Samir
Video
እህታችን ሃናን ተሳስታም መስምያ የላትም።
አላህና መልዕክተኛውን ሚሳደቡ ሰዎችን ጎትቶ አምጥቶ የንጽጽር ልጆችን አስገብቶ ኑ ተጋጠሙ ማለት የዋህነት ብቻ ሳይሆን ቂልነትም ነው (ከይቅርታ ጋር !!) ምን ዓይነት ፕሮፌሽናልነት ነው በስድብ የሚታወቁ ሰዎችን ኑ ቅጥፈታቸው እንግለጥ በሚል ስም ሙስሊሞች የተሰበሰቡበትን መድረክ መስጠት?
በነገራችን ከዚህ በፊት ቲክ ታክ ላይ እንደዚሁ ሊንዳ የተባለች ሰለምቴ ነኝ ምትል ተመሳሳይ ስራ ስትሰራ የንጽጽሩ ማህበር ተቆጧታል አውግዟታል ሐናን ለመቆጣት ለምን ይፈራል? (መሰል ስራ ሙስሊሞችን የሚጎዳ እንደሆነ የታወቀ አይደለምን?)
https://t.me/comparativeerror
አላህና መልዕክተኛውን ሚሳደቡ ሰዎችን ጎትቶ አምጥቶ የንጽጽር ልጆችን አስገብቶ ኑ ተጋጠሙ ማለት የዋህነት ብቻ ሳይሆን ቂልነትም ነው (ከይቅርታ ጋር !!) ምን ዓይነት ፕሮፌሽናልነት ነው በስድብ የሚታወቁ ሰዎችን ኑ ቅጥፈታቸው እንግለጥ በሚል ስም ሙስሊሞች የተሰበሰቡበትን መድረክ መስጠት?
በነገራችን ከዚህ በፊት ቲክ ታክ ላይ እንደዚሁ ሊንዳ የተባለች ሰለምቴ ነኝ ምትል ተመሳሳይ ስራ ስትሰራ የንጽጽሩ ማህበር ተቆጧታል አውግዟታል ሐናን ለመቆጣት ለምን ይፈራል? (መሰል ስራ ሙስሊሞችን የሚጎዳ እንደሆነ የታወቀ አይደለምን?)
https://t.me/comparativeerror
👍14👏5
እውቀት የላትም ግን ቤቷ ንፅፅር ይደረግበታል፥ለምን? እውቀትን የሚተካ ነገር ስላላት $:)
😁23👍3
የ ሁሱ ንግግር ይታረም!
ቆሻሻው እፎይ «ፈጣሪ ብልት አለው ወይ» ?ብሎ እየጠየቀው ወንድማችን «እርሱም አልተገለፀም» ብሎ መመለሱ ስህተት ነው በዚህም ላይ ማንም ሊከተለው አይገባም።
አል-አስማእ ወሲፋት (ስም እና ባሕሪያት) ተውቅፊይ መሆኑ እሙን ነው። አላህ ለራሱ ያፀደቀውን ወይም መልእክታኛው ለአላህ ያፀደቁትን እንጂ አናፀድቅም አላህ ከራሱ ውድቅ ያደረገውን ወይም መልእክተኛው ከራሳቸው ውድቅ ያደረጉትን እንጂ ውድቅም አናደርግም። ስለዚህ በመፅደቅም ሆነ ውድቅ በመደረግ ያልመጣን ነገር ዝም ማለት የአንድ ሙእሚን መገለጫ ነው።
የፀደቀውን እናፀድቃለን ወድቅ የተደረገውን ውድቅ እናደርጋለን ኢስባትም ነፍይም ያልማጣበትን ደግሞ ምላሳችን እንሰበስበታለን።
ይህ ማለት ግን አ'ሲፋት አል-ከማልን (የ ምሉዕነት መገለጫን ) የሚጋጭ እና የሚቃረኑ ነገር በዝርዝር በተጠቀሰልን ቁጥር «አልተገለፀም» እያልን መመለስ አለብን ማለት አይደለም።
ከመለኮት አኳያ ሲፈተ ነቃኢሶችን (የጉድለት መገለጫዎችን) ኢጅማለን በጥቅሉ ውድቅ ማድረግ ሸርዕያዊ ግዴታችን ነው።
አንድ ካፊር መጥቶ ከፆታ የፀዳውን አምላክ “ብልት አለው ወይ” በሚል የአማኝ ቆዳ ሚያኮማትር ጥያቄ ሲጠይቅ አልተገለፀም ብሎ መመለስ ኢስላም ሚወክል ኻሰተን ደግሞ አህሉ ሱናን ሚወክል መልስ አይደለም ወላሂ!
