በንጽጽር ሰዎች የተሰራጩ ስህተቶችን ማረም
538 subscribers
49 photos
4 videos
37 links
Download Telegram
Forwarded from Murad|⛉ (Nebil)
ጁምሁሩል ኡለማዕ የሚለውን እርሱ ኢጅማዕ አድርጎ በማውሳቱ ከላይ በምታዩት መልኩ እንዲያስተካክል ነግሬው ነበረ፥ይህ ሰው መልዕክተኛው አለይሂሰላም ላይ ዋሸ፥አሸይኽ አረይስ ላይም ዋሸ፥አሁን ደግሞ በሁሉም ኢስላም ሊቃውንት ኢጅማዕ አድርገዋል በማለት ኢብኑ ተይሚያን እያስዋሸና ኡለማዎች በጁምሁር ተስማምተዋል የሚለውን ኢጅማዕ በማለት ያድበሰብሳል።

ለዚህ ሰውዬ ነው
Forwarded from Murad|⛉ (Nebil)
Murad|⛉
ጁምሁሩል ኡለማዕ የሚለውን እርሱ ኢጅማዕ አድርጎ በማውሳቱ ከላይ በምታዩት መልኩ እንዲያስተካክል ነግሬው ነበረ፥ይህ ሰው መልዕክተኛው አለይሂሰላም ላይ ዋሸ፥አሸይኽ አረይስ ላይም ዋሸ፥አሁን ደግሞ በሁሉም ኢስላም ሊቃውንት ኢጅማዕ አድርገዋል በማለት ኢብኑ ተይሚያን እያስዋሸና ኡለማዎች በጁምሁር ተስማምተዋል የሚለውን ኢጅማዕ በማለት ያድበሰብሳል። ዛሬ ለተማሪዎቹ ተሸሽጎ ኢጅማዕ ነው ሙራድ አልተረዳውም እንጂ…
ጁምሁሩል ኡለማዕ የሚለውን እርሱ ኢጅማዕ አድርጎ በማውሳቱ ከላይ በምታዩት መልኩ እንዲያስተካክል ነግሬው ነበረ፥ይህ ሰው መልዕክተኛው  አለይሂሰላም ላይ  ዋሸ፥አሸይኽ አረይስ ላይም ዋሸ፥አሁን ደግሞ በሁሉም ኢስላም ሊቃውንት ኢጅማዕ አድርገዋል በማለት ኢብኑ ተይሚያን እያስዋሸና ኡለማዎች በጁምሁር ተስማምተዋል የሚለውን ኢጅማዕ በማለት ያድበሰብሳል። ዛሬ ለተማሪዎቹ ተሸሽጎ ኢጅማዕ ነው ሙራድ አልተረዳውም እንጂ እያላቸው እንደነበረ ተነገረኝ እና ልመልስበት ስል መጣሁ።

የኢብኑ ተይሚያ ንግግር በቃ ግልፅ ነው ኢጅማዕን ሳይሆን ጁምሁሮችን ነው የጠቀሱት ለዚህም ነው የጁምሁሮቹን(የአብዛሀኛዎቹን) አቋም ከገለፁ ቢኋላ፥የአቀሎችን አቋም የገለፁት ለምሳሌ ኢማም አህመድን ጠቅሰዋል። so ሙሉ ፅሁፋቸው ከላይ አለ  አንብቡ፥ ወሏሂ እሳቸው  በዚህ ንግግራቸው ኢጅማዕን አልጠቀሱም፥ወሏሂ በሳቸው ላይ ተዋሽቶባቸዋል፥ሼኽ አድበስብስ ይህ አውድ ተነቦ በየትኛውም መልክ ኢጅማዕን አያመጣልህም፥ስርቆትም ውሸትም ላይ ጎበዝ መሆን እንዴት ቻልክበት ግን ቢላሂ አለይክ።

ለዚህ ሰው ነውዴ የምትከላከሉለት? ዲንን ለስሜቱ የሚጠመዝዝ የጠመመ ሰውን ይህንን ነው የምትከላከሉለት?በኡለማዎች ሆን ብሎ ከሚቀጥፍ ሰው ነው ትምህርትን የምትማሩት?

