ቦሌ አራብሳ ባለ3 መኝታ 20/80 ኮንዶሚኒየም ሽያጭ
⏭ ስፋት - 113 ካሬ
⏭ ደረጃ - 6ኛ ፎቅ
⏭ ባለ2 መኝታ
⏭ አሪፍ ቦታ ለመኖሪያ ምቹ የሆነ
⏭ የስራ ሁኔታ - ሙሉ ሴራሚክ
⏭ በባንክ ለሚገዙም ይሆናል
⏭ ዲጅታል ካርታ ያለው ስም መዞር የሚችል
⏭ ዋጋ 4,900,000
==============
==============
ለበለጠ መረጃ
📞0922774270 / 0924244065
⏭ ስፋት - 113 ካሬ
⏭ ደረጃ - 6ኛ ፎቅ
⏭ ባለ2 መኝታ
⏭ አሪፍ ቦታ ለመኖሪያ ምቹ የሆነ
⏭ የስራ ሁኔታ - ሙሉ ሴራሚክ
⏭ በባንክ ለሚገዙም ይሆናል
⏭ ዲጅታል ካርታ ያለው ስም መዞር የሚችል
⏭ ዋጋ 4,900,000
==============
==============
ለበለጠ መረጃ
📞
❤4👍2
🎷አስቸኮይ የሚሸጥ ቅናሽ ቅናሽ ኮንዶሚንየም🎷
በኮዬ(2) ኮንደሚንየም ሳይት ላይ የሚገኝ
👉ፕሮጀክት 16
🎷ስፋት_ 67ካሜ
🎷ባለ_ 1 መኝታ ቤት ባለ 2 የተከፈለ
🎷5ኛ - ወለል
🎷በመጠኑ የተሰራ
🎷ይዞታ _ የእጣ
🎷ዋጋ _ 2,600,000
🎷ኮምሽን 2%
የሚሸጥ ወይም የሚከራይ ቤት መኪና መጋዘን ወይም ቦታ ከሎት ይደውሉልን ወይም ይፃፉልን።
📞📞📞
📲📲0913565998
📲📲0913565998
በኮዬ(2) ኮንደሚንየም ሳይት ላይ የሚገኝ
👉ፕሮጀክት 16
🎷ስፋት_ 67ካሜ
🎷ባለ_ 1 መኝታ ቤት ባለ 2 የተከፈለ
🎷5ኛ - ወለል
🎷በመጠኑ የተሰራ
🎷ይዞታ _ የእጣ
🎷ዋጋ _ 2,600,000
🎷ኮምሽን 2%
የሚሸጥ ወይም የሚከራይ ቤት መኪና መጋዘን ወይም ቦታ ከሎት ይደውሉልን ወይም ይፃፉልን።
📞📞📞
📲📲
📲📲0913565998
❤1👍1
Condominuim Market in Addis Ababa pinned «https://t.me/Condoaddis_bot?start=_tgr_qTgAXGA2N2Nk»
የቴሌግራም መስራች ሀብቱን ለ100 ልጆቹ ለማውረስ ማቀዱን ገለጸ።
የቴሌግራም መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ ፓቨል ዱሮቭ ያለውን ሃብት ለ106 ልጆቹ በእኩል እንደሚያከፋፍል አስታውቋል።
ቢሊየነሩ ዱሮቭ ከተለያዩ ሶስት ሴቶች 6 ልጆችን የወለደ ሲሆን በዘር ፈሳሽ ልገሳ ደግሞ በ12 የተለያዩ ሃገራት የተወለዱ 100 ልጆች እንዳሉት ይፋ አድርጓል።
ዱሮቭ ከቴሌግራም ጋር በተያያዘ ብዙ ጊዜ ጥያቄ የሚነሳበት እንደሆነ ሲታወስ በቅርቡ በዚሁ ምክንያት በፈረንሳይ መታሰሩም ይታወሳል።
እንደ ፎርብስ ከሆነ ዱሮቭ አጠቃላይ ሃብቱ 17.1 ቢሊየን ዶላር ሲሆን ይህንን ሃብቱን ለልጆቹ በእኩል እንደሚያከፋፍል ለፈረንሳዩ የፖለቲካ መጽሔት ለ ፖይንት ተናግሯል።