ثبوت الكمال يستلزم نفي نقيضه
“ምሉዕነት ማፅደቃችን ተቃራኒውን ውድቅ ማድረግ ያስፈርዳል" በሚለው ቃዒዳ (መርሆ) ስር አስገብተን ካፊሮች ሚጠይቋቹን ግልጽ የሆኑ ማያወላውሉ ሰውኛ ነጎሮችን ከአላህ ውድቅ አድርጉ። ሁሱ “አልተገለፀም" ስላለ እየዞራቹ አልተገለፀም እንዳትሉ።
ወይም ደግሞ አው ወይ አይ ከማለት መልሳቹን እነዚህን የቁርአን አንቀጽ አድርጉ
سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
( الصافات :159)
سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ وَسَلَامٌ عَلَى الْمُرْسَلِينَ * وَالْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ [الصافات: 180-182]
እና ሌሎችም......
በነገራችን ይህን ብላስፌሚ በግልጽ በማስቀመጤ አላህ ይቅር እንዲለኝ እለምነዋለሁ ። ግልጽ መሆን ስላለበት በተመሳሳይ መልኩ እንዳይደገም እንጂ ይህን ቃል ከምጠቀም ዝምታ 100 እጥፍ ይሻል ነበር ። ግን ጉዳዩ ልብን የሚያደማ وما قدرو الله حق قدره ሚለው ውስጥ የሚገባ ስለሆነ መዋረስ ስለሌለበት ግልጽ አድርጌዋለሁ!
https://t.me/comparativeerror
ቆሻሻው እፎይ «ፈጣሪ ብልት አለው ወይ» ?ብሎ እየጠየቀው ወንድማችን «እርሱም አልተገለፀም» ብሎ መመለሱ ስህተት ነው በዚህም ላይ ማንም ሊከተለው አይገባም።
አል-አስማእ ወሲፋት (ስም እና ባሕሪያት) ተውቅፊይ መሆኑ እሙን ነው። አላህ ለራሱ ያፀደቀውን ወይም መልእክታኛው ለአላህ ያፀደቁትን እንጂ አናፀድቅም አላህ ከራሱ ውድቅ ያደረገውን ወይም መልእክተኛው ከራሳቸው ውድቅ ያደረጉትን እንጂ ውድቅም አናደርግም። ስለዚህ በመፅደቅም ሆነ ውድቅ በመደረግ ያልመጣን ነገር ዝም ማለት የአንድ ሙእሚን መገለጫ ነው።
የፀደቀውን እናፀድቃለን ወድቅ የተደረገውን ውድቅ እናደርጋለን ኢስባትም ነፍይም ያልማጣበትን ደግሞ ምላሳችን እንሰበስበታለን።
ይህ ማለት ግን አ'ሲፋት አል-ከማልን (የ ምሉዕነት መገለጫን ) የሚጋጭ እና የሚቃረኑ ነገር በዝርዝር በተጠቀሰልን ቁጥር «አልተገለፀም» እያልን መመለስ አለብን ማለት አይደለም።
ከመለኮት አኳያ ሲፈተ ነቃኢሶችን (የጉድለት መገለጫዎችን) ኢጅማለን በጥቅሉ ውድቅ ማድረግ ሸርዕያዊ ግዴታችን ነው።
አንድ ካፊር መጥቶ ከፆታ የፀዳውን አምላክ “ብልት አለው ወይ” በሚል የአማኝ ቆዳ ሚያኮማትር ጥያቄ ሲጠይቅ አልተገለፀም ብሎ መመለስ ኢስላም ሚወክል ኻሰተን ደግሞ አህሉ ሱናን ሚወክል መልስ አይደለም ወላሂ!