አሏህን የሚፈራ ሳይሆን ሰውን የሚፈራ ትውልድ ነው ወሏሂ ይህንን ሁሉ እያያቹህ ዝም ያላቹህ ኡስታዞች፥ከጎኑ ያላቹህ ሰወች ከርሱ አትተናነሱም፥ ኡለማኦች ላይ እየቀጠፈ መልዕክተኛው ላይ እየቀጠፈ እርሱን ሰወች እንዲገጠነቀቁ መንገር ወይም እንዲያርፍ እና አርፎ እንዲማር መንገር ግዴታቹህ ነው ወሏሂ አሏህ ይጠይቃቹሀል። ይህ ዲን ነው ስለተግባባነው ብቻ አንድን ሰው ሲዋሽ ሲያጠፋ ዝም እንለዋለን ማለት አይደለም።

ጅህልናህ ያገጠጠ እንደሆነ ሁሉም አይቷል፥ በቡዙዎች እውቀትን በቀመሱ ሰወች ፊት የተዋረድክ ነህ አንተ።

ያሳዝናል አሏሁል ሙስተኣን በማንም ዱርዬ ዲናችን ይደፈር!!
🔥5
መንጋው የንጽጽር ወንድሞቻችን ላይ ተነስቷል ለምን ሲባል? “ለእገሊት እንዴት ብር ያሰባስባሉ” በሚል ይህ መንጋ ከዚህ በፊት እገሌ ያለ እውቀት በዲን ላይ ተናገረ ይታረም ሲባል “ምቀኝነት ነው” "እልህ ነው” ወዘተ ብሎ ሲያለቃቅስ የነበረ ነው)

አረ መለክያቹንና መመዘኛቹን አስተካክሉ ባረካላሁ ፊኩም ። ይህን ያህል ለፋሉስ እሪሪሪሪሪ ብላቹ ጠባቂዎቻቹሀን ልትውጧቸው ነው እንዴ መንጋው ደምስሩ ሚቆመው በብር ሲሆን እንደሆነ እያየን ነው)

(ብር ማሰባሰባቸው ትክክል ነው ምናምን ለማለት አይደለም መንጋው ግን ይህን የመቃወም አቅም የላቸውም ዲን ላይ ተሳሳተዋል ሲባሉ ምቀኞች ናቹ እያሉ ነበር አሁን ምቀኛ ተባልን ብለው ለምን ያለቅሳሉ?)

https://t.me/comparativeerror
😁62🤷‍♀1🥴1
Sαlαh Responds ࿈
ነገረ-ተሕሪም የሱረቱል ተሕሪም (ምዕራፍ 66) ሰበብ አን-ኑዙል (Historical background) ሁለት መሆናቸው ይታወቃል፣ አንደኛው በቡኻሪ መጽሐፍ 68 ሐዲስ 17 ላይ የተጠቀሰው ሲሆን ነቢዩ ከዘይነብ ቤት ማርን በልተው ሌላኛው ሚስታቸው ስትቀና (የሴት ነገር ታውቁ የለ Hhh) እርሷን ላለማስከፋት ብለው ጣፋጩን ማር በራሳቸው ላይ እርም ሲያደርጉ አላህ «ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን…
ለ ነገረ ተህሪም የተሰጠ ማስተካከያ ²

ወንድም ሳላህ የሱረቱ ተሕሪም ማብራርያ ላይ የሰራውን መርሃዊ ግድፈት ጠቅሰን ነበር። አሁን ደግሞ ቀጥታ ከተሕሪሙ ጋር የተያያዘ ነገር እንጠቅሳለን ።ሱረቱ ተሕሪም የወረደው በዓሰሉ “መልእክተኛው ራሳቸው ማርን እርም በማድረጋቸው"? ነው ወይስ ማርያ አል-ቂብጥያ (ረዲየላሁ ዓንሃ) የተስኝፕች አገልጋያቸውን ራሳቸው ላይ እርም በማድረጋቸው ነው?

