ይህንን ተከትሎ ከጀርመን ድምጽ ራድዮ ጣቢያ ዶቼቬሌ ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት የጂንካ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር ቢኒያም አስራት የወረርሽኙ ክስተት ሞት ማስከተሉን ያረጋገጡበትን ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ 4 ታካሚዎችና የህክምና እርዳታ ያደረጉላቸው 2 ሀኪሞች፤ 1 ዶክተርና 1 ነርስ ህይወት ማለፍን ያረጋገጡት ሜዲካል ዳይሬክተሩ የሟቾችን ቁጥር መግለጻቸው ተከትሎም ሜዲካል ዳይሬክተሩ ከስራቸው መባረራቸው ተሰምቷል።

የቀረበው ውንጀላም ለአለማቀፉ የሚድያ ተቋም DW የተከሰተውን ሃቅ ያረጋገጠ መረጃ ሰጥተሃል በሚል ውንጀላ መሆኑንም ከሆስፒታሉ የመረጃ ምንጮች ለማረጋገጥ ችለናል።

የፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት በሰጡት በመግለጫ በሆስፒታሉ በቫይረሱ የተጠረጠሩ ሰዎችን እንጂ የሞቱ ሰዎች መኖራቸውን ያልገለጹ ቢሆንም ዳይሬክተሩ ይህንኑ ይፉ ማድረጋቸውን ተከተሎ ከስራ መታገዳቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ደርሷቸዋል።

የተከሰተው ቫይረስ እጅግ አደገኛና ገዳይ መሆኑ እየተገለጸ የሟቾችን ቁጥር መደበቅ ለምን እንደተፈለገ የታወቀ ነገር ባይኖርም ሃቁን ባለመደበቃቸው የተወነጀሉት ሜዲካል ዳይሬክተሩ ዶ/ር ቢኒያም አስራት አደገኛ ዛቻና የእስር ማስፈራሪያ እየደረሱባቸው መሆኑንም ለማረጋገጥ ችለናል።

ከስራ የተባረሩበት ደብዳቤ የደረሳቸው ሜዲካል ዳይሬክተሩን ለማነጋገር ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም በዚህ ጉዳይ ምንም አስተያዬት ለማንም መስጠት እንደማይፈልጉ በመግለጽ ስልካቸውን ዘግተዋል።

ሆኖም ግን የእገዳ ደብዳቤው በክልሉ የጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ እንዳሻው ሽብሩ ጫና አድራጊነት የተጻፈባቸው መሆኑን ከሆስፒታሉ የውስጥ ምንጮች ለማረጋገጥ ችለናል።

በስራው ታታሪና ትጉህ የሆነው የጂንካው ተወላጅ ዶ/ር ቢኒያም ሆስፒታሉን ለማሻሻል እየተጋ ቢሆንም በተደጋጋሚ ጫና ውስጥ መቆየቱን ጠቁመው እውነተኛ መረጃ መስጠት ኃላፊነቱን በመወጣቱ ሊመሰገን ሲገባው ከስራ መታገዱ ተገቢ አይደለም ብለዋል።

በአለማቀፉ የጤና ተቋም ተረጋግጦ በመንግስት መግለጫ በተሰጠበት ጉዳይ መረጃ ምንም አይነት ክልከላ በሌለበት፤ ዶ/ሩ መባረር እውነታን ለመደበቅ የሚፈልግ አካል ሴራ ሊሆን ይችላል የሚሉት ምንጮቹ ሃቀኛ መረጃ እንዲሸፈን የተፈለገበት ምክንያት ግን ምን ሊሆን እንደሚችል አናቅም ብለዋል።

አስደንጋጭ እልቂት ያስከትላል የሚለው የቫይረሱ ስጋት ባጠላበት ጂንካ ሆስፒታል ከሟቾች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸው በርካታ ዜጎች በተጠርጣሪነት ተለይተው በሚገኙበት በዚህ ወቅት

በከፍተኛ መደናገጥ ውስጥ የሚገኘው ነዋሪ ከመንግስት የሚሰጡ መመሪያዎችና የጥንቃቄ መልዕክት እየተጠባበቀ ቢሆንም የክልሉ ጤና ቢሮና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት መገኛ በሆነው ጅንካ ክስተቱን በተመለከተ የክልሉ ልሳን የሆነው የደቡብ ሬድዮና ቴሌቭዥን ድርጅትም፤ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥንንም ሆነ ሌሎች ሚድያዎች ዝምታን መምረጣቸው አነጋጋሪ ሆኗል።”

💥 ዶ/ር ቢኒያም አስራት በአስቸኳይ ወደ ስራው እንዲመለስ እንጠይቃለን! እውነት መናገር መረጃ ለሚዲያ መስጠት ወንጀል አይደለም። የሚመለከታቸው አለም አቀፍ ተቋማት ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ እንጠይቃለን። EHPM ለአለም አቀፍ ተቋማት እና ኤምባሲዎች በቀጣይ ቀናት ደብዳቤ የሚያስገባ ይሆናል።

በጂንካ ያላቹ ጤና ባለሞያዎች ስለ ዶ/ር ቢኒያም እና በMVD ምክንያት ስለሞቱት 6 ሰዎች የተብራራ መረጃ ላኩልን!

