"ከ915 በላይ የህክምና ባለሙያዎች ከስራ ለቀዋል፣ " - የትግራይ ህክምና ባለሙያዎች ማህበር
የትግራይ የህክምና ባለሞያዎች ማኅበር የሰሜኑ ጦርነት ከጀመረ ጀምሮ እስከ አሁን 915 የህክምና ባለሙያዎች ከትግራይ ክልል ከስራ ለቀው በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እና ወደ ውጭ ሀገር የተሰደዱ መሆናቸውን የማህበሩ ፕሬዝዳንት ዶክተር ብሩክ ልሳነውርቅ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
በተጨማሪም ከእነዚህ መካከል 200ዎቹ ዶክተሮች ናቸው ያሉት ዶክተር ብሩክ ሌሎቹ ግን በህክምና ሞያዎች ላይ ያሉ ናቸው ብለዋል።
የማህበሩ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር ብሩክ ልሳነወርቅ በክልሉ ከዚህ በፊት በነበረው ጦርነት እና ከዛም በኋላ በሚፈጠሩ አለመረጋጋቶች ብዙ የህክምና እስፔሻሊስቶች ከሥራ እየለቀቁ ወደ ጎረቤት አፍሪካ ሀገሮች እንዲሁም ወደ አውሮፓ እንድሰደዱ ምክንያት ሆኗል ብሏል።
የህክምና ባለሙያዎች የገጠማቸው ችግር ምንድን ነው ?
" ከ2013 ዓ.ም ሰኔ ጀምር እስከ 2015 ታህሳስ ድረስ የ17 ወር ደመወዛቸው አልተሰጣቸውም፣ በጦርነቱ ሰዓትም ሥራቸውን ሲሰሩ ነበር፣ እስከ ፌደራል ድረስ ጥያቄ አቅርበናል፣ ምላሻቸው 'እኛን ሳይሆን እንትናን ጠይቁ' ነው፣ ስንጠይቅም 'ወደዛ ሂድ ፣ ወደዛ ሂድ' ነው የሚሉን፣ ብቻ ግን ምላሽ እያገኘን አይደለም " ብለዋል።
" ጥያቄያችን ገንዘብ ሚኒስቴር ደርሶ ነበር፣ የአንድ ዓመት ብቻ ነው በጀት ያለኝ ጥያቄያችሁ ወደ ፖርላማ ይሂደ ብሎን ነበር ገንዘብ ሚኒስቴር ፣ ትግራይ ደግሞ የፖርላማ ተወካይ የላትም ፣ አሁንም ችግሮች እየተባባሱ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
ምን ያክል ባለሙያዎች ከስራ ለቀዋል ሲል ቲክቫህ ዶክተር ብሩክን ጠይቋል
የማህበሩ ፕሬዝዳንት በምላሻቸው "እስካሁን ባለን መረጃ 915 የህክምና ባለሙያዎች ለቀዋል፣ አብዛኞቹ ዶክተሮች ናቸው ያሉ ሲሆን የባለሙያዎች መልቀቅ እየጨመረ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
" የሰራበት ደመወዝ ሳይሰጠው ሲቀር የህክምና ባለሙያዎች ወደ አፍሪካ ሀገሮች ነው የሚሄዱት፣ አንጎላ፣ ሶማሌላንድ፣ ሶማሊያ ነው የሚሄዱት፣ አብዛኛው የሚሰደዱት ስፔሻሊስቶች ናቸው "ብለዋል።
"ሌላው ደግሞ ሥራውን እየለቀቁ ተደራጅተው የግል ሥራ እየሰሩ ነው፣ ምክንያቱም የህክምና ባለሙያዎች የሚማሩት እስከ 10 አመት የው፣ ከዛም በሥራ የሚከፈለው ደመወዝ አናሳ ነው፣ አሁን በትግራይ የተከሰተው ከህክምና ባለሙያነት እየለቀቁ ወደ ሌሎች ስራዎች እየገቡ ነው።