ثبوت الكمال يستلزم نفي نقيضه
“ምሉዕነት ማፅደቃችን ተቃራኒውን ውድቅ ማድረግ ያስፈርዳል" በሚለው ቃዒዳ (መርሆ) ስር አስገብተን ካፊሮች ሚጠይቋቹን ግልጽ የሆኑ ማያወላውሉ ሰውኛ ነጎሮችን ከአላህ ውድቅ አድርጉ። ሁሱ “አልተገለፀም" ስላለ እየዞራቹ አልተገለፀም እንዳትሉ።
ወይም ደግሞ አው ወይ አይ ከማለት መልሳቹን እነዚህን የቁርአን አንቀጽ አድርጉ
سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
( الصافات :159)
سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ وَسَلَامٌ عَلَى الْمُرْسَلِينَ * وَالْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ [الصافات: 180-182]
እና ሌሎችም......
በነገራችን ይህን ብላስፌሚ በግልጽ በማስቀመጤ አላህ ይቅር እንዲለኝ እለምነዋለሁ ። ግልጽ መሆን ስላለበት በተመሳሳይ መልኩ እንዳይደገም እንጂ ይህን ቃል ከምጠቀም ዝምታ 100 እጥፍ ይሻል ነበር ። ግን ጉዳዩ ልብን የሚያደማ وما قدرو الله حق قدره ሚለው ውስጥ የሚገባ ስለሆነ መዋረስ ስለሌለበት ግልጽ አድርጌዋለሁ!
https://t.me/comparativeerror
❤23👏14👍4
ከ40 ቀን ቡኋላ አሏህ ካለ ጥሩ ነገር እፖስትላቹሀለሁ እስከዚያ ቻናሉን ሼር አድርጉት አሏህ የምንጠቀም ያድርገን😊
August 12
August 12
👍11😁2👏1
የኪታብ ሽያጭ
የኪታቡ ስም ፈትሁል ባሪ
ኪታቡ አዲስ ነው አልተነካካም
አሁን ላይ ገበያው ላይ 21k ከመሆኑ ጋር
በ17k በአሪፍ ዋጋ ይውሰዱ
የሚፈልግ
@Samirrrrrrrrrrrrrrrr ያናግረኝ
የኪታቡ ስም ፈትሁል ባሪ
ኪታቡ አዲስ ነው አልተነካካም
አሁን ላይ ገበያው ላይ 21k ከመሆኑ ጋር
በ17k በአሪፍ ዋጋ ይውሰዱ
የሚፈልግ
@Samirrrrrrrrrrrrrrrr ያናግረኝ
😢7❤3
አቶ ተድላን ድሮ ሲሰልም ነበረ ዋይዋይ እንዳትሉ ያልኩት፥ከዚያም በመሀልም ዲን ላይ ሲራገጥ ተው ስለው ምቀኛ ተባልኩ
ዛሬ ሁሉም ማየት ያለበትን እያየ ይመስለኛል
ዛሬ ሁሉም ማየት ያለበትን እያየ ይመስለኛል
👍14❤2
አንዱ ሚስት ሊያገባ ስራህ ምንድነው ሲባል አነፃፃሪ ነኝ አለ
ስሙ ሙራድ ይባላል
😁43😭1
እዚህ ቻናል ላይ አነፃፃሪ ሰዎች በደስ አለኝ እና መሰለኝ የሰሩትን ተሻጋሪ ዲናዊ ስህተት ከፊሉን በቮይስ ተብራርቱዋል ምትፈልጉ በውስጥ ጠይቁኝ
@Samirrrrrrrrrrrrrrrr
@Samirrrrrrrrrrrrrrrr
😁3🥴1
Sαlαh Responds ࿈
የክርስቲያን ሰባኪዎች በተደጋጋሚ ከሚያነሷቸው ትችቶች ውስጥ አንዱ [📚Qur'an 66:1] ላይ ያለውን ጉዳይ ነው። يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَا أَحَلَّ اللَّهُ لَكَ ۖ تَبْتَغِي مَرْضَاتَ أَزْوَاجِكَ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ አንተ ነቢዩ ሆይ! አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ…
ማርያ አል-ቂብጢያ ሚስት ወይስ ቁባት?