ልጆቹ እንደ ማንኛውም ሰው እንዲያድጉ እፈልጋለሁ ያለው ዱሮቭ ልጆቹ የተሰጣችውን ሃብት የሚወስዱት በፈረንጆቹ ከሰኔ 19,2055 በኋላ ወይም የዛሬ 30 አመት መሆኑንም ገልጿል።
የ40 ዓመቱ ወጣት አሁን ኑዛዜውን ማሰፈር ያስፈለገበት ምክንያት ከስራው ጋር በተያያዘ ያለውን አደጋ በመገንዘብ እንደሆነ ያስረዳል። "ነጻነትን መደገፍ ኃያላን መንግሥታትን ጨምሮ በርካታ ጠላቶችን ያተርፍልሃል" ይላል።
ቴሌግራም አሁን ላይ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ወርሃዊ ንቁ ተጠቃሚዎች አሉት።
Source: People , BBC
የቴሌግራም መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ ፓቨል ዱሮቭ ያለውን ሃብት ለ106 ልጆቹ በእኩል እንደሚያከፋፍል አስታውቋል።
ቢሊየነሩ ዱሮቭ ከተለያዩ ሶስት ሴቶች 6 ልጆችን የወለደ ሲሆን በዘር ፈሳሽ ልገሳ ደግሞ በ12 የተለያዩ ሃገራት የተወለዱ 100 ልጆች እንዳሉት ይፋ አድርጓል።
ዱሮቭ ከቴሌግራም ጋር በተያያዘ ብዙ ጊዜ ጥያቄ የሚነሳበት እንደሆነ ሲታወስ በቅርቡ በዚሁ ምክንያት በፈረንሳይ መታሰሩም ይታወሳል።
እንደ ፎርብስ ከሆነ ዱሮቭ አጠቃላይ ሃብቱ 17.1 ቢሊየን ዶላር ሲሆን ይህንን ሃብቱን ለልጆቹ በእኩል እንደሚያከፋፍል ለፈረንሳዩ የፖለቲካ መጽሔት ለ ፖይንት ተናግሯል።
ልጆቹ እንደ ማንኛውም ሰው እንዲያድጉ እፈልጋለሁ ያለው ዱሮቭ ልጆቹ የተሰጣችውን ሃብት የሚወስዱት በፈረንጆቹ ከሰኔ 19,2055 በኋላ ወይም የዛሬ 30 አመት መሆኑንም ገልጿል።
የ40 ዓመቱ ወጣት አሁን ኑዛዜውን ማሰፈር ያስፈለገበት ምክንያት ከስራው ጋር በተያያዘ ያለውን አደጋ በመገንዘብ እንደሆነ ያስረዳል። "ነጻነትን መደገፍ ኃያላን መንግሥታትን ጨምሮ በርካታ ጠላቶችን ያተርፍልሃል" ይላል።
ቴሌግራም አሁን ላይ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ወርሃዊ ንቁ ተጠቃሚዎች አሉት።
Source: People , BBC
❤1
Forwarded from Paid Ads | Kelemat
ቤትዎን እና የስራ ቦታዎን ከሼይን እና አሊኤክስፕረስ በሚገኙ ውብ እቃዎች ማራኪ እና ውብ ያድርጉ።
Decorate your home and working places with classy items from Shein and AliExpress.
ቻናላችንን በመቀላቀል ያሉንን እቃዎች ይመልከቱ | Join our channel
👇
https://t.me/Medamart
https://t.me/Medamart
https://t.me/Medamart
Decorate your home and working places with classy items from Shein and AliExpress.