ከጦርነት አልፈው እዚህ ቢደርሱም አሁን በክልሉ እየተፈጠረ ያለው አለመስማማት ድጋሜ ወደ ሌላ ጦርነት እንገባለን የሚል ስጋት አድሮባቸዋል፣ በዚህም ባለሙያዎች ስራቸውን ለቀው እንዲሰደዱ አድርጓል " ሲሉ አስረድተዋል።
የባለሙያዎችን ችግር ከመቅረፍ አንፃር ማኅበሩ በርካታ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ዶክተር ብሩክ ልሳነወርቅ ተናግረዋል።
በዚህም፥ " የህክምና ባለሙያዎች በአነስተኛ የብድር ወለድ ከባንኮች ገንዘብ እንዲያገኙ ለማድረግ እየሰራን ነው፣ ኤግዚቢሽኖችን በማዘጋጀት ከዚህ በፊት የባለሙያዎችን ችግር ለመንግስት እና ህዝብ ለማሳወቅ ሞክረናል " ብለዋል።
ፕረዚዳንቱ አክለውም በዋናነት ችግሩን ለመቅረፍም "የመኖሪያ ቤት መስሪያ መሬት እንድሰጣቸው ኮሚቴ አዋቅረን እየጠየቅን ነው" ሲሉ ጠቁመዋል።
የህክምና ባለሙያዎች ከስራ ገበታቸው ለቀው መውጣታቸው በክልሉ ምን አሉታዊ ተጽዕኖ አለው ሲል ቲክቫህ ፕሬዝዳንቱን ጠይቋል።
ፕሬዝዳንቱም " የባለሙያዎች መልቀቅ በቀሩት ባለሙያዎች ላይ የስነልቦና መረበሽ ፈጥሯል፣ ስራቸውን ተረጋግተው እንዳይሰሩ አድርጓል፣ አለመረጋጋት፣ ስለቀጣይ ሥራቸው እንዳያስቡ አድርጓል፣ የስራ መደራረብ፣ ጫና ፈጥሯል ሲሉ ገልፀዋል።
" በዚህም ከስራቸው ለቀው ያልተሰደዱ ባለሙያዎች ሌላ አማራጮችን እንዲፈልጉ፣ እንዲመለከቱ እየተገደዱ ነው " ሲሉ አስረድተዋል።
እስካሁን ባለሙያዎች ሥራቸውን እንዳይለቁ አረጋግቶልን የነበረው "ሻይን ፕሮጀት" ነበር ፣ በመጭው ሰኔ ወር ላይ ይጠናቀቃል ያሉ ሲሆን ፕሮጀክቱም ሲጠናቀቅ የመኖሪያ ቦታ ምሪት አስበናል፣ ካልሆነ ግን ችግሩ ይሰፋል ሲሉ አመላክተዋል።
#TIKVAHETHIOPIA
@core_note
የትግራይ የህክምና ባለሞያዎች ማኅበር የሰሜኑ ጦርነት ከጀመረ ጀምሮ እስከ አሁን 915 የህክምና ባለሙያዎች ከትግራይ ክልል ከስራ ለቀው በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እና ወደ ውጭ ሀገር የተሰደዱ መሆናቸውን የማህበሩ ፕሬዝዳንት ዶክተር ብሩክ ልሳነውርቅ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል።
በተጨማሪም ከእነዚህ መካከል 200ዎቹ ዶክተሮች ናቸው ያሉት ዶክተር ብሩክ ሌሎቹ ግን በህክምና ሞያዎች ላይ ያሉ ናቸው ብለዋል።
የማህበሩ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶክተር ብሩክ ልሳነወርቅ በክልሉ ከዚህ በፊት በነበረው ጦርነት እና ከዛም በኋላ በሚፈጠሩ አለመረጋጋቶች ብዙ የህክምና እስፔሻሊስቶች ከሥራ እየለቀቁ ወደ ጎረቤት አፍሪካ ሀገሮች እንዲሁም ወደ አውሮፓ እንድሰደዱ ምክንያት ሆኗል ብሏል።
የህክምና ባለሙያዎች የገጠማቸው ችግር ምንድን ነው ?