ወንድም ሳላህ “ማርያ አልቂብጢያ" የመልዕክተኛው ሚስት ነች የሚል ጽፎ ነበር። ይህ ጽሁፋ ሙሉውን በስህተት የተሞላ ነው። እና ነብዩ ላይም መዋሸት ውስጥ ሊካተት የሚችል ነው። ነብዩ ያላደረጉትን ለነብዩ ለመከላከል ብሎ እንኳን አደረጉ ብሎ መናገር አደገኛ የሆነ የሰውዬውን ሀይማኖት የሚጎዳ ነገር ነው።
በእስልምና ለአንድ ወንድ ሚስትም በእጅ ስር ያሉ ሴት ባሮችም ለግኑኝነት የተፈቀዱ መሆኑ የማያሻማ እና ግልጽ ነው።
አላህ እንዲህ ይላል፦
وَٱلَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَٰفِظُونَ إِلَّا عَلَىٰٓ أَزْوَٰجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَٰنُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ
እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት (አገኙ)፡፡በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው (ባሪያዎች) ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ (Al-Mu'minun 23:5:6)
ጌታችን አላህ ለመልእክተኛውም ይህን ነገር በግልጽ መፍቀዱ ተቀምጧል፦
يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِنَّآ أَحۡلَلۡنَا لَكَ أَزۡوَٰجَكَ ٱلَّٰتِىٓ ءَاتَيۡتَ أُجُورَهُنَّ وَمَا مَلَكَتۡ يَمِينُكَ
አላህ ባንተ ላይ ከመለሰልህም እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች ፈቀድንልህ (ሱረቱል አህዛብ 33:50)
እስከዚህ ድረስ ከተግባባን ማርያ አል-ቂብጢያ የነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ሚስት ሳትሆን በቀኝ እጅ ስር የነበረች ሴት ነች። ስለዚህ ነብዩ ማርያን ሳየገቧት ሚስት ናት እያሉ መናገር ነብዩ ላይ መዋሸት ነው። ነብዩ ላይ መዋሸት ደግሞ ትልቅ ጥፋት ነው ። መልእክተኛው እንዲህ ይላሉ፦
مَن كَذَبَ عليَّ مُتَعَمِّدًا فليَتَبَوَّأْ مَقعَدَه مِنَ النَّارِ
(በኔ ላይ ሆነ ብሎ የዋሸ መቀመጫውን ከእሳት ያስቀምጥ) ( ሰሂህ አል-ቡኻሪይ book 23: hadith 49)
ወደ ጉዳዩ ዘልዬ ከመግባቴ በፊት ቃላቶችን በጊዜ ሂደት እየተለወጡ እና ኖርማል የነበሩ ነገራት እየተዛቡ ስለመጡ ቅድምያ ቃላት ላይ ግንዛቤ መስጠት ግድ ይላል። ባርያ(አል-አማ) እና ቁባት(ሱረያ) መሀል ልዩነት ምንድነው?
ሴት ባሪያ(الأمة) ፦ ስንል በአሳዳሪው እጅ ላይ ሚገኙ ሁሉንም ሴት ባሪያዎች አካቶ ይይዛል ፤ ይህ ማለት ሴት ህፃናቶችን እንዲሁም ባል ያላቸውንም ባሪያ ሴቶች ጭምር ማለት ነው። ሙጀረድ አል-አማ ብቻ የሆነች ሴት ልትወረስም ልትሸጥም ትችላለች።
ነገር ግን ...