@core_note
😢85
ERMP 2025 (2018 academic year) will be open for a period of Tahisas 6-20, 2018 EC (December 15-29, 2025 GC)

@core_note
1👍1
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
________

የጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Public Health, Anesthesia, Pharmacy, Medical Laboratory Science, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatric & Child Health Nursing, Emergency & Critical Care Nursing, Surgical Nursing, Physiotherapy, Optometry እና Human Nutrition ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቀው የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በታህሳስ 2018 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡

ስለሆነም አዲስም ሆነ ነባር፣ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hpe.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ እና የኦንላይን ምዝገባው ከታህሳስ 02/2018 እስከ ታህሳስ 12/2018 ዓ.ም ብቻ የሚቆይና ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፦

ተመዛኞች ምዝገባውን ለማካሄድ የኢትዮጵያ ዲጅታል መታወቂያ- ፋይዳ (Ethiopian Digital ID Card) ግዴታ መሆኑን አውቃችሁ የፋይዳ መለያ ልዩ ቁጥር (FIN) በትክክል እንድታስገቡ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቀርቶ ለሚፈጠረው መጉላላት የጤና ሚኒስቴር ሃላፊነት የማይወስድ መሆኑ እናሳውቃለን።

ለተጨማሪ መረጃ የጤና ሚኒስቴር ቴልግራም ቻናል ይመልከቱ t.me/M0H_EThiopia

Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia
Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB
4
የትፍ_ሰዓት_ክፍያ_23_ሚኒስቴር_መስሪያ_ቤቶች.pdf
2.3 MB
"ይህ መመሪያ ሲቪል ሰርቪስ ድረገፅ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተፈፃሚ ይሆናል!"

የትርፍ ሰዓት አከፋፈል መመሪያ ፣ ታህሳስ 7፣ 2018 ዓ.ም

Maximum duty hours = 212 hrs

Calculation based on = 1.25x ,1.5x , 2x , 2.5x

@core_note
👎21👍1
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
__________

ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው በታህሳስ 23 እና 24/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን ለተጨማሪ መረጃዎች የጤና ሚኒስቴር ቴልግራም ቻናልን( t.me/M0H_EThiopia) ይመልከቱ።

Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia
Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia
Telegram: t.me/M0H_EThiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB
1
Another intern doctor lost from the University of Gondar. Such a young life gone, this is deeply painful. It forces us to ask what is happening to our medical trainees and who will take responsibility to study the causes and find solutions.

Rest in peace, Dr. Mary Abebe.
😢30
Urogynecology and reconstructive pelvic surgery sub-speciality graduates of Jimma University, 2026

Picture 1: pictured from left to right: Dr. Bezza Kedida, Dr. Eyob Asefa, Dr. Ukasha Ayanage, Dr. Rebi Ali

Picture 2 & 4: pictured with their instructors

Picture 3: pictured with their instructors from Lyon University, Professor George M, & Dr. Stephen
3
#Update
#NGAT‼️

የNGAT ምዝገባ ተጀምሯል‼️


ምዝገባው የሚጠናቀቀው፦
ጥር 14/2018 ዓ.ም

የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ (ሊንኩ ክፍት እስከሚደረግ በትዕግስት ይሞክሩ።)

🔔 ሁሉም አመልካቾች የፋይዳ መታወቂያ ሊኖራችሁ ይገባል የተባለ ሲሆን፤ የምዝገባ እና የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በቴሌብር በኩል ብቻ መከፈል ይኖርባችኋል።

ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን ወደፊት የሚያሳውቅ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል።

Follow us at @core_note
6🙏3
Dear ERMP 2025 applicants

After a lengthy journey of screening of registered applicants, we are on the final step of finalizing the confirmation process, and by early next week, we’ll post a list of eligible candidates for the exam disaggregated by exam hub, together with an instruction about the exam. So far, more than 3000 applicants have been registered, and 2534 of them are confirmed.

