👍10
👍7
👍7
የጨረታ ማስከበሪያ ለምን ያክል ጊዜ ጸንቶ መቆየት እንዳለበት (Validity period of Bid Bond)
በአንድ የጨረታ ተሳትፎ ወቅት ተጫራጮች የሚያስገቡት የጨረታ ማስከበሪያ (Bid swcurity/bond) ከባንክ በተጻፈ ደብዳቤ ወይም የገንዘብ ማስያዣ (CPO) ሊቀርብ የሙችል ሲሆን ይህ የሚቀርብ ሰነድ ቢያንስ ለ28 ቀናት ጽኑ መሆን ያለበት ሲሆን እንደፕሪጀክቱና ኣሰሪው ፍላጎት ከዚያ በላይ ሊሆን ይችላል። በዚህ ጉዳይ የመንግሥት ግዢ መመሪያ «የመንግስት መ/ቤቱ አቅራቢው (ተጫራቹ) በውሉ መሰረት ግዴታውን ሳይወጣ ቢቀር ለመውረስ እንዲያስችለው ተጫራቹ የሚያቀርበው የውል ማስከበሪያ ከውሉ ጊዜ ቢያንስ ለተጨማሪ 28 ቀናት ፀንቶ መቆየት አለበት» በማለት ዝቅተኛውን የጊዜ ገደብ ገድቧል።
@consite🏗
በአንድ የጨረታ ተሳትፎ ወቅት ተጫራጮች የሚያስገቡት የጨረታ ማስከበሪያ (Bid swcurity/bond) ከባንክ በተጻፈ ደብዳቤ ወይም የገንዘብ ማስያዣ (CPO) ሊቀርብ የሙችል ሲሆን ይህ የሚቀርብ ሰነድ ቢያንስ ለ28 ቀናት ጽኑ መሆን ያለበት ሲሆን እንደፕሪጀክቱና ኣሰሪው ፍላጎት ከዚያ በላይ ሊሆን ይችላል። በዚህ ጉዳይ የመንግሥት ግዢ መመሪያ «የመንግስት መ/ቤቱ አቅራቢው (ተጫራቹ) በውሉ መሰረት ግዴታውን ሳይወጣ ቢቀር ለመውረስ እንዲያስችለው ተጫራቹ የሚያቀርበው የውል ማስከበሪያ ከውሉ ጊዜ ቢያንስ ለተጨማሪ 28 ቀናት ፀንቶ መቆየት አለበት» በማለት ዝቅተኛውን የጊዜ ገደብ ገድቧል።
@consite🏗
👍11
የግንባታ ስራ ጨረታ ማስታወቂያ፡
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን "Construction Works of Corridor Civil Works of Bus Rapid Transit (BRT) B2 Pilot Line Project; Gofa Gabriel to Jemo Michael Junction" ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ፍላጎት ያላቸው ተቋራጮች በሙሉ ከታች ባለው የeGP system ሊንክ በመግባትና አስፈላጊውን መረጃ በመሙላት መሳተፍ ይችላሉ።
Construction Works Tender Notice:
The Addis Ababa City Roads Authority invites eligible contractors through an Open Tender for the Construction Works of Corridor Civil Works of Bus Rapid Transit (BRT) B2 Pilot Line Project; Gofa Gabriel to Jemo Michael Junction. Qualified firms can participate by registering and submitting all required information through the official eGP System link below.
Procurement Reference No.: AACRA-ICB-W-0115-2018-BID-Open
eGP System Link: https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/4424de25-31f0-438e-bda7-fed1b5aba6bc/open
@consite🏗
የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን "Construction Works of Corridor Civil Works of Bus Rapid Transit (BRT) B2 Pilot Line Project; Gofa Gabriel to Jemo Michael Junction" ግንባታ ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ፍላጎት ያላቸው ተቋራጮች በሙሉ ከታች ባለው የeGP system ሊንክ በመግባትና አስፈላጊውን መረጃ በመሙላት መሳተፍ ይችላሉ።
Construction Works Tender Notice:
The Addis Ababa City Roads Authority invites eligible contractors through an Open Tender for the Construction Works of Corridor Civil Works of Bus Rapid Transit (BRT) B2 Pilot Line Project; Gofa Gabriel to Jemo Michael Junction. Qualified firms can participate by registering and submitting all required information through the official eGP System link below.
Procurement Reference No.: AACRA-ICB-W-0115-2018-BID-Open
eGP System Link: https://production.egp.gov.et/egp/bids/all/tendering/4424de25-31f0-438e-bda7-fed1b5aba6bc/open
@consite🏗
👍9