እንደ ወንድም ሳላህ እና ሌሎች አንዳድ የንጽጽር ልጆች አካሄድ ሱረቱ ተሕሪም የወረደው “በማሩ" ብቻ  ነው የሚል አካሄድን ይሄዳሉ ነገር ግን በማርያ ምክንያትም እንደወረደ የሚያመላክቱ ሰሂህ ሃዲሶች አሉ።

ስለዚህ በማርያ ነው የወረደው የሚል ሰሂህ ሀዲስ ካለ በማርም ነው የወረደው ሚል ሌላ ሰሂህ ሀዲስ ካለ ሁለቱም ምክንያቶች ቁርዓን ለመውረድ ምክንያት መሆን እየቻሉ አንዱን መጣል ጥንቁቅነት የተሞላበት አካሄድ አይደለም።


ሱረቱ ተህሪም ስለ ማርያ የመጡ መሆኑን ሚጠቁሙ ዘገባዎች ውስጥ ኢማሙ ነሳኢይ ከአነስ (ረዲየላሁ ዓንሁ) የዘገበው ነው።


قال الإمام النسائي: أخبرني إبراهيم بن يونس بن محمد نا أبي نا حماد بن سلمة عن ثابت عن أنس أن​رسول الله ﷺ كانت له أمة يطؤها فلم تزل به عائشة وحفصة حتى حرمها فأنزل الله عز وجل: ﴿يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِيُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَآ أَحَلَّ ٱللَّهُ لَكَ تَبْتَغِي مَرْضَاتَ أَزْوَٰجِكَ﴾ إلى آخر الآية.
አነስ (ረዲየላሁ ዓንሁ) “መልእክተኛ የሚገናኛት ባርያ ሴት  ነበረቻቸው አዒሻ እና ሀፍሳ ከእራሱ ላይ እርም እስኪያደርጋት ድረስ አልተዉትም አላህም  “አንተ ነቢዩ ሆይ! አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ ስትኾን (ባንተ ላይ) ለምን እርም ታደርጋለህ?”


ይህን የኢማሙ ነሰኢይ ሀዲስ በተመለከተ አል-ኢማሙል ሃኪም ሙስተድረክ ላይ ጥራዝ 2 ገጽ 493 ላይ “ሰሂሁን ዓላ ሸርጢ ሙስሊም" (የሙስሊምን መስፈርት ያሟላ ሰሂህ) ነው ብሎ አስቀምጦታል።

ነገር ግን ይህ ሰነድ ላይ ሙሐመድ ቢን ቡከይር አል-ሀድረሚይ አለበት እርሱ ደግሞ የሙስሊም ሪጃል አይደለም። ስለዚህም የሙስሊምን መስፈርትን ያሟላ ሰሂህ ነው የሚለው የሃኪም ንግግር ተመላሽ ቢሆንም ሀዲሱን ኢብኑል ሐጀር ፈትሁል ባሪ ጥራዝ 11 ገጽ 292 ላይ ኢስናዱ ሰሂህ ነው ብሎ ተናግሯል።

ታላቁ ሼኽ ሙቅቢል አል-ዋዲኢም ሀዲሱን በሙስሊም መስፈርት ሰሂህ ነው ባይባልም ሰሂህ ብቻ ግን ይባላል በሚል “አሰሂህ አል'ሙስነዳ ፊ አ'ስባቢ ኑዙል" ላይ ተናግረዋል።

ጉዳዩ በማርያ ላይ እንደመጣ የሚያመላክት ሰሂህ ሀዲስ ይህ ብቻ አይደለም። ሌላም ከኢብን አባስ የመጣ ዘገባ ይኖራል።
وفي مجمع الزوائد ج ٧ ص ١٢٦ عن ابن عباس: ﴿يَٰأَيُّهَا ٱلنَّبِيُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَا أَحَلَّ ٱللَّلهُ لَكَ﴾ قال: نزلت هذه في سريته.