Hereby, we would like to inform you that the ERMP 2025 (2018 academic year) entrance exam is scheduled to be conducted on Yekatit 9 and 10, 2018 EC (February 16 and 17, 2026 GC) nationally in the selected exam hubs.


Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia
Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia
Telegram: t.me/M0H_EThiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB
6
ማስታወቂያ
ለጤና ባለሙያዎች በሙሉ

ጤና ሚኒስቴር የጤናና ጤና ነክ ተቋማትን የአገልግሎት አሰጣጥ ደህንነትን እና ጥራት ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ የቁጥጥር ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል። በዚህ መሰረት የጤናና ጤና ነክ ተቋማት እና ባለሙያዎች ቁጥጥር መሪ ስራ አስፈፃሚ የቁጥጥር ዘርፉን አቅምና ውጤታማነት ለማሻሻል ከሚሰሩ ስትራቴጂካዊ እርምጃዎች ውስጥ አንደኛው የጤና ቁጥጥር ስርዓትን ዲጂታላይዝድ ማድረግ ነው።

ስለዚህ ይህንን የቁጥጥር ስራ ለመስራት ማንኛዉም በጤናው ዘርፍ የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ከዚህ በታች በተዘረዘሩ መስፈርቶች መሰረት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 20 ቀናት ከዚህ በታች የተቀመጠዉን ማስፈንጠሪያ በመጫን መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን።

https://forms.gle/fV4vKAJLtQ24M6x28

መስፈርት
▫️ በጤና ተቋማትና ባለሙያዎች የቁጥጥርና ሌሎች ስራዎችን በተመለከተ ዘርፉን ለማገዝ ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች
▫️ እውቅና ካለው የከፍተኛ የትምህርት ተቋም የተመረቀ እና የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያለው/ያላት
▫️ ከሚሰሩበት ተቋም በተመደቡበት ሙያ የስራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/የምትችል
▫️ ከሚሰሩበት ተቋም የእውቅና/የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል/የምትችል
▫️ የመስመር ላይ (Online) ስልጠና ለመውሰድ ፈቃደኛ የሆነ/የሆነች

ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት

1. ስፔሻሊስት ሃኪም
2. ጠቅላላ ሃኪም
3. ጤና መኮንን
4. ላቦራቶሪ
5. ፋርማሲ
6. አንስቴቲስት
7. ነርስ
8. ባዮሜዲካል ኢንጂነር
9. ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂስት
10. ሚድዋይፈሪ
11. የኣካባቢ ጤና አጠባበቅ ባለሙያ
12. ሌሎች የጤና የሙያ ዘርፎች

ማሳሰቢያ፡-
▫️ አመልካች የትምህርት ማስረጃ/ዲግሪ፣ የስራ ልምድ፤የሙያ ፈቃድ እና ከቁጥጥር ስራው ጋር ተያያዥነት ያለው የስልጠና ሰርተፊኬት ካለ በPDF ማያያዝ ይኖርበታል
▫️ በጤና ተቋማትና ባለሙያዎች የቁጥጥር፤የክሊኒካል ኦዲት ስራ እና ጥራት/quality Improvement ላይ ተሳትፎ የነበረው ይበረታታል
▫️ ለበለጠ መረጃዎች semreselam.tsega@moh.gov.et, hiwot.abebe@moh.gov.et

Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/@FMoHealthEthiopia
Tiktok: tiktok.com/@mohethiopia
Telegram: t.me/M0H_EThiopia
Linkedin: lnkd.in/ewFJ6VAB
3👍1
ሀኪሞች ለምን ይሰደዳሉ?!
መሐመድ ሹኩር (ዶ/ር)

" ኢትዮጵያ በፈረመችው የአቡጃ ዲክላሬሽን ሀገራት ከ15 በመቶ በታች ያልሆነ የጤና በጀት ነው የሚመድቡት። የእኛ ዓመታዊ በጀታችን ገና 3 በመቶ ነው። ብዙ ሀገራት ይህን አሳክተዋል፤ ጎረቤቶቻችንም ይህን ያህል ባይደርሱም ከእኛ የተሻለ እየመደቡ ነው ያሉት።

የእኛ የጤና በጀት ካለው የሕክምና መገልገያ መሳሪያዎችና የመድኃኒቶች ዋጋ መጨመር፣ ካዳዲስ በሽታዎች መከሰት፣ ከሕክምና ውጭ ጋር ተያይዞ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት እንዲቻል የታሰበ ነገር ቢኖር ? "

መሐመድ ሹኩር (ዶ/ር) ለ ጠ/ሚኒስትሩ ዛሬ ካቀረቡት

©Tikvah
@core_note
10