COD-ET®
20.5K subscribers
598 photos
27 videos
122 files
519 links
#COD-ET 🇪🇹

💻 Code • Learn • Build
🚀 Ethiopia’s growing developer community

🎯 Tech tips | 💡 Learning | 🌐 Web & Apps | 🎨 Design | 💼 Online opportunities

We build. We learn. We grow. Together.

Smart Code. Smart Security. Ethiopian Soul
Download Telegram
Forwarded from Ethio telecom
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!

በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።

እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።

ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!

#CursorAIHackathon #Ethiotelecom
#MINT #AIInnovation #TechEthiopia #DigitalEthiopia
#RealizingDigitalEthiopia
3
Forwarded from Birhan Nega
Presentation has some extra advantages😀
😁5
Forwarded from Self Taught Developers (✞Faith✞)
😁4
😂😂
Forwarded from Opportunity Hub
Job Title: SENIOR ሆያ ሆዬ ጨፋሪ😂
🤣61😁1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Robot breaking the human speed record and BREAKING an electrical box at the same time.

@cod_et
😁4🤣1🏆1
📚 ትምህርት ሚኒስቴር የ 2018ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል Entrance ፈተናን በተመለከተ ከደቂቃዎች በሗላ መግለጫ ይሰጣል ፥ መግለጫውን በቀጥታ በቴሌግራም ለመከታተል ከታችን ያለውን ሊንክ በመንካት በ Tikvah Ethiopia በኩል በቀጥታ መከታተል ትችላላችሁ።

https://t.me/tikvahethiopia?livestream

©️@Cod_et
🫡1
#National_Exam_Result

በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።

ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።

በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል።

@cod_et