ቁባት(سرية ) ፦ ስንል በአሳዳሪዋ ንብረትነት ውስጥ ሆና ከሌላው ምትለየው ለአሳዳሪዋ በሚልከል የሚን (ልክ እንደ ኒካህ ትስስር ) ለጂማዕ የተፈቀደች ሰዪዷ በፈለገ ሰአት ሚመጣት ሚመመለከታት አይማኑኩም ተብለው ከተጠቀሱት የምትመደብ ናት ።
ከሷ ልጅ ከወለደ እሷን መሸጥም ለሌላ አካል ስጦታ መስጠትም አይችልም ። አሳዳሪዋ ሲሞት ነፃ ትወጣለች እንጂ አትወረስም። አጠቃላይ በኒካህ ስምምነት ሳይሆን በንብረትነት እንደ ሚስት ናት(ሚስት ናት ሳይሆን ከሚስት ጋ አንዳድ ሚመሳሰሉበት ሁክም አላቸው) ።
ስለዚህ ባሪያ(الأمة) ከቁባት (سرية )ሰፋ ያለና ጠቅላይ ስለሆነ ትስስራቸው ኡሙም ወኹሱስ ሙጥለቅ ይሆናል (i.e ሁሉም ሱረያ አል-አማ ነው ሁሉም አል-አማ ግን ሱረያ አይደለም) ማለት ነው።
ሐጀራ ለኢብራሒም (ዓለይሂ ሰላም) በሱ እጅ ስር የነበረች ሱረያ እንደነበረች ሁሉ ማርያ አል-ቂብጥያ ለመልእክተኛው ሱረያ ነበረች ።ይህ እንግዲህ በሲራ በኩል ላለፈ በሙሉ የታወቀ እውነታ ነው።
(አ'ነሳኢይ :3959)
እዚህ ሰሂህ ሀዲስ ላይ አል-አማ ተብላ የተገለፀቹ ማርያ አል-ቂብጥያ እንደሆነች ሳይታለም የተፈታ ነው። ስለዚህ ሚስት ሳትሆን ቁባት እንደነበረች ያሳየናል።
የሰሃባዎችን ታሪክ ላይ የፃፋ ሰዎች በሙሉ በዚህ ርእስ ላይ በማውቀው የእውቀት ደረጃ አልተለያዩም (አል-ከማሉ ሊላህ!)።
አል-ኢማም ዓሊይ ቢን ሙሐመድ አል-ጀዘሪይ (ኢብኑል አሲር) በመባል የሚታወቀው ዓሊም “ኡስዱል ጋባ ፊ መዕሪፈቲ ሰሃባ" ላይ እንዲህ ብሏል፦
“ማሪያ አልቂብጢያ የነብዩ ባሪያና ቁባት ነበረች ። እሷም የነብዩ ልጅ የሆነው ኢብራሂም እናት ስትሆን የግብፁ መሪ ሙቀውቂስ ነው በስጦታ መልክ የሰጣቸው”
እንዲሁም ኢማሙ ነወዊ “ተህዚብ ሲይረቱ ነበውያ" ላይ እንደመጣው እንዲህ ይላሉ፦
ለርሱ (ለነብዩﷺ) ማሪያና ረይሀና ቢንት ዘይድ (ቢንት ሸምዖንም ተብሏል ) ሚባሉ ሁለት ቁባቶች ነበሩት ከዚያም ረይሀናን ከባርነት ነፃ አወጧት::
(N:B ተህዚይብ ሲይረቱ'አነበውያ ከተህዚቡ ሉጋት ወል-አስማእ ተወስዶ የታተመ ነው)
ኢማሙ ነወዊ መልእክተኛው ሪይሃናን ነፃ እንዳወጡዋት በግልጽ አስቀምጠዋል። ማርያ በተመለከተ ግን በህይወት ጊዚያቸው ነፃ አወጧት ሚል ስላልመጠ ዝም ብለዋል። ወንድማችን ታድያ አገቧት ሚለው ምንድነው? “ነፃ ሳያወጧት" አገቧት ማለት ይቻላል እንዴ?
ወንድማችን ማርያ የሙቀውቂስ ሃድያ መሆኗን አስፍራል ከዛን ደግሞ አግብቷታል ይለናል። በዚህ መሀል ግን ነፃ እንዳወጧት አልጠቀሰም ። ሰይድ የሆነ አካል ሱረያውን ማግባት ከፈለገ ቅድምያ ነፃ ሊያወጣት ይገባል። ነብዩ ማርያን በህይወት ጊዜያቸው ነፃ አውጥተዋታልን ?
መልሱ አላወጧትም ነው። በእርግጥ ከኢብን አባስ እንደሚወራው ነብዩ ኢብራሂምን የወለደች ጊዜ ኢብራሂምን መውለዷ ነፃ አወጣት እንዳሉ መጥቷል ።
ነገር ግን ኢብን አብዱል በር ኢስቲዓብ ላይ እንዲህ ይለናል ፦
ስለዚህ ማርያ ነፃ መውጧት የሚያመላክት ምንም ዓይነት አስረጂ የለም። ታድያ ቤት በኩል ሚስት አደረጋቿት??