" ከ2013 ዓ.ም ሰኔ ጀምር እስከ 2015 ታህሳስ ድረስ የ17 ወር ደመወዛቸው አልተሰጣቸውም፣ በጦርነቱ ሰዓትም ሥራቸውን ሲሰሩ ነበር፣ እስከ ፌደራል ድረስ ጥያቄ አቅርበናል፣ ምላሻቸው 'እኛን ሳይሆን እንትናን ጠይቁ' ነው፣ ስንጠይቅም 'ወደዛ ሂድ ፣ ወደዛ ሂድ' ነው የሚሉን፣ ብቻ ግን ምላሽ እያገኘን አይደለም " ብለዋል።
" ጥያቄያችን ገንዘብ ሚኒስቴር ደርሶ ነበር፣ የአንድ ዓመት ብቻ ነው በጀት ያለኝ ጥያቄያችሁ ወደ ፖርላማ ይሂደ ብሎን ነበር ገንዘብ ሚኒስቴር ፣ ትግራይ ደግሞ የፖርላማ ተወካይ የላትም ፣ አሁንም ችግሮች እየተባባሱ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
ምን ያክል ባለሙያዎች ከስራ ለቀዋል ሲል ቲክቫህ ዶክተር ብሩክን ጠይቋል
የማህበሩ ፕሬዝዳንት በምላሻቸው "እስካሁን ባለን መረጃ 915 የህክምና ባለሙያዎች ለቀዋል፣ አብዛኞቹ ዶክተሮች ናቸው ያሉ ሲሆን የባለሙያዎች መልቀቅ እየጨመረ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
" የሰራበት ደመወዝ ሳይሰጠው ሲቀር የህክምና ባለሙያዎች ወደ አፍሪካ ሀገሮች ነው የሚሄዱት፣ አንጎላ፣ ሶማሌላንድ፣ ሶማሊያ ነው የሚሄዱት፣ አብዛኛው የሚሰደዱት ስፔሻሊስቶች ናቸው "ብለዋል።
"ሌላው ደግሞ ሥራውን እየለቀቁ ተደራጅተው የግል ሥራ እየሰሩ ነው፣ ምክንያቱም የህክምና ባለሙያዎች የሚማሩት እስከ 10 አመት የው፣ ከዛም በሥራ የሚከፈለው ደመወዝ አናሳ ነው፣ አሁን በትግራይ የተከሰተው ከህክምና ባለሙያነት እየለቀቁ ወደ ሌሎች ስራዎች እየገቡ ነው።
ከጦርነት አልፈው እዚህ ቢደርሱም አሁን በክልሉ እየተፈጠረ ያለው አለመስማማት ድጋሜ ወደ ሌላ ጦርነት እንገባለን የሚል ስጋት አድሮባቸዋል፣ በዚህም ባለሙያዎች ስራቸውን ለቀው እንዲሰደዱ አድርጓል " ሲሉ አስረድተዋል።
የባለሙያዎችን ችግር ከመቅረፍ አንፃር ማኅበሩ በርካታ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ዶክተር ብሩክ ልሳነወርቅ ተናግረዋል።
በዚህም፥ " የህክምና ባለሙያዎች በአነስተኛ የብድር ወለድ ከባንኮች ገንዘብ እንዲያገኙ ለማድረግ እየሰራን ነው፣ ኤግዚቢሽኖችን በማዘጋጀት ከዚህ በፊት የባለሙያዎችን ችግር ለመንግስት እና ህዝብ ለማሳወቅ ሞክረናል " ብለዋል።
ፕረዚዳንቱ አክለውም በዋናነት ችግሩን ለመቅረፍም "የመኖሪያ ቤት መስሪያ መሬት እንድሰጣቸው ኮሚቴ አዋቅረን እየጠየቅን ነው" ሲሉ ጠቁመዋል።
የህክምና ባለሙያዎች ከስራ ገበታቸው ለቀው መውጣታቸው በክልሉ ምን አሉታዊ ተጽዕኖ አለው ሲል ቲክቫህ ፕሬዝዳንቱን ጠይቋል።
ፕሬዝዳንቱም " የባለሙያዎች መልቀቅ በቀሩት ባለሙያዎች ላይ የስነልቦና መረበሽ ፈጥሯል፣ ስራቸውን ተረጋግተው እንዳይሰሩ አድርጓል፣ አለመረጋጋት፣ ስለቀጣይ ሥራቸው እንዳያስቡ አድርጓል፣ የስራ መደራረብ፣ ጫና ፈጥሯል ሲሉ ገልፀዋል።
" በዚህም ከስራቸው ለቀው ያልተሰደዱ ባለሙያዎች ሌላ አማራጮችን እንዲፈልጉ፣ እንዲመለከቱ እየተገደዱ ነው " ሲሉ አስረድተዋል።
እስካሁን ባለሙያዎች ሥራቸውን እንዳይለቁ አረጋግቶልን የነበረው "ሻይን ፕሮጀት" ነበር ፣ በመጭው ሰኔ ወር ላይ ይጠናቀቃል ያሉ ሲሆን ፕሮጀክቱም ሲጠናቀቅ የመኖሪያ ቦታ ምሪት አስበናል፣ ካልሆነ ግን ችግሩ ይሰፋል ሲሉ አመላክተዋል።
#TIKVAHETHIOPIA
@core_note
😭3👍2❤1
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የኢድ አል ፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን::
በዓሉ የሰላም ፣የደስታ ፣ የጤና ይሁን።
—ዒድ ሙባረክ✨
On this holiday, wishing you a day filled with lots of joy and happy moments.