በሙጅመዑ ዘዋኢድ ጥራዝ 7 ጉጽ 126 ከኢብን አባስ ተይዞ «አንተ ነቢዩ ሆይ! አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ለምን እርም ታደርጋለህ?» ሚለው በባርያቸው ላይ ነው የወረደችው" ብሏል።

ይህን ሀዲስ አል-በዛር በሁለት ሰነዶች ዘግቦታል ። የበዛር ሪጃሎች ከቢሽር ኢብን አደም ውጭ ያሉት በሙሉ የሰሂህ ኪታብ ሪጃሎች ናቸው ቢሽር ኢብን አደምም ቢሆን ሲቃ(ታማኝ) ነው። ስለዚህ ሰነዱ ሰሂህ ሲሆን አል-ኢማሙ ስዩጢይም ይህን ጠቅሰዋል።

ታድያ በዚህ መልኩ ሱረቱ ተሕሪም መልእክተኛው አገልጋያቸውን እራሳቸው ላይ እርም በማድረጋቸው እንደወረደ ሚያሳይ ሰሂህ ማስረጃዎች ባሉበት ለካፊሮች ተራ ውዥንብሮች ሲባል ለመጣል መሮጡ ትክክለኛ አካሄድ አይደለም።

አስለን መልእክተኛው ከማርያ አል-ቂብጥያ ጋር ግኑኝነት አላቸው ለዛም ነው ኢብራሒም የሚባል ልጅ ከማርያ አል-ቂብጥያ (ረዲየላሁ ዓንሃ) ያላቸው ። ይህ ደግሞ አላህ ለባሮቹ የፈቀደው እንጂ በአይነ ቁራኛ የሚታይ አልነበረም ገና ለገና ካፊሮች ጥያቄ አነሱ ተብሎ የሐዲስ መዛግብት መጣል ጤናማ አካሄድ ሊሆን አይችልም።

ታድያ የማሩስ ጉዳይ ከተባለ ?  በማሩ እነደወረደ የሚያሳዩ ማስረጃዎች ሰሂህ መሆናቸው ልብ ሊባል ይገባል። ስለዚህ ሱረቱ ተሕሪም በሁለትም አጀንዳዎች ላይ የወረደ ሱራ ይሆናል ማለት ነው።

አል-ሐፊዝ ኢብን ሐጀር ፈትሁል ባሪ ላይ እንዲህ ይላሉ
يحتمل أن تكون الآية نزلت في السببين معاً . اه


.“አንድ ላይ በሁለቱም ምክንያቶች የወረደች መሆኑን ያስመቻል” (ሊሆን ይቻላል) ” (ፈትሁል ባሪ)

በሁለቱም ሰበቦች ሲሉ በማርያም ፣ በማሩም ጉዳይ ማለት ነው።

ኢማሙ ሸውካኒ እንዲህ ይላሉ ፦
فهذان سببان صحيحان لنزول الآية ، والجمع ممكن بوقوع القصتين : قصة العسل وقصة مارية ، وإن القرآن نزل فيهما جميعاً
“እነዚህ ሁለቱ ምክንያቶች አንቀጹ ለመውርደ የመጡ ሰሂህ ዘገባዎች ናቸው።  የማሩንም የማርያንም ታሪክ ቁርዓኑ በሁለቱም ጉዳይ አንድ ላይ ነው የወረደው በሚል ታሪኮች መሰብስሰብ ይቻላል። ”(ፈትሁል ቀዲር )


ዶ/ር ዐብዱል አዚዝ ኢብን ሰዒድ ኡብን ጋኢብ “ኑዝሀቱል ዑቁል ፊ ሰሂህ አስባቢ ኑዙል" በተሰኘው ድርሳናቸው ላይ እንዲህ ይላሉ፦


وكِلا الأمرين - العسل والأَمَة - سببان لنزول هذه السورة، وقد جَمَعَ بينهما أهل العلم، بجواز تَعَدُّد النزول وبجواز تَعَدُّد الأسباب للنازل الواحد، وأنه لا مانع من ذلك؛ خاصة مع صحة الروايتين."
 