( ይቀጥላል)
https://t.me/comparativeerror
ወንድም ሳላህ “ማርያ አልቂብጢያ" የመልዕክተኛው ሚስት ነች የሚል ጽፎ ነበር። ይህ ጽሁፋ ሙሉውን በስህተት የተሞላ ነው። እና ነብዩ ላይም መዋሸት ውስጥ ሊካተት የሚችል ነው። ነብዩ ያላደረጉትን ለነብዩ ለመከላከል ብሎ እንኳን አደረጉ ብሎ መናገር አደገኛ የሆነ የሰውዬውን ሀይማኖት የሚጎዳ ነገር ነው።
በእስልምና ለአንድ ወንድ ሚስትም በእጅ ስር ያሉ ሴት ባሮችም ለግኑኝነት የተፈቀዱ መሆኑ የማያሻማ እና ግልጽ ነው።
አላህ እንዲህ ይላል፦
وَٱلَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَٰفِظُونَ إِلَّا عَلَىٰٓ أَزْوَٰجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَٰنُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ
እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የሆኑት (አገኙ)፡፡በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው (ባሪያዎች) ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ (በነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና፡፡ (Al-Mu'minun 23:5:6)
ጌታችን አላህ ለመልእክተኛውም ይህን ነገር በግልጽ መፍቀዱ ተቀምጧል፦
يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِنَّآ أَحۡلَلۡنَا لَكَ أَزۡوَٰجَكَ ٱلَّٰتِىٓ ءَاتَيۡتَ أُجُورَهُنَّ وَمَا مَلَكَتۡ يَمِينُكَ
አላህ ባንተ ላይ ከመለሰልህም እነዚያን እጅህ የጨበጠቻቸውን ምርኮኞች ፈቀድንልህ (ሱረቱል አህዛብ 33:50)
እስከዚህ ድረስ ከተግባባን ማርያ አል-ቂብጢያ የነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ሚስት ሳትሆን በቀኝ እጅ ስር የነበረች ሴት ነች። ስለዚህ ነብዩ ማርያን ሳየገቧት ሚስት ናት እያሉ መናገር ነብዩ ላይ መዋሸት ነው። ነብዩ ላይ መዋሸት ደግሞ ትልቅ ጥፋት ነው ። መልእክተኛው እንዲህ ይላሉ፦
مَن كَذَبَ عليَّ مُتَعَمِّدًا فليَتَبَوَّأْ مَقعَدَه مِنَ النَّارِ
(በኔ ላይ ሆነ ብሎ የዋሸ መቀመጫውን ከእሳት ያስቀምጥ) ( ሰሂህ አል-ቡኻሪይ book 23: hadith 49)
ወደ ጉዳዩ ዘልዬ ከመግባቴ በፊት ቃላቶችን በጊዜ ሂደት እየተለወጡ እና ኖርማል የነበሩ ነገራት እየተዛቡ ስለመጡ ቅድምያ ቃላት ላይ ግንዛቤ መስጠት ግድ ይላል። ባርያ(አል-አማ) እና ቁባት(ሱረያ) መሀል ልዩነት ምንድነው?
ሴት ባሪያ(الأمة) ፦ ስንል በአሳዳሪው እጅ ላይ ሚገኙ ሁሉንም ሴት ባሪያዎች አካቶ ይይዛል ፤ ይህ ማለት ሴት ህፃናቶችን እንዲሁም ባል ያላቸውንም ባሪያ ሴቶች ጭምር ማለት ነው። ሙጀረድ አል-አማ ብቻ የሆነች ሴት ልትወረስም ልትሸጥም ትችላለች።
ነገር ግን ...