ቻናላችንን በመቀላቀል ያሉንን እቃዎች ይመልከቱ | Join our channel
👇
https://t.me/Medamart
https://t.me/Medamart
https://t.me/Medamart
Forwarded from ET Securities (G Y)
ሰበር፡ የገዳ ባንክ በኢትዮጵያ ሰነደመዋለንዋይ ገበያ (ESX) ላይ ተዘረዘረ!
ገዳ ባንክ በኢትዮጵያ ሰነደመዋለንዋይ ገበያ (ESX) ላይ በይፋ የተዘረዘረ ሁለተኛው ባንክ ሆኗል። ባንኩ 1.23 ሚሊዮን የ አክሲዮኖችን በገበያው ላይ በማቅረብ፣ ለኢትዮጵያ አዲስ ለሆነው የካፒታል ገበያ ባንኮች ያላቸውን እምነት አሳይቷል።
ይህ ዝርዝር አዲስ ገንዘብ ለማሰባሰብ ያለመ ሳይሆን፣ ነባር ባለአክሲዮኖች የአክሲዮናቸውን ፈሳሽነት (liquidity) እንዲያገኙ እና የገበያውን ታይነት ከፍ እንዲል ለማድረግ ነው።
የ ESX ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ካሳሁን “ይህ የገበያው ውጤታማነት ማሳያ ነው፤ እምነት እየገነባን ነው” ብለዋል።
ገዳ ባንክ በ2021 ተመስርቶ በ2022 ሥራ የጀመረ ሲሆን፣ እ.ኤ.አ. በ2023/24 የ115 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ አግኝቷል። አጠቃላይ ንብረቱም ከ6.1 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ወልዴ ቡልቶ ይህንን ዝርዝር “ለባንኩ ብቻ ሳይሆን ለመላው የፋይናንስ ሥርዓት ትልቅ ምዕራፍ ነው” ሲሉ ገልፀውታል።
የቦርድ ሰብሳቢው አቶ ሀሰን ሁሴን በበኩላቸው “እያደግን ብቻ ሳይሆን ይበልጥ ግልፅና ተጠያቂ እየሆንን ነው” ብለዋል።
ገዳ ባንክ በኢትዮጵያ ሰነደመዋለንዋይ ገበያ (ESX) ላይ በይፋ የተዘረዘረ ሁለተኛው ባንክ ሆኗል። ባንኩ 1.23 ሚሊዮን የ አክሲዮኖችን በገበያው ላይ በማቅረብ፣ ለኢትዮጵያ አዲስ ለሆነው የካፒታል ገበያ ባንኮች ያላቸውን እምነት አሳይቷል።
ይህ ዝርዝር አዲስ ገንዘብ ለማሰባሰብ ያለመ ሳይሆን፣ ነባር ባለአክሲዮኖች የአክሲዮናቸውን ፈሳሽነት (liquidity) እንዲያገኙ እና የገበያውን ታይነት ከፍ እንዲል ለማድረግ ነው።
የ ESX ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ካሳሁን “ይህ የገበያው ውጤታማነት ማሳያ ነው፤ እምነት እየገነባን ነው” ብለዋል።
ገዳ ባንክ በ2021 ተመስርቶ በ2022 ሥራ የጀመረ ሲሆን፣ እ.ኤ.አ. በ2023/24 የ115 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ አግኝቷል። አጠቃላይ ንብረቱም ከ6.1 ቢሊዮን ብር በላይ ደርሷል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ወልዴ ቡልቶ ይህንን ዝርዝር “ለባንኩ ብቻ ሳይሆን ለመላው የፋይናንስ ሥርዓት ትልቅ ምዕራፍ ነው” ሲሉ ገልፀውታል።
የቦርድ ሰብሳቢው አቶ ሀሰን ሁሴን በበኩላቸው “እያደግን ብቻ ሳይሆን ይበልጥ ግልፅና ተጠያቂ እየሆንን ነው” ብለዋል።
❤5