"ሁለቱም ጉዳዮች -ማሩም የማርያም- ለዚህ አንቀጽ ለመውረድ ሰበብ ናቸው። በሁለቱ መሐል የእውቀት ባለቤቶች አንቀጹ ተደጋግሞ ሊወርድ ይችላል እናም አንዴ እንኳን ቢወርድ የምክንያት መብዛት ሊኖረው ይቻላል በሚል ሰብስበውታል ለዚህም ከልካይ ነገር የለም። በተለይም ደግሞ ሀለቱም ዘገባዎች ሰሂህ ከመሆናቸው ጋር"

والله اعلم
ለዛሬ በዚህ ይብቃን!

https://t.me/comparativeerror
👍83
እግረ መንገዴን ይሄ ቻናል መስጂድ አይደለም ባረከላሁ ፊኩም እና እንዳድይደብራቹ))
😁8🤔2
አረ ለአላህ ብላቹ Ai አትጠቀም ሚለው ከነገረ ተህሪም ጋር አይያዝም ሳላህ በአንድም አርቲክሉ Ai ተጠቅሞ አያውቅም ምንድነው ምትሉኝ።


Ai አትጠቀም ያልኩት በጥቅሉ ነው ግዴታ ስሙን መጥቀስ አይጠበቅብኝም ግን በጥቅሉ ዲን ነክ ነገር ላይ Ai ተጠቅሞ መጻፍ አያስፈልግም። Ai አትጠቀም ማለት ሰውዬውን መናቅ ነው?
👍7
አትጨቅጭቁኝ እንግዲህ ሳላህ Ai ተጠቅሞ አይደለም የጻፈው ላሳንሰውም አልችልም ባይሆን ሳላህ ከኢንግሊዘኛ አርቲክል እንደፃፈው ሚሰማኝ ። ሊንኩ ከስር አለ ከዛን ጽሀፋን ማስተያየት የናንተ ፋንታ ነው።


https://www.abuaminaelias.com/hafsa-maria-surat-at-tahreem/
😁61👍1
መተራረም ከሌለ የስህተት ኮረንቲ እንፈጥራለን !!
👏19👍3😭2
በውስጥ ማረም


በውስጥ ማረም ሚለው ሀሳብ ሰውዬውን ለማረም ብቻ ታስቦ ቢሰራ ኖሮ በውስጥ ማረም ሚለው ምክንያታዊ ይሆን ነበር። ነገር ግን “የስህተት ተሰልሱል”(የስሀተት ሰንሰለት) በተጨባጭ ባለበት ሁኔታ በውስጥ መተራረም ሚባለው ነገር ዋጋ የለውም። “በውስጥ አርም" ሚል ሰው ተጨባጩን ያልተረዳ ሰው መሆኑን እወቁ።

https://t.me/comparativeerror
🔥42👻1
Minor ስህተቶች ናቸው


ጥቃቅን ስህተቶች ናቸው የሚልም እየተነሳ ነው። እንደ እውነታው አንድ ተራ ዳኢ ቢሰራው ጥቃቅን ሊባሉና ቦታም ላይሰጣቸው ይችላሉ።

ዕቅበተ እምነት ግን እንደዛ አይደለም። በደንብ መበጠር እና መጥራት አለበት። አይደለም በdefensive ላይ ይቅርና ክርስትናን አታክ በምናደርግበት ጊዜ ሙግታችን ለታቃራኒ ሳይድ ምንም ክፍተት መፍጠር የለበትም።

