Forwarded from Ethio telecom
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#CursorAIHackathon #Ethiotelecom
#MINT #AIInnovation #TechEthiopia #DigitalEthiopia
#RealizingDigitalEthiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#CursorAIHackathon #Ethiotelecom
#MINT #AIInnovation #TechEthiopia #DigitalEthiopia
#RealizingDigitalEthiopia
❤3
Elon Musk just said we’ll be evolved chimpanzees controlled by super-intelligent bots in 10 years and money won't matter.
Watch the simulation unfold while you're at home doing nothing:
https://youtu.be/XuoqKYxDHVc?si=Wi-BmSnRUmqB8OIs
Watch the simulation unfold while you're at home doing nothing:
https://youtu.be/XuoqKYxDHVc?si=Wi-BmSnRUmqB8OIs
YouTube
The full-length interview with Elon Musk | The Economist
Elon Musk may be the most powerful man in the world. He’s worth almost $1trn, runs Tesla and SpaceX, boasts an enormous social-media following and, to top it all off, he reckons he’s pretty good at predicting the future, too.
In his first extended interview…
In his first extended interview…
👍4
📚 ትምህርት ሚኒስቴር የ 2018ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል Entrance ፈተናን በተመለከተ ከደቂቃዎች በሗላ መግለጫ ይሰጣል ፥ መግለጫውን በቀጥታ በቴሌግራም ለመከታተል ከታችን ያለውን ሊንክ በመንካት በ Tikvah Ethiopia በኩል በቀጥታ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/tikvahethiopia?livestream
©️@Cod_et
https://t.me/tikvahethiopia?livestream
©️@Cod_et
Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
ማርኬቲንግ 📞 0979333111
@TikvahEthMarketingBot
መረጃና መልዕክት ፦ 0998999899
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
ማርኬቲንግ 📞 0979333111
@TikvahEthMarketingBot
መረጃና መልዕክት ፦ 0998999899
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
🫡1
#National_Exam_Result
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።
በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል።
@cod_et
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።
በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል።
@cod_et
Forwarded from Jimma University Question®️
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም።
የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ።
እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም።
ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል።
ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል።
Source:-ቲክቫህ ኢትዮጵያ
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ።
እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም።
ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል።
ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል።
Source:-ቲክቫህ ኢትዮጵያ
🔹Share :
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╗
@JimmaUniversityQuestion
@JimmaUniversityQuestion
═🌟═🌟═🌟•🌟•🌟═══╝
ውጤት መታየት ጀምሯል ገብታቹ እዩ ፥ መልካም ዕድል
1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
ያልሰራላችሁ ተማሪዎች ፥ Admission Number and First Name ላኩልን Discussion ግሩፑ ላይ ፥ እኛ እናይላችሗለን።
@Aplustutorialofficial
@Aplustutorialofficial
1. ዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et
2. ቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot
ያልሰራላችሁ ተማሪዎች ፥ Admission Number and First Name ላኩልን Discussion ግሩፑ ላይ ፥ እኛ እናይላችሗለን።
@Aplustutorialofficial
@Aplustutorialofficial
❤2👻1