ቁባት(سرية ) ፦ ስንል በአሳዳሪዋ ንብረትነት ውስጥ ሆና ከሌላው ምትለየው ለአሳዳሪዋ በሚልከል የሚን (ልክ እንደ ኒካህ ትስስር ) ለጂማዕ የተፈቀደች ሰዪዷ በፈለገ ሰአት ሚመጣት ሚመመለከታት አይማኑኩም ተብለው ከተጠቀሱት የምትመደብ ናት ።
ከሷ ልጅ ከወለደ እሷን መሸጥም ለሌላ አካል ስጦታ መስጠትም አይችልም ። አሳዳሪዋ ሲሞት ነፃ ትወጣለች እንጂ አትወረስም። አጠቃላይ በኒካህ ስምምነት ሳይሆን በንብረትነት እንደ ሚስት ናት(ሚስት ናት ሳይሆን ከሚስት ጋ አንዳድ ሚመሳሰሉበት ሁክም አላቸው) ።
ስለዚህ ባሪያ(الأمة) ከቁባት (سرية )ሰፋ ያለና ጠቅላይ ስለሆነ ትስስራቸው ኡሙም ወኹሱስ ሙጥለቅ ይሆናል (i.e ሁሉም ሱረያ አል-አማ ነው ሁሉም አል-አማ ግን ሱረያ አይደለም) ማለት ነው።
ሐጀራ ለኢብራሒም (ዓለይሂ ሰላም) በሱ እጅ ስር የነበረች ሱረያ እንደነበረች ሁሉ ማርያ አል-ቂብጥያ ለመልእክተኛው ሱረያ ነበረች ።ይህ እንግዲህ በሲራ በኩል ላለፈ በሙሉ የታወቀ እውነታ ነው።
قال الإمام النسائي: أخبرني إبراهيم بن يونس بن محمد نا أبي نا حماد بن سلمة عن ثابت عن أنس أنرسول الله ﷺ كانت له أمة يطؤها فلم تزل به عائشة وحفصة حتى حرمها فأنزل الله عز وجل: ﴿يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِيُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَآ أَحَلَّ ٱللَّهُ لَكَ تَبْتَغِي مَرْضَاتَ أَزْوَٰجِكَ﴾ إلى آخر الآية.አነስ (ረዲየላሁ ዓንሁ) “መልእክተኛ የሚገናኛት ባርያ ሴት ነበረቻቸው አዒሻ እና ሀፍሳ ከእራሱ ላይ እርም እስኪያደርጋት ድረስ አልተዉትም አላህም “አንተ ነቢዩ ሆይ! አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ ስትኾን (ባንተ ላይ) ለምን እርም ታደርጋለህ?”
(አ'ነሳኢይ :3959)
እዚህ ሰሂህ ሀዲስ ላይ አል-አማ ተብላ የተገለፀቹ ማርያ አል-ቂብጥያ እንደሆነች ሳይታለም የተፈታ ነው። ስለዚህ ሚስት ሳትሆን ቁባት እንደነበረች ያሳየናል።
የሰሃባዎችን ታሪክ ላይ የፃፋ ሰዎች በሙሉ በዚህ ርእስ ላይ በማውቀው የእውቀት ደረጃ አልተለያዩም (አል-ከማሉ ሊላህ!)።
አል-ኢማም ዓሊይ ቢን ሙሐመድ አል-ጀዘሪይ (ኢብኑል አሲር) በመባል የሚታወቀው ዓሊም “ኡስዱል ጋባ ፊ መዕሪፈቲ ሰሃባ" ላይ እንዲህ ብሏል፦
مارية القبطية:- مولاة رسول الله ﷺ وسريته وهي أم ولده إبراهيم بن النبي أهداها له المقوقس صاحب الإسكندرية...
“ማሪያ አልቂብጢያ የነብዩ ባሪያና ቁባት ነበረች ። እሷም የነብዩ ልጅ የሆነው ኢብራሂም እናት ስትሆን የግብፁ መሪ ሙቀውቂስ ነው በስጦታ መልክ የሰጣቸው”
እንዲሁም ኢማሙ ነወዊ “ተህዚብ ሲይረቱ ነበውያ" ላይ እንደመጣው እንዲህ ይላሉ፦
وكانت له سُرِّيَّتان: مارية وريحانة بنت زيد، وقيل: بنت شمعون، ثم أعتقها
ለርሱ (ለነብዩﷺ) ማሪያና ረይሀና ቢንት ዘይድ (ቢንት ሸምዖንም ተብሏል ) ሚባሉ ሁለት ቁባቶች ነበሩት ከዚያም ረይሀናን ከባርነት ነፃ አወጧት::
(N:B ተህዚይብ ሲይረቱ'አነበውያ ከተህዚቡ ሉጋት ወል-አስማእ ተወስዶ የታተመ ነው)
ኢማሙ ነወዊ መልእክተኛው ሪይሃናን ነፃ እንዳወጡዋት በግልጽ አስቀምጠዋል። ማርያ በተመለከተ ግን በህይወት ጊዚያቸው ነፃ አወጧት ሚል ስላልመጠ ዝም ብለዋል። ወንድማችን ታድያ አገቧት ሚለው ምንድነው? “ነፃ ሳያወጧት" አገቧት ማለት ይቻላል እንዴ?