—Eid Mubarak
@core_note
በዓሉ የሰላም ፣የደስታ ፣ የጤና ይሁን።
—ዒድ ሙባረክ✨
On this holiday, wishing you a day filled with lots of joy and happy moments.
—Eid Mubarak
@core_note
❤6👍2
🖊 Laryngomalacia presents in infants with inspiratory stridor that worsens in the supine position and improves in the prone position.
Laryngoscopy shows collapse of the supraglottic structures during inspiration. Concurrent gastroesophageal reflux should be treated.
Laryngomalacia usually resolves spontaneously by age 18 months.
@core_note
Laryngoscopy shows collapse of the supraglottic structures during inspiration. Concurrent gastroesophageal reflux should be treated.
Laryngomalacia usually resolves spontaneously by age 18 months.
@core_note
❤4👍1
ፍትሕ ሚንስቴር
ለዐቃቢ ሕግ ከ35% - 50% የደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም ጭማሪ (ማሻሻያ) ተደረገ
35% 24000+11000
35%-40% 20400+11000
40%-50% 18000+11000
የጤና ባለሙያው😁🤧
@core_note
ለዐቃቢ ሕግ ከ35% - 50% የደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም ጭማሪ (ማሻሻያ) ተደረገ
35% 24000+11000
35%-40% 20400+11000
40%-50% 18000+11000
የጤና ባለሙያው😁🤧
@core_note
😭20👍3🤯1
We save lives! Now it's time to save ours!
ህይወት ስናድን ኖረናል! አሁን ግን የራሳችንንም ህይወት ማዳን ይኖርብናል!
#HealthProfessionals #Ethiopia #FMOH #MOE #PMO
ህይወት ስናድን ኖረናል! አሁን ግን የራሳችንንም ህይወት ማዳን ይኖርብናል!
#HealthProfessionals #Ethiopia #FMOH #MOE #PMO
👍18❤1👏1
Becoming a doctor is anything but easy; it’s years of sacrifice, sleepless nights, and unwavering dedication. Yet, when the system treats us as expendable rather than essential, it’s time to rise up.
We are not martyrs. We are healers, advocates, and now— #VALIANTS
Enough waiting for change. WE are the change. Together, we’ll reclaim our dignity, protect our future, and fix this broken system.
To every doctor, nurse, and healthcare warrior reading this: Your voice matters. Your fight is just. And with Valiants, victory is possible.
✊ Stay strong. Stand united. Be a Valiant.
Dr. Tesfaye G. Sadam, MD, MPH, Forensic medicine and toxicology specialist
We are not martyrs. We are healers, advocates, and now— #VALIANTS
Enough waiting for change. WE are the change. Together, we’ll reclaim our dignity, protect our future, and fix this broken system.
To every doctor, nurse, and healthcare warrior reading this: Your voice matters. Your fight is just. And with Valiants, victory is possible.
✊ Stay strong. Stand united. Be a Valiant.
Dr. Tesfaye G. Sadam, MD, MPH, Forensic medicine and toxicology specialist
❤11👍5🔥1
ስራዬ አድካሚ ቢሆንም : ደሞዜ ከ10,000ብር በታች ቢሆንም : የአእምሮ እርካታ ይሰጠኛል። ሆኖም...
እርካታ ቤት ኪራይ አይከፍልም።
እርካታ በቀን 3 ጊዜ መብላት አያስችልም።
እርካታ ልጆቼን ለማስተማር አያስችልም።
እርካታ ልብስ እና ጫማ ለመቀየር አያስችልም።
እርካታ ትዳር መመስረት አያስችልም።
እርካታ ለታክሲ ወረፋ ከመጠበቅ አያድንም።
ጥያቄያችን ለሁሉም ግልፅ የሆነ ነው። የሚገባንን እንኳን ባይሆን የሚያስፈልገን ይደረግልን። ትኩረት ለጤና ባለሞያዎች!
ዶ/ር ሀብታሙ አለሙ: ጠቅላላ ሀኪም
@HakimEthio
እርካታ ቤት ኪራይ አይከፍልም።
እርካታ በቀን 3 ጊዜ መብላት አያስችልም።
እርካታ ልጆቼን ለማስተማር አያስችልም።
እርካታ ልብስ እና ጫማ ለመቀየር አያስችልም።
እርካታ ትዳር መመስረት አያስችልም።
እርካታ ለታክሲ ወረፋ ከመጠበቅ አያድንም።
ጥያቄያችን ለሁሉም ግልፅ የሆነ ነው። የሚገባንን እንኳን ባይሆን የሚያስፈልገን ይደረግልን። ትኩረት ለጤና ባለሞያዎች!
