Forwarded from Bυɾԋαɳ-Ops (Bυɾԋαɳ | برهان :))
• Raycast Meetup Addis Ababa
The first-ever Raycast Meetup in Addis Ababa is coming.
I’m hosting the Raycast Meetup in Addis Ababa — an evening focused on developer tools, productivity, workflows, AI, and connecting with other builders.
What to expect:
• Raycast demos and workflows
• Community talks
• Networking with developers and creators
• Sharing ideas and discovering new ways to build
📅 July 25, 2026
📍 Addis Ababa
This meetup is open for developers, designers, students, and anyone interested in better tools and workflows.
Come connect with the community, learn something new, and build together.
Seats are limited!!
RSVP now (https://luma.com/o1mjch9j)
The first-ever Raycast Meetup in Addis Ababa is coming.
I’m hosting the Raycast Meetup in Addis Ababa — an evening focused on developer tools, productivity, workflows, AI, and connecting with other builders.
What to expect:
• Raycast demos and workflows
• Community talks
• Networking with developers and creators
• Sharing ideas and discovering new ways to build
📅 July 25, 2026
📍 Addis Ababa
This meetup is open for developers, designers, students, and anyone interested in better tools and workflows.
Come connect with the community, learn something new, and build together.
Seats are limited!!
RSVP now (https://luma.com/o1mjch9j)
ኢትዮ ቴሌኮም የ2018 በጀት ዓመት ስኬቱን በማስመልከት ለደንበኞቹ የነጻ የኢንተርኔት እና የድምጽ አገልግሎቶችን አቅርቧል።
ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ ያቀረበው አገልግሎት
• 1.5 ጂቢ (GB) የኢንተርኔት ዳታ፣
• 15 ደቂቃ የድምፅ ጥሪ፣ እና
• 30 አጭር የጽሑፍ መልዕክቶች (SMS) ያካተተ ነው።
የቴሌብር ሱፐርአፕ (telebirr SuperApp) ተጠቃሚ ለሆኑ ደንበኞች ተጨማሪ 500 ሜጋ ባይት (MB) ዳታ የተሰጠ ሲሆን፣ ያልተገደበ ጥቅል ተጠቃሚ ለሆኑ ደንበኞች ደግሞ የ10 ደቂቃ ነፃ የዓለም አቀፍ ጥሪ ስጦታ መዘጋጀቱን ገልጿል።
ይህ ነጻ አገልግሎት ከሐምሌ 17 እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት ውስጥ፣ ከለሊቱ 6:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 12:00 ሰዓት ድረስ የሚያገለግል መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ ያቀረበው አገልግሎት
• 1.5 ጂቢ (GB) የኢንተርኔት ዳታ፣
• 15 ደቂቃ የድምፅ ጥሪ፣ እና
• 30 አጭር የጽሑፍ መልዕክቶች (SMS) ያካተተ ነው።
የቴሌብር ሱፐርአፕ (telebirr SuperApp) ተጠቃሚ ለሆኑ ደንበኞች ተጨማሪ 500 ሜጋ ባይት (MB) ዳታ የተሰጠ ሲሆን፣ ያልተገደበ ጥቅል ተጠቃሚ ለሆኑ ደንበኞች ደግሞ የ10 ደቂቃ ነፃ የዓለም አቀፍ ጥሪ ስጦታ መዘጋጀቱን ገልጿል።
ይህ ነጻ አገልግሎት ከሐምሌ 17 እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ባሉት ቀናት ውስጥ፣ ከለሊቱ 6:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 12:00 ሰዓት ድረስ የሚያገለግል መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
❤2
Forwarded from Ministry of innovation and technology (MinT)