እሰራለሁ ካልን የጠራ ነገር ማቅረብ እንጂ ዝምብሎ ሲባል የሰማነውን ነገር ማስተጋበት ከሆነ ከመደጋገም ውጭ ምንም ጥቅም የለንም። ዓቃቢ ነኝ ሚል በሙሉ መመራመር ፣ ማንበብ ፣ ማጥናት፣ ማውጣትና ማውረድ አለበት አለበለዝያ ተራ አስተጋቢ ነው !! ኑሮውን ቢገፋ የተሻለ ነው።

እዚህ ቻናል ላይ የተሰጡ እርምቶች በሙሉ የሙግት አካሄድ ላይ ክፍተት ያለባቸው ብቻ ላይ ነው። በእኔ ጥንጢዬ እይታ መሰል ነገራትን መለቃቀም ከቻልኩ የምር crtical የሆነ ሰው ቢመጣ ወላህ ከባድ ነው። በአጭሩ እቅበተ እምነት ትልቅ ዘርፍ ነው። ጥንቃቄ ይፈልጋል። ሙግቶች ቢዊልድ ስታደርግ As much as possible ጠንከራና ክፍተት የለሽ ማድረግ ይኖርባቹሃል።

https://t.me/comparativeerror
👌42
ከነቢል ቤት የመጣቹህ እንኳን ነበለላቹህ🥰
😁11🤣1
Forwarded from Murad|⛉ (AMIR ZEYNU)
አረ ሙራድ ለፈጣሪ ብለህ ይህ ነገር ሳልፈልግ ይከታተለኛል ያሰራህብኝ ነገር አለ እንዴ

አ'ሸይኽ ሷሊህ አ'ሲንዲይ
https://t.me/Murad11145
😁5🥴1
ሱረቱ ተሕሪም ዙርያ ላይ ወንድም ሐምዳን ጽፏል የበለጠ ግልጽ አድርጎታል! ጀዛሁላሁ ኸይረን። (የወንድማችንን ጽሁፍ ለዓቃቢ እህቶች እና ወንድሞች ላኩላቸው ሀቂቃ)

https://t.me/Hamdan_islamic_defender/253
🔥52
ሼኽ ወሊድ አ'ሱዓይዳን እንዲህ ይላሉ፦

“ሙስሊሞች ሆይ! ጂስም ሚለውን ቃል ልቅ በሆነበት ሁኔታ ውድቅ ከማድረግ ሆነ ከማፅደቅ ተጠንቀቁ! ይልቁንም እውነታው  ሀቁን ለመቀበል ባጢሉን ለመመለስ ዘርዝሮ በማየት ውስጥ ነው ።ይህም ነገር ግልጽ ነው”


እኛ ይህን ነው ያልነው ሙስሊሞች ሆይ ኻሰተን ሱንዮች ሆይ ዑለማኡ ሱና እንዳሏቹ ተጠንቀቁ ! ይህ ሙስሊሞችን ሰፍ የበታተነ የለያየ የበጣጠሰ የሆነ ቃልን ከማፅደቅ በኩልም ሆነ ከመንሳት በኩል አትጠቀሙ!!።
ይህን ነው ያልነው ይህን በማለታችን ምን ተባለ፦

★ፈላዎች
★ሁሉን አዋቂ ነን ባዮች
★ጃሂል ሙረከቦች
★ሳይማሩ የሚያስተምሩ
★ሊማሩ እንጂ መልስ ሊሰጣቸው
ማይገቡ ! ወዘተ........

በእርግጥ ይህ ኖርማል ነው ሁላችንም ተራ ሰዎች ነን +
"إِذا عرفت نفسك لم يضرك ما قيل فيك."
ነው.

ይህ ሁላ ግን ለምን ብላቹሃል? አጭር ነው “ዓለል ኢጥላቅ ጂስም ሚለው ቃል ነፍይ” አይደረግም ስለተባለ ነው።

https://t.me/comparativeerror
🔥6😁31👍1