ወንድማችን ማርያ የሙቀውቂስ ሃድያ መሆኗን አስፍራል ከዛን ደግሞ አግብቷታል ይለናል። በዚህ መሀል ግን ነፃ እንዳወጧት አልጠቀሰም ። ሰይድ የሆነ አካል ሱረያውን ማግባት ከፈለገ ቅድምያ ነፃ ሊያወጣት ይገባል። ነብዩ ማርያን በህይወት ጊዜያቸው ነፃ አውጥተዋታልን ?
መልሱ አላወጧትም ነው። በእርግጥ ከኢብን አባስ እንደሚወራው ነብዩ ኢብራሂምን የወለደች ጊዜ ኢብራሂምን መውለዷ ነፃ አወጣት እንዳሉ መጥቷል ።
ነገር ግን ኢብን አብዱል በር ኢስቲዓብ ላይ እንዲህ ይለናል ፦
روي من حديث ابن عباس عن النبي ﷺ أنه لما ولدت مارية القبطية الرسول الله ﷺ ابنه إبراهيم قال : «أعتقها ولدها». وإسناده لا تقوم به حجة لضعفه.“ ማሪያ ኢብራሂምን በወለደች ጊዜ የአላህ መልእክተኛ ልጇ ነፃ አወጣት ማለታቸው ኢብኑ አባስ ከነብዩ መዘገቡ ተወስቷል። ስነዱ ደካማ በመሆኑ ማስረጃ አይቆምበትም።”
ስለዚህ ማርያ ነፃ መውጧት የሚያመላክት ምንም ዓይነት አስረጂ የለም። ታድያ ቤት በኩል ሚስት አደረጋቿት??
( ይቀጥላል)
https://t.me/comparativeerror
❤6👍2😭1
👍4❤1
በንጽጽር ሰዎች የተሰራጩ ስህተቶችን ማረም
ማርያ አል-ቂብጢያ ሚስት ወይስ ቁባት? ወንድም ሳላህ “ማርያ አልቂብጢያ" የመልዕክተኛው ሚስት ነች የሚል ጽፎ ነበር። ይህ ጽሁፋ ሙሉውን በስህተት የተሞላ ነው። እና ነብዩ ላይም መዋሸት ውስጥ ሊካተት የሚችል ነው። ነብዩ ያላደረጉትን ለነብዩ ለመከላከል ብሎ እንኳን አደረጉ ብሎ መናገር አደገኛ የሆነ የሰውዬውን ሀይማኖት የሚጎዳ ነገር ነው። በእስልምና ለአንድ ወንድ ሚስትም በእጅ ስር ያሉ ሴት ባሮችም…
ፁሁፉን አሏህን ብሎ ከፃፈው አሁኑኑ ሊያስተካክለው ይገባል፥ዲን ላይ የሰራከው ስህተትህ ተነግሮህ እንደ ቀልድ ማለፍ እንዴት ነው የሚያስችልህ? አሏሁል ሙስተኣን።
የአሏህን ፊት ፈልጋቹሁበት ከነበረ የሰራቹሁት አሁኑኑ ታረሙ ቢላሂ አለይኩም አሏህን ፍሩ፥ሰው ምን ይለኛልን ከልባቹህ አውጡት።
የአሏህን ፊት ፈልጋቹሁበት ከነበረ የሰራቹሁት አሁኑኑ ታረሙ ቢላሂ አለይኩም አሏህን ፍሩ፥ሰው ምን ይለኛልን ከልባቹህ አውጡት።
🔥8