የስታርትአፕ ዘርፍን በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ለማጎልበት ሲካሄድ የነበረው የ«Cursor AI Hackathon 2026» ውድድር በስኬት ተጠናቀቀ።
==================
በኢትዮጵያ የስታርትአፕ ሥነ-ምህዳርን ለማጎልበትና የወጣቶችን የፈጠራ አቅም በሰው ሰራሽ አስተዋፅኦ (AI) ቴክኖሎጂ ለማበልጸግ ያለመው «Cursor AI Hackathon Ethiopia 2026» ውድድር ከሐምሌ 18 እስከ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲካሄድ ቆይቶ በስኬት ተጠናቀቀ።
በውድድሩ ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰላምይሁን አደፍርስ እንደገለጹት፣ መሰል የቴክኖሎጂ ውድድሮች የወጣቶችን የፈጠራ እውቀቶችን ወደ ተግባራዊ የፈጠራ መር ቢዝነሶች በመቀየር የሀገሪቱን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ እንደሚያፋጥኑ ገልጸዋል።
አክለውም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ለዲጂታል ስታርትአፖች የሚያደርገውን ሁለገብ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመጠቆም፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ሀገር በቀል ችግሮችን የሚፈቱ መፍትሔዎችን ማመንጨት የነገዋ ኢትዮጵያን እድገት የሚያረጋግጥ መሠረት መሆኑን አብራርተዋል።
በውድድሩ ላይ የላቀ የቴክኖሎጂ መፍትሔዎችን በማቅረብ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡ አሸናፊ ቡድኖች የተለያዩ ማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ይህ የሃካቶን ውድድር ወጣት የፈጠራ ባለቤቶች በጋራ በመሆን ሀሳቦቻቸውን በተግባር የሚፈትሹበትና ልምድ የሚለዋወጡበት ትልቅ መድረክ ሆኖ ማገልገሉ ተመልክቷል።
በመጨረሻም ውድድሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አዘጋጆችና አጋር አካላት ምስጋና የቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም መሰል የፈጠራ መድረኮችን በስፋት በማዘጋጀት ለኢትዮጵያ የስታርትአፕ ዘርፍ እድገት በትኩረት እንደሚሠራ ተገልጿል።
==================
በኢትዮጵያ የስታርትአፕ ሥነ-ምህዳርን ለማጎልበትና የወጣቶችን የፈጠራ አቅም በሰው ሰራሽ አስተዋፅኦ (AI) ቴክኖሎጂ ለማበልጸግ ያለመው «Cursor AI Hackathon Ethiopia 2026» ውድድር ከሐምሌ 18 እስከ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲካሄድ ቆይቶ በስኬት ተጠናቀቀ።
በውድድሩ ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰላምይሁን አደፍርስ እንደገለጹት፣ መሰል የቴክኖሎጂ ውድድሮች የወጣቶችን የፈጠራ እውቀቶችን ወደ ተግባራዊ የፈጠራ መር ቢዝነሶች በመቀየር የሀገሪቱን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ እንደሚያፋጥኑ ገልጸዋል።
አክለውም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ለዲጂታል ስታርትአፖች የሚያደርገውን ሁለገብ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመጠቆም፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ሀገር በቀል ችግሮችን የሚፈቱ መፍትሔዎችን ማመንጨት የነገዋ ኢትዮጵያን እድገት የሚያረጋግጥ መሠረት መሆኑን አብራርተዋል።
በውድድሩ ላይ የላቀ የቴክኖሎጂ መፍትሔዎችን በማቅረብ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡ አሸናፊ ቡድኖች የተለያዩ ማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ይህ የሃካቶን ውድድር ወጣት የፈጠራ ባለቤቶች በጋራ በመሆን ሀሳቦቻቸውን በተግባር የሚፈትሹበትና ልምድ የሚለዋወጡበት ትልቅ መድረክ ሆኖ ማገልገሉ ተመልክቷል።
በመጨረሻም ውድድሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አዘጋጆችና አጋር አካላት ምስጋና የቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም መሰል የፈጠራ መድረኮችን በስፋት በማዘጋጀት ለኢትዮጵያ የስታርትአፕ ዘርፍ እድገት በትኩረት እንደሚሠራ ተገልጿል።
❤1