ዶ/ር ሀብታሙ አለሙ: ጠቅላላ ሀኪም
@HakimEthio
❤13👍4
A Half-Baked, Flimsy, and On-Again, Off-Again Physician Struggle.
Who's at the helm of this campaign? If you ask me, the biggest stumbling block is the physicians themselves. We're our own worst enemies, frankly! To make real headway, we need to bring in the heavy hitters – the ones who can call the shots and make things happen.
The responsibility for fixing this broken system rests squarely on our shoulders, but our own foolishness has cost us our influence and voice.
Look at the Sudanese Physician Association – they have a seat at the table even when it comes to major national issues and the national council. Our Achilles' heel is our lack of true professional standards.
We're knee-deep in Ethiopia's murky politics, we haven't established a clear distinction from those without our training, and we're also part and parcel of ethical divides and playing power games.
Just look at our disastrous movement from 2012 – we snatched defeat from the jaws of victory because of our selfish personal agendas and political loyalties. We need to fight with a clear vision, well-defined goals, and unwavering consistency, or we're dead in the water from the start.
ህይወት ስናድን ኖረናል! አሁን ግን የራሳችንንም ህይወት ማዳን ይኖርብናል!
We save lives! Now it's time to save ours!
Dr. Robel DAmlaku MD, MPH Radiology resident mekelle university.
#HealthProfessionals #Ethiopia #FMOH #MOE #PMO
Who's at the helm of this campaign? If you ask me, the biggest stumbling block is the physicians themselves. We're our own worst enemies, frankly! To make real headway, we need to bring in the heavy hitters – the ones who can call the shots and make things happen.
The responsibility for fixing this broken system rests squarely on our shoulders, but our own foolishness has cost us our influence and voice.
Look at the Sudanese Physician Association – they have a seat at the table even when it comes to major national issues and the national council. Our Achilles' heel is our lack of true professional standards.
We're knee-deep in Ethiopia's murky politics, we haven't established a clear distinction from those without our training, and we're also part and parcel of ethical divides and playing power games.
Just look at our disastrous movement from 2012 – we snatched defeat from the jaws of victory because of our selfish personal agendas and political loyalties. We need to fight with a clear vision, well-defined goals, and unwavering consistency, or we're dead in the water from the start.
ህይወት ስናድን ኖረናል! አሁን ግን የራሳችንንም ህይወት ማዳን ይኖርብናል!
We save lives! Now it's time to save ours!
Dr. Robel DAmlaku MD, MPH Radiology resident mekelle university.
#HealthProfessionals #Ethiopia #FMOH #MOE #PMO
❤10👍4
I left medicine after graduating.
And I’m not alone. Out of my 6 closest friends who became doctors, 4 have also left medicine behind.
We didn’t leave because we lacked passion. We left because the profession—here, in our context—has become unworthy of the years of study, the sleepless nights, and the emotional toll it demands.
Imagine spending over 7 years training to save lives, only to end up struggling to sustain your own.
We can’t keep losing health proffesionals like this. We must make healthcare worth staying for.
Let’s prevent more health professionals from walking away. Let’s start by paying health professionals what they deserve.
Dr. Selam Gebremedhin
#HealthProfessionals #Ethiopia #FMOH #MOE #PMO
And I’m not alone. Out of my 6 closest friends who became doctors, 4 have also left medicine behind.
We didn’t leave because we lacked passion. We left because the profession—here, in our context—has become unworthy of the years of study, the sleepless nights, and the emotional toll it demands.
Imagine spending over 7 years training to save lives, only to end up struggling to sustain your own.
We can’t keep losing health proffesionals like this. We must make healthcare worth staying for.
Let’s prevent more health professionals from walking away. Let’s start by paying health professionals what they deserve.
Dr. Selam Gebremedhin
#HealthProfessionals #Ethiopia #FMOH #MOE #PMO
👍31😭8😢1
⬆ Petition to Express Solidarity for This Cause Peacefully:-
Sign here:-
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdiJcQRkzhlCeGnZIWqwa63pRpYzQ-h0e_89jH-YJo29ODvNQ/viewform?usp=header
#SupportEthiopianHealthWorkers #RespectHealthHeroes #healthprofessionals #Ethiopia #MOH #PMO
➡ Share
@core_note
Sign here:-
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdiJcQRkzhlCeGnZIWqwa63pRpYzQ-h0e_89jH-YJo29ODvNQ/viewform?usp=header
#SupportEthiopianHealthWorkers #RespectHealthHeroes #healthprofessionals #Ethiopia #MOH #PMO
➡ Share
@core_note
❤13